es
Feedback
HILLSIDE-GRADE11

HILLSIDE-GRADE11

Ir al canal en Telegram
653
Suscriptores
Sin datos24 horas
-27 días
+2030 días

Carga de datos en curso...

Canales Similares
Sin datos
¿Algún problema? Por favor, actualice la página o contacte a nuestro gerente de soporte.
Nube de Etiquetas
Sin datos
¿Algún problema? Por favor, actualice la página o contacte a nuestro gerente de soporte.
Menciones Entrantes y Salientes
---
---
---
---
---
---
Atraer Suscriptores
julio '26
julio '26
+32
en 0 canales
junio '26
+29
en 0 canales
Get PRO
mayo '26
+15
en 17 canales
Get PRO
abril '26
+15
en 1 canales
Get PRO
marzo '26
+8
en 0 canales
Get PRO
febrero '26
+4
en 0 canales
Get PRO
enero '26
+28
en 1 canales
Get PRO
diciembre '25
+13
en 0 canales
Get PRO
noviembre '25
+28
en 1 canales
Get PRO
octubre '25
+25
en 0 canales
Get PRO
septiembre '25
+557
en 4 canales
Fecha
Crecimiento de Suscriptores
Menciones
Canales
29 julio0
28 julio0
27 julio0
26 julio0
25 julio0
24 julio0
23 julio+1
22 julio0
21 julio+1
20 julio+1
19 julio+1
18 julio+1
17 julio0
16 julio0
15 julio+1
14 julio+6
13 julio+7
12 julio0
11 julio0
10 julio+5
09 julio+1
08 julio+2
07 julio+1
06 julio+1
05 julio+1
04 julio0
03 julio0
02 julio+1
01 julio+1
Publicaciones del Canal
Repost from HSS KARA GRADE8
photo content

2
በ2019 ዓ.ም የ11ኛ ክፍል እና12ኛ ክፍል ለምትገቡ ተማሪዎች እና ወላጆቻቸው በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርትቢሮ በተዘጋጀው የተማሪዎች ውጤት ማላቂያ ስትራቴጂ መሰረት የ11ኛ እና የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት መርሀግበር ላይ ተሳትፎ ማድረግ እንዳለባቸውማሳሰቢያ መሰጠቱ ይታወቃል፡፡ የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርቱ ዛሬ ሰኞ ሐምሌ 6 ቀን 2018ዓ.ም ተጀምሯል፡፡ ሆኖም በመርሀግብሩመገኘት ያለባቸውን ቁጥር ያክል የት/ቤታችን ተማሪዎች አልተገኙም፡፡ ይህ ደግሞ የተማሪዎችን ውጤት ለማላቅ እየተደረገ ላለው እንቅስቃሴእንቅፋት ሆኗል፡፡ ስለሆነም በዚህ መርሀግብር እንዲሳተፉ የተመረጡ ልጆች ያላችሁ ወላጆች ቀድሞ በተላለፈው መልእክት መሰረት ልጆቻችሁየት/ቤቱን የደንብ ልብስ አድርገው ከነገ ማክሰኞ ሐምሌ 7 ቀን 2018ዓ.ም ጀምሮ የማጠናከሪያ ትምህርቱ በሚሰጥበት ት/ቤት እንዲገኙእንድታደርጉ በጥብቅ እናሳስባለን፡፡ በመርሀግብሩ ላይ ተማሪዎች ባለመሳተፋቸው ለሚገጥማው ችግር ት/ቤቱ ኃፊነቱን የማይወስድ መሆኑንእናሳውቃለን፡፡ ት/ቤቱ
831
3
ከ11ኛ ክፍል ወደ 12ኛ ክፍል ለተዘዋወራችሁ ተማሪዎች እና ወላጆቻቸው በ2018ዓ.ም የክረምት ጊዜ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ በተዘጋጀው የተማሪዎች ውጤት ማላቂያ ስትራቴጂ መሰረት 12ኛ ክፍልን በ2019ዓ.ም የሚቀላቀሉ ተማሪዎች የማጠናከሪያ ትምህርት በክላስተር ደረጃ ከሐምሌ 6 ቀን 2018ዓ.ም ጀምሮ የሚከታተሉ ይሆናል፡፡ በዚህም መሰረት 11ኛ ክፍል በነበራችሁበት ጊዜ ከ1ኛ እስከ 30ኛ  ደረጃ በመያዝ ያጠናቀቃችሁ ተማሪዎች በሙሉ በማጠናከሪያ ትምህርቱ መሳተፍ ስላለባችሁ ለማጠናከሪያ ትምህርቱ የሚያስፈልገውን ክፍያ ብር 1000.00 (አንድ ሺብር - ለሁለት ወር ክፍያ) በመፈጸም በማጠናከሪያ ትምህርቱ እንድትሳተፉ እናሳስባል፡፡ ትምህርቱ ከሰኞ እስከ አርብ ከጠዋቱ 2፡30 አስከ 6፡30 ድረስ የሚሰጥ ይሆናል፡፡ ትምህርቱ የሚሰጠው በሮፋም ት/ቤት ነው፡፡ ት/ቤቱ
1 123
4
Sin texto...
976
5
Sin texto...
1 751
6
Sin texto...
1 532
7
Sin texto...
18 577
8
Sin texto...
1 625
9
Sin texto...
1 319