MESOB_Initiative (MI)
Ir al canal en Telegram
🌈 Mesob Initiative : An Ethiopian queer arts and advocacy collective using media, literature, and creative expression to advance LGBTQ+ rights and visibility.✊✨ 🕊 PEACE AND FREEDOM FOR ALL! 🌍 YOUR Voice , OUR Freedom! 🏳️
Mostrar más400
Suscriptores
+10924 horas
+1157 días
+13330 días
Archivo de publicaciones
እና በቃ ማንም ኑዛዜ የለውም🤭🙄
@MesobConfessBot
አናቆርፍደው እንጂ🤭
#ስላምእናነፃነትለሁሉም
#የእናንተድምፅየሁላችንነፃነት
ምዕራፍ አንድ
እኔ እና ሜሮን
2010ዓ.ም (እውነተኛ ታሪክ ላይ የተመሰረተ)
በህይወቴ እንኳን ለሌላ ለራሴ እንኳ ለወንድ ያለኝን ስሜት ደግሜ ተናግሬ አላቅም ፆታዊ ፍላጎቴን ማወቅ ከጀመርኩ ወዲህ ያለኝ ነገር በሙሉ ለወንድ ነው ለሴት ትልቅ ክብርና ፍቅር ያለኝ ቢሆንም በፃታዊ መንገድ ለማሰብ አቅሙ ኖሮኝም አያውቅም ለምን እኔም አላቅም…..ይህ አመት እኔ የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ከመጣ በኋላ ጊቢ የተባለ መካነ አዕምሮ የገባውበት ነበር ብዙም ምጠብቀው ነገር ስለሌለ የተሰጠኝን ነገር በፀጋ ተቀብዬ አስፓልት ሆነ ኮብልስቶን የሌለበት ካለውበት ከተማ እጅግ የሚርቅ ጠረፍ ድንበር ገብቻለው መንገዱ አዛ ነው አድካሚ ነው የአካባቢው ሙቀት አንደኛ ነው ቢሆንም ግን ለእኔ ምንም ነበር ሁሉ መቻል ስንፈለግ እንችለዋለን።
ጊቢ ከገባው በርካታ ጊዜያት በኋላ በርካታ ሰዎችን በአንድ ጊዜ ለመተዋቅ ጊዜ አልፈጀብኝም ተጫዋችነቴ እና ተግባቢነቴ እንኳን ፍሬሽ የሲኒየር ሲኒየር ነበር ያስመሰለኝ ቤተ ክርስቲያን ላይ ክላስ ላይ እንዲው ከመላው የጊቢው ሰው ጋር ተዋወኩ(እንደ ጋደኞቼ ከሆነ ጊቢ ውስጥ 5ሺ ሰው ቢኖር 3ሺውን ያውቃል ይላሉ) ሜሮን ቤተ ክርስቲያን ላይ ከተዋወካቸው ሰዎች አንደኛዋ ናት ሲበዛ ለሰው ፍቅር ያላት የዋህና ትሁት ንፁህ ሴት ናት በእድሜ ታላቄም ብትሆን ልጅነት አለባት ነገር ግን ሰው ስትወድ ከልቧ ነው፡፡
አንድ ቀን ማታ ስለፍቅር እየተወራ በነበረበት የመፅሐፍ ቅዱስ ጥናት ጊዜ በእኛ ቡድን ስር ያሉት ራሳቸውን እየደበቁ አንዳንድ ነገር ገልጠው ተናገሩ እኔ ምናገረው ምንም ነገር አልነበረም ብቻ ልጅ ሳለው እወዳት ስለነበረች የእቃቃ ሚስቴ አወራው ..ፍቅር እጅግ ጥልቅና ኃያል ነገር ነው መኃልየ መኋልዬ ፍቅርን ሲገልፀው፦
“በልብህ እንዳለ፣ በክንድህም እንደምትይዘው ማኅተም አስቀምጠኝ፤ ፍቅር እንደ ሞት የበረታች፣ ቅናቷም(ጥልቅ ስሜት) እንደ መቃብር(ሲኦል) ጨካኝ ነትና፤እንደሚንቦገቦግ እሳት፣እንደ ኀይለኛም ነበልባል ትነዳለች፡፡የውሃ ብዛት ፍቅርን ሊያጠፋ አይችልም፣ ፈሳሾችም አያሰጥሟትም.”
በዚ ክፍል ለበርካታ ሰዓታት ስንመካከር ቆይተን ወደ ጊቢ ገባን እኔና ሜሪ እንደ ለመድነው ቀደም ቀደም እያልን እያወራን እንሄዳለን ሜሪ ለኔ የአንድ አመት ሲኒየሬ ናት ቢሆንም እንደ ጓደኛ ቀለል ያለችም ናት አንድ ነገር ሂንት ነግራችኋት ሙሉ ነገሩን ካልሰማች አትፋታችሁም አወራቸው ስለነበረች የልጅነት ሚስቴ እየጠየቀችኝ ወደ ጊቢ አመራን እኔም የመጣው ይምጣ መናገር አለብኝ ስሜቴን ስል ላወራት እንደ ምፈልግ ነገርኳት፡፡
ሁሉንም ተሰናብተን በላውንቹ ፊት ጨለም ካለው ስፍራ ተቀመጥን..ምን ተብሎ ነው ሚጀመረው ግራ ገባኝ መናገር እንደጀመርኩ ማልቀስ ጀመርኩ አሁን ስስቅ የነበርኩት ልጅ በአንዴ እንባ በእንባ ንፍጥ በንፍጥ ሆንኩኝ ለስሜቴ ይሄን ያህል ቅርብ ነበርኩ ለረጀም ጊዜያት ማንንም ሳላወራ የታፈነው ብቸኝነቴን የዛን ቀን ማታ አፈረጥኩት…ለወንድ ልጅ ስሜት እንዳለኝም ነገርኳት ጊቢ ከገባው አይቼ ማላቀው የወንድ ልጅ እርቃን ገላ በየቀኑ ዶርሜ ፊት ራቁታቸውን ሻወር የሚወስዱ ወንዶች ሰለም ነስተውኛል ማታ በህልሜ ሁሉ ድንገት ብቅ እያሉ ያስጨንኩኝ ጀምረዋል ዶርም ውስጥ ወንድ ለወንድ አይተፋፋር የተባለ ይመስል መለመላቸውን ፓንት ሲቀይሩ አንዴ ቂውን ቁውን ሳይ ድንግጥ እላለው ነገር ግን የዶርሙን እንኳ ለመከላከል ችያለው ማንም እኔ ስኖር እንደዛ እንዲቀይሩ እንደማልፈለግ በግልጥ ነው የተናገርኩት ሁሉም ስለሚወዱኝና ሲለሚያከብሩኝ ታዘዙልኝ ፡፡
ሜሪ የምነግራት ነገር ፈፅሞ ሰምታ የማታቀው እንግዳ ነገር እንደሆነ ተረዳው ለማን ምን መናገር እንዳለብን ማውቅ ትልቅ ብልሃት ነው ምክንያቱም እናንተ አውርታችሁ ቀለል ሊላችሁ ይችላል ይሃ ሰው ግን ምንም ማድረግ በለመቻሉ የሚሰማውን ስቃይ መረዳት አንችልም ፡፡አብራኝ ማልቀስ ጀመረች coming out እንደዚ መሆኑን መቼ አወኩ ስናለቅስ ድምፃችን ሁሉ ይሰማ ነበር ብቻ ኃይሏን አሰባስባ ‹‹ እሺ አባ ኪያ አድርገህ ታቃለህ..›› ስትል እንባ ባነቀው ድምፅ ጠየቀችኝ ‹‹ በየሱስ ስም ሞቻለው እንዴ ይሃን የማደርገው….›› እውነት ነው አሁን ላይ ከዚ ቃሌ የተነሳ ሞቻለው ከወንድ ጋር ወሲብ ማድረግ ያነፃፀርኩት ከሞት ጋር ነበር ይህም ከተጨመረብኝ አስተሳሰብ የተነሳ እንደሆነ መለስ ብዬ ሳስበው እገረማው ምን ያህል ማህረሰቡ ሆነ ያመናቸው ያከበርናቸው ሰዎች ራሳችንን እንድንጠላ የማድረግ አቅም እንዳቸው እረዳለሁ፡፡
ብዙም አልቆየንም አለቀስን በምትችለው መንገድ ከዚ ነገር መውጣት እንድችል ልትረዳኝ ቃል ገባችልኝ የዋህነቷ ሻወር ውጪ እንድወስድ ሁላ ሃሳብ አቅርባልኝ ነበር፡፡ አንዳልፈተን ቤት ውጪ ልትከራይልኝ ሁሉ ነበር ምንም እንኳ 2011 የአመቱ መጨረሻ ላይ በዚ ነገር አሳንሳ እንደምታየኝ እስከምረዳ ድረስ ጥሩ ወዳጅነት አሳይታኛለች ምንም እንኳ ባልጠላት ለሷ መንገሬን እፀፀትበታለው ክፉ ሆና አይደለም ነገር ግን መፍትሄ የሌለውን ነገር መፍትሄ ለመፈለግ የማትወጣው ጉድ ውስጥ ስለጨመርኳት በራሴ እናደዳለው …የዛን ቀን ማታ እኔ ወደ ዶርም እፎይ ብዬ ስገባ ሰዎች እንደነገሩኝ ስታለቅስ እንዳመሸች እና ቤተ ክርስቲያን ላይ አብሯት የሚያገለግለውን በተለምዶ DAD የምንለውን ሰው ጠርታ ነገሩን ነገረችው ልንገረው ስትለኝ እሺታዬን ገልጬ ስለሆነ በፍቃዴ ነው ከዛ ቀስ በቀስ እያለ በህይወቴ ያማልረሳው ጠባሳ ጥሎ ለመሄድ በቃ 2011 የአመቱ መጨረሻ ላይ 10-15 የሚደርሱ የቤተ ክርስቲያን የወጣቶች ህብረት መሪዎቸ እና አንዳንድ ሰዎች ስለ እኔ ለማወቅ በቅተዋል፡፡ከዚ ቀደም ብሎ ባለው 2010 ክረምት ቤት መታ ለቤተሰቤ ካልተናገርኩ ብላ አስደንግጣኝ ነበር፡፡
እሷ መታ ለእናቴ እንደ ምትናገር ስለነገረችኝ ሳልወድ በግዴ ለቤተሰቤም HALF COMING OUT ለማድረግ ተገድጄ ነበር እነሱ ባደረሱብኝ ነገር ከትምህርት ገባታ ሁሉ አቋርጬ ሁሉ ለመሄድ እስከመወሰን ደርሼ ነበር ነገር ግን ይሃ አልሆነም እነሱ ተመርቀው ሲወጡ የተሰበረውን ልቤን ደብቄ ጠንካራ መስዬ ለመኖር ሞክሪያለው ጓደኞቼ ለእነሱ ነግሬ ለነሱ ያልተናገርኩት ነገር ምን እንደሆነ እስከዛሬ ባለማወቃቸው ነገሩ ሲነሳ ጥፋቱ የእኔ እንደሆነ ይወቅሱኛል ልክ ናቸው ጥፋቱ የእኔ ነው ፡፡
#ስላምእናነፃነትለሁሉም
ገጠመኝ (2014) የተወሰደ
#የእናንተድንፅ የእኛ ነፃነት
ገጠመኛችሁን በዚ👇 በኩል መልዕክት መላክ ትችላላችሁ!
@MesobConfessBot
በኢትዮጵያ ውስጥ የሥርዓተ-ፆታ ልዩነት፡ ይህ ትክክለኛ ቅርስ ነው እንጂ ከውጭ የመጣ አይደለም
ክፍል ሦስት፡ በሐረር ከተማ የነበሩት ኡራኒን (Uranin)—የሥርዓተ-ፆታ ገደብ ያልነበረበት ጊዜ
የሥርዓተ-ፆታ ልዩነት በአፍሪካ ላይ ከውጭ የተጫነ ጽንሰ-ሐሳብ ሳይሆን፣ የባህላችንና የታሪካችን እውነተኛ ክፍል መሆኑን ለማረጋገጥ ባደረግነው ጥረት፣ የታሪካዊቷ የሐረር ከተማ "ኡራኒን" (Uranin) ይህንን ሐሳብ የሚደግፍ ሌላ ጥልቅና ጠቃሚ ትዝታ ይሰጣሉ። በአንድ ወቅት የወንድና የሴት ባህላዊ ሚናዎችን በመቃወም የሥርዓተ-ፆታ ልዩነትን የሚቀበል ክፍት አስተሳሰብ ያለው ማኅበረሰብ እንደነበርን ያረጋግጣሉ።
ይህ ቡድን የታሪካዊቷ ሐረር ከተማ ነዋሪ ነበር። የጀርመን ተመራማሪ ፍሬድሪክ ቢበር (Friedrich Bieber) በ1900ዎቹ መጀመሪያ ላይ ስለ እነርሱ መዝግቧል፤ ባህላዊውን የወንድነት መመዘኛ የማያሟሉ ወንዶችን ለመግለጽ "ኡራኒዝም" የሚለውን ቃል ተጠቅሟል—ይህም ማንነቱ ከመጥፋቱ በፊት ነበር። ይህም በሐረሪ ማኅበረሰብ ውስጥ የሥርዓተ-ፆታ ተለዋዋጭነት (Gender Flexibility) የመጀመሪያው የአገር ውስጥ አካል እንጂ ከውጭ የመጣ አስተሳሰብ እንዳልሆነ ግልጽ ማስረጃ ነው።
"ኡራኒን" እነማን ነበሩ?
ቢበር በሐረር ከተማ ውስጥ የነበሩ፣ ሰፊው ማኅበረሰብ ከ"ባህላዊ የወንድነት" የተለየ አድርጎ የሚቆጥራቸውን ባህሪያት የተከተሉ ወንዶች መኖራቸውን መዝግቧል፤ እነዚህ ልዩነቶች የሚከተሉትን ያካትታሉ፡-
አንዳንድ "ኡራኒን" የሴቶችን ልብስ መልበሳቸው እና ባህላዊ የሴት ተግባራትን መፈጸማቸው።
ሌሎች ደግሞ ለስላሳ ምግባር የነበራቸው እና ከባህላዊው የሴትነት አነጋገር ጋር የሚቀራረብ አነጋገር ያላቸው ነበሩ።
ምንም እንኳ የሐረሪ ማኅበረሰብ በይፋ "ሦስተኛ ሥርዓተ-ፆታ" የሚል ስያሜ እንደሰጣቸው የሚያረጋግጥ የአገር ውስጥ መረጃ ባይኖርም፣ ህልውናቸው በሐረር ውስጥ የታወቀና የተለመደ ነበር።
የሚገርመው፣ መኖራቸው በአጠቃላይ በመቃወም አልተስተናገደም ነበር። ይልቁንም፣ የሚጠበቅባቸውን ሚና እስከተወጡ ድረስ፣ የማኅበራዊ አደረጃጀቱ መደበኛ አካል ተደርገው ይታዩ ነበር። ይህ ዓይነቱ ተቀባይነት—ምንም እንኳ ውስን ቢሆንም—በኢትዮጵያ ውስጥ ስላለው የሥርዓተ-ፆታ ልዩነት ከሚቀርቡት ዘመናዊ ክርክሮች የበለጠ ተለዋዋጭና ክፍት የሆነ የአገር ውስጥ ታሪክ እንደነበረ ያሳያል።
ለምን ጠፉ?
የ"ኡራኒን" መጥፋት መንስኤነት ሐረሪ ማኅበረሰብን በድጋሚ የቀየሩ ተያያዥ ለውጦች ስብስብ ነው፡-
የሃይማኖታዊ ጥብቅነት መጨመር፡ ሐረር የኢስላም ዋነኛ ማዕከል እንደመሆኗ፣ ቀስ በቀስ ወደ ጥብቅ ሃይማኖታዊ አስተሳሰቦች የመቀየር ሂደት ታየባት። የሃይማኖት ማሻሻያ እንቅስቃሴዎች ጥብቅ ሁለት-ሥርዓተ-ፆታ ስርዓት (ወንድ/ሴት) በመዘርጋት እና የሥርዓተ-ፆታ ልዩነትን የማይቀበሉ ከባድ የሥነ-ምግባር ደንቦችን በመፍጠር ቁልፍ ሚና ተጫውተዋል። ማንኛውም ከባህላዊው ሁለትዮሽ ስርዓት ውጪ የሆነ የሥርዓተ-ፆታ መገለጫ "ነውርና ክልከላ" እንዲሁም "የውጭ" ወይም "እንግዳ" ተብሎ መሰየም ጀመረ። ይህ ግፊት ቀስ በቀስ የ"ኡራኒን" መጥፋት ምክንያት ሆነ።
የአውሮፓ ተጽዕኖ እና የሕግ ወንጀለኛነት፡ ሌላው ዋና ችግር በ20ኛው ክፍለ ዘመን የተስፋፋው የአውሮፓ ተጽዕኖ ሲሆን፣ አንድ ዓይነት የፍቅር ዝንባሌ ያላቸውን ድርጊቶች ሕገ-ወጥ የሚያደርጉ ሕጎችን ይዞ መጣ። ምንም እንኳ "ኡራኒን" የአገር ውስጥ ማኅበረሰብ አካል ቢሆኑም፣ እነዚህ የውጭ አስተሳሰቦች "ከመደበኛው የወጡ" በማለት አጠቁዋቸው። እነዚህ ተጽዕኖዎች ቀደም ሲል የነበረውን የሥርዓተ-ፆታ ተለዋዋጭነት አጠፉት፤ ማኅበረሰቡን ወደ ጥብቅ ሁለት-ሥርዓተ-ፆታ ሞዴል (ወንድና ሴት ብቻ) እንዲገባ አስገደዱት፤ ይህም ከዚህ ጥብቅ፣ ከውጭ ከመጣ የሥርዓተ-ፆታ ማዕቀፍ ጋር የማይጣጣም ማንኛውንም ባህሪ ማግለልና ወንጀል ማድረግ አስከተለ።
የቤተሰብ ፍርሃት እና ማዕከላዊ ቁጥጥር፡ ከላይ በተጠቀሱት ምክንያቶች፣ የሐረሪ ቤተሰቦች ማኅበራዊ ውግዘትን በመፍራት እነዚህን ልማዶች ማስቆም ጀመሩ። ይህ የሆነው ደግሞ ማዕከላዊ መንግሥት የአገር ውስጥ የሥርዓተ-ፆታ ልዩነትን የሚገድብ አንድ ወጥ የሆነ ባህል ለማስፈጸም እየሞከረ በነበረበት ጊዜ ነበር።
ይህ ቡድን በአገር ውስጥ የጽሑፍ መዝገቦች ውስጥ ፈጽሞ ስላልተመዘገበ፣ ሰዎች ቀስ በቀስ ረሱት። ዛሬ፣ ቢበር የጻፋቸው ማስታወሻዎች ብቻ ህልውናቸውን የሚያስታውሱን አልፎ አልፎ የሚገኙ ምንጮች ሆነው ቀርተዋል።
"ኡራኒን"ን እንደ ትግል ማስታወስ
የ"ኡራኒን" ትዝታን መልሶ ማምጣት የሥርዓተ-ፆታ ልዩነት ለአፍሪካ እንግዳ ነው የሚለውን ሐሳብ የሚዋጋ አዲስ መንገድ ነው። ጥብቅና የማያዳግሙ አስተሳሰቦች ከመጫናቸው በፊት ለልዩነት የበለጠ ክፍትና ተቀባይ እንደነበርን ያረጋግጣል።
ቢበር ስለ "ኡራኒን" መመዝገቡ በሐረር ውስጥ የሥርዓተ-ፆታ ልዩነት የአገር ውስጥ ታሪክ የመጀመሪያ ክፍል እንጂ ከውጭ የመጣ ሐሳብ ወይም ማኅበራዊ ስህተት እንዳልሆነ ያረጋግጣል። ይህም በኢትዮጵያ ውስጥ የሥርዓተ-ፆታ ልዩነት በኃይል እንዴት እንደተለወጠ ያለውን እውነተኛ ጥልቀት ለመረዳት ትዝታቸውን መልሶ ማምጣት ወሳኝ ያደርገዋል።
Gloria Victor
June 2026
ካማሱትራ
ክፍል 7
አለቃው
ሁሌ የስራ ሺፍታችን ሲያልቅ ሁላችንም ለመታጠብ እንገባለን ጥቁር ፣ ጠይም ፣ ቢጫ ፣ ቡኒ ፣ ነጭ የማይታይ የሰውነት ቆዳ አይነት የለም ሁለት አመት ሆኖኛል እዚ ሀገር ከመጣው የጉልበት ስራ ሀገራችን አልሰራም ስል የኖርኩት ሰው ሁሉ የሆነ የበታች አድርጎ እንዳያየኝ ነው : የሚናቅ ስራ የለም እያሉ "አስተናጋጅ ብትሆንስ" ይሉሃል ወይ ደግሞ "ሊስትሮ ብትሰራስ" እያሉ የሆነ ጉድለት ያላቸው እንደሆነ ይመሰክሩልሃል በነሱ ቤት ሊያነቃቁህ መሆኑ ነው እኮ እናት አባት ራሳቸው ልታዋርደኝ ይሉሃል በተለይ የማስተርስ ምሩቅ ሆነህ ሰው ሁሉ የቡና መጠጫ ያደርግሃል ብቻ በስደት ሀገር የሚደብር ነገር የለም ስራ ስራ ነው አቧራ መስለን እንውልና ፏ ብለን ማታ እንወጣለን
የሆነ ቀን ድክም ብሎኝ ሰዎቹ ሁሉ ሲገቡ እረፍት ለማድረግ ከፎቁ ሰገነት ላይ ወጣውና ቁጭ አልኩ ፀሐይ ሊተኛ አይኑን እንዳሸ ልጅ ቀላልታለች ሀገሬ የነበረው ግባት ነው ለውጥ የለውም : አለም ሁሉ ሀገራችን ነው ቢባል ውሸት አይደለም በውበቷ ተደምሜ ስፈዝ 12:30 ሆኖ ነበር ብድግ አልኩና ወደ ሻወር ገባው ረጭ ብሏል ደስ ይላል እንደዚ ሲሆን የፈለኩትን ያህል ጊዜ መውሰድ እችላለሁ
አወላለኩና እርቃኔን ሆኜ ከላዬ የሞቀ ውሃው እንዲመታኝ አደረኩ በጠራራ ፀሐይ የደከመው ሰውነቴ በሙቀቱ እንደሚታሽ ሰው ድካሜን ሲያስወጣው ታወቀኝ ሌላ ሰው ሲገባ ራሱ አላወኩም ነበር ድንገት ለሳሙናዬ ዞር ስል አየውት ፣ የተወጠረ ደበልበል ያለ ቀይ ቂጡን ወደ እኔ አዙሮ ኦየታጠበ ነው ጀምስ ይባላል ከየት እንደሆነ አላቅም ግን supervisor ነው ሁሌ ቂጡን ሳይ ሻፍዳለው ድንገት ዞር ሲል አይን ለአይን ተገጫጨን
"Hello Dev" አለኝ በፈረንጅኛ ቅላፄው ለአመሉ
"Hello James " አልኩና ሳሙናውን ይዤ ዞርኩ ከጭኖቼ መሃል ብልቴ ሲነቃቃ እየታወቀኝ ነበር ወንድ ልጅ መብዳት ደስ ይለኛል የሆነ ነፍሴን የሚያረካ ዜማ አለው ሀገሬ ግብረሰዶማዊ ሊሉኝ ይችላሉ ግን ከቁብ አልቆጥራቸውም ወንድ ውስጤ ነው። ስሜቴ በሴት ገላ ሲታቀፍ ቢያድር ፍንክች አይልም አሁንም ድንገት ዞር ስል ፊቱን ወደእኔ አድርጎ እየታጠበ ነበር ያልተገረዘ ቁላውን ሲያሻሽ አየውት : ያልተገረዘ ቁላ ያየውት እዚ ሀገር ነው የበለጠ ይቀነዝርብኛል እንደዛ አይነት ጌይ ሳገኝ ራሴን መቋቋም አልቻልኩም ከፊቴ ሲገተር ፊቴን አዞርኩ ጀምስ ግን እያየኝ ነበር ወደ እኔ እየተራመደ መቶ ትከሻዬን ነካ አደረገኝ
አንገቴን ብቻ መለስ አድርግ ግንባሬን ወደላይ በማድረግ ድንጋጤ በሚታይበት መልክ ምን ልርዳህ የሚል ምላሽ አሳየው ድንጋጤ ነበር እሱም ላይ
"It is okay" አለኝ ምን ለማለት እንደፈለገ አውቂያለሁ ግን ዝም አልኩ በቀስታ ተጠጋኝ እና ሳመኝ ተሳምኩለት አንዴ የሰመረ መስመር ሳገኝ ውስጤ ያለውን አውሬ ለቀኩት እና ተቆጣጠርኩት ዝቅ አደረኩና አፉን በቁላዬ መብዳት ጀመርኩ ጎሮሮው ድረስ ትኩስ ጀላዬን ሳስገባ ነጭ ፊቱ ቲማቲም እየመሰለ በደስታ አስጠባውት
ወደ ግድግዳው አዙሬ ትከሻውን መሳም ጀመርኩ በእጆቼ የቁጡን ቀዳዳ በጣቶቼ ማጫወት ጀመርኩ በደስታ ማቃሰት ጀመረ በርከክ አልኩና ደንደን ባሉው ወፍራም ቂጡ ስንጥቅ መሃል ምላሴን አስገብቼ በምላሴ እበዳው ጀመረ የበለጠ ማቃሰት ጀመረ ጣቴን እያስገባው ፊንገር አደርገው ጀመረ መልሼ በምላሴ በዳውት ተነሳውና ወደ ላይ አየሳምኩት ወጣው ቁመቱ የተወሰነ ከእኔ ይረዝም ነበረ እና ወገቡን በእጆቼ ወደታች በእግሮች እግሩን ሰፋ አደሩኩ እና ጣቶቼን አፉ ውስጥ ጨመርኳቸው የተገተረ ቁላዬን ቂጡ ውስጥ ጨመርኩት ሰተት ብሎ ገባ በቀስታ የተወሰነ ገፋ ወጣ አደረኩና ፍጥነቴን እየለዋወጥኩ በዳውት መጮህ ሲፉልግ አፉን እፍን አደረኩትና አነኩት የበለጠ መውረግረግ ጀመርን ሽንጡን በመዳፌ ጨብጬ በፍጥነት እበዳው ጀመረ ክፉሉ ውስጥ የሚሰማው ድምፅ የእኔ ታፋ ወፍራም ቂጡን ሲገጭ የሚፈጠረው ድምፅ ነበር
"Yeah baby ... yeah my lord...fuck me fuck me..." መቀባጠር ጨመረ እኔም ይህ ጩኸት የበለጠ ያረካኛል ስራዬን በቅጡ እንደሰራው ያሳውቀኛል በብልቱ በኩል ፈሳሹ ሲፈስ የበለጠ ማቃሰት ጀመረ ቂጡ ጥብቅ ሲል ታወቀኝ እኔም ቁላይን ሳብ አድረጌ አወጣውት እና በቀኝ እጄ ይዤ ጀርባው ላይ ረጨውበት
ባለከለከ ድምፅ ተቃቀፉን እና የተወሰነ ተሳሳምን ...ታጠብን ምንም እንዳልተፈጠረ ልብሴን ለባብሼ ወደ አንድ ክፍል መኝታ ቤቴ አቀናው
#ይቀጥላል ....
ካማሱትራ ሾጥ ሲያደርገኝ እና ከሰማዋቸው ህይወት ተሞክሮዎች በመነሳት የማፃፉ ናቸው።
#ሰላም እና #ነፃነት ለሁሉም
Repost from N/a
የተሻለ አጋር መሆን የሚቻልባቸው መንገዶች፦
ደህንነታቸውን ይጠይቁ - “እንዴት ነህ/ነሽ/ኖት?” የሚል ቀላል ጥያቄ ትልቅ ትርጉም አለው። በዚህ ወር ለኩዊር ጓደኛዎ የአጋርነት መልእክት ይላኩ።
የግል ሚስጥራቸውን ይጠብቁ - የሰዎችን ማንነት፣ ፎቶዎችን፣ ስሞችን ወይም ታሪኮችን አያጋሩ።
ያዳምጡ - ስላለፉበት ተሞክሮ የሚነገርዎትን ይመኑ፡፡ ማዳመጥ በራሱ አጋርነት ነው።
በራስዎ ይማሩ- ኩዊር ጓደኛዎ ሁሉንም ነገር እንዲያሳውቅዎ ከመጠበቅ ይልቅ በራስዎ እውቀት ለማግኘት ይሞከሩ፡፡
የኩዊር ጥላቻን (ሆሞፎቢያን) ይቃወሙ - የራስዎን ደህንነት አደጋ ውስጥ በማይጥል መልኩ የቅርብ በሚሏቸው ሰዎች አካባቢ ያሉ ጎጂ የሆኑ ንግግሮችን፣ ቀልዶችን ወይም የተሳሳቱ መረጃዎችን ሲሰሙ ልክ አለመሆኑን ይናገሩ፡፡
ተግባራዊ ድጋፍ ያድርጉ - በዕድሎች፣ በግብአቶች፣ በትስስር (ኔትወርክ) ወይም በቀላሉ አብሮ በመሆን እና ጊዜ በማሳለፍ ኩዊር ጓደኛ ወይም ቤተሰብዎን ይደግፉ፡፡
ለኩዊር ድርጅቶች ድጋፍ ያድርጉ - የሕግ እገዛ፣ የአስቸኳይ ጊዜ ድጋፍ እና የማህበረሰብ ፕሮግራሞች የአጋሮችን እገዛ ይፈልጋሉ። የገንዘብና የአይነት ድጋፍ በማድረግ እንዲሁም ድምጽ በመሆን የኩዊር ድርጅቶች ለማህበረሰቡ እንዲደርሱ የበኩልዎን ያድርጉ፡፡ ይህ ድጋፍ ከኩራት ወር በኋላም መቀጠሉን ያረጋግጡ፡፡
Repost from N/a
መልካም የኩራት ወር!
ኩዊር መሆን በወንጀል ከሚያስቀጣባቸው ሀገራት አንዷ በሆነችው ኢትዮጵያ እንደመሆናችን ይህ ወር ለየት ያለ ትርጉም አለው፡፡ እንደኢትዮጵያ ባሉ ሀገራት አጋርነት በይፋ ድጋፍ ከመስጠት ወይም የፕሮፋይል ምስልን በቀስተ ደመና ቀለም ከማሸብረቅም በላይ ነው፡፡ ከዚህ ይልቅ ኩዊር የሆንን ብቸኛ እንዳንሆን እና ደህንነት እንዲሰማን የሚያደርጉ ቀላል እና ቀጣይነት ያላቸው ድርጊቶች ትልቅ ሚና አላቸው፡፡በዚህ የኩራት ወር በዙሪያችን የሚገኙ አጋሮቻችን አጋርነታቸውን በምን መልኩ መግለፅ እንደሚችሉ ለማሳየት ኩዊር ኢትዮጵያ መልእክት ይዛ መጥታለች፡፡
በኢትዮጵያ ውስጥ የሥርዓተ-ፆታ ልዩነት፡ ይህ ትክክለኛ ቅርስ ነው እንጂ ከውጭ የመጣ አይደለም
ክፍል ሁለት፡ የአሽቲሜ ታሪክ — የኢትዮጵያ የጠፋው የሥርዓተ-ፆታ ማንነት
የሥርዓተ-ፆታ ልዩነት ለአፍሪካ አዲስ አለመሆኑን፣ ይልቁንም የረዥም ጊዜ ታሪካችን አካል እንደነበር ለማሳየት፣ አሁን ሙሉ በሙሉ የተረሱት አሽቲሜዎች ጥልቅና ውብ የሆነ ትዝታ ይሰጣሉ። በአንድ ወቅት የተለያዩ የወንድነት እና የሴትነት አኗኗሮችን የምናከብር እውነተኛ ሕዝብ እንደነበርን ያስታውሰናል።
አሽቲሜዎች በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የሚገኘው የማሌ ማኅበረሰብ አባላት ነበሩ። የሰብአዊ ሳይንስ ተመራማሪ ዶናልድ ደንሃም በ1970ዎቹ ውስጥ የነበራቸውን ህልውና መዝግቧል። እርሳቸውም ከተለመደው የወንድ/ሴት ምድቦች የወጣ፣ የመጀመሪያ አፍሪካዊ ምሳሌ እንደነበሩ አስፍረዋል።
ዶናልድ ደንሃም በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ያለውን የማሌ ሕዝብ ያጠኑ ቁልፍ ተመራማሪ ናቸው። ሥራቸው በጣም አስፈላጊ ነው ምክንያቱም ይህ ማንነት ሊጠፋ ሲል መዝግቦ ስለነበር ነው።
ስለ አሽቲሜ ያደረጉት ጥናት በማሌ ማኅበረሰብ ውስጥ ስላለው ማኅበራዊ ለውጥ እና ሥልጣን ካደረጉት ሰፋ ያለ ጥናት የተወሰደ ነው። ስለዚያ አካባቢ ካሳተሟቸው ቁልፍ መጻሕፍት መካከል፡-
Work and Power in Maale, Ethiopia (በማሌ፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ሥራ እና ሥልጣን)
Southern Marches of Imperial Ethiopia: Essays in History and Social Anthropology (የንጉሣዊቷ ኢትዮጵያ ደቡባዊ ድንበሮች፡ በታሪክና በሰብአዊ ማኅበራዊ ሳይንስ ዙሪያ ያሉ ጽሑፎች)
ደንሃም የአሽቲሜን ታሪክ ከመመዝገብ ባሻገር፣ መጥፋታቸውን በኢትዮጵያ እየተከናወኑ ካሉ ትላልቅ ለውጦች ጋር ያገናኘ ጥልቅ ትንተናም ሰጥተዋል።
በቀላል አነጋገር፣ የደንሃም ሥራ የሥርዓተ-ፆታ ልዩነት በአፍሪካ "የውጭ" አስተሳሰብ እንዳልነበረ የሚያሳይ ጠንካራ ማስረጃ ነው። በደቡብ ኢትዮጵያ ውስጥ ትክክለኛ፣ የአገር ውስጥ ቅርጽ ነበረው፤ ነገር ግን በውጫዊ ኃይሎች ምክንያት ጠፋ።
አሽቲሜዎች እነማን ነበሩ?
አሽቲሜዎች ባዮሎጂያዊ ወንድ የሆኑ፣ ነገር ግን በማኅበረሰባቸው ውስጥ የሴትነት ማንነትን የወሰዱ ሰዎች ነበሩ። ይህ ማንነት ሙሉ በሙሉ ተቀባይነት ያገኘ ነበር፤ ሰዎችም እንደ "ልዩ ሁኔታ" ወይም "ስህተት" አያዩአቸውም ነበር። ይልቁንም፣ የማሌ ሕዝብ ማኅበራዊና ሃይማኖታዊ ወጎች አካል ነበሩ።
ከባህላዊ የወንዶች ሥራዎች፣ እንደ መዋጋት፣ ከብቶችን መጠበቅ ወይም ከባድ የእርሻ ሥራ ከመሳሰሉት ነፃ ነበሩ። ይልቁንም ባህላዊ የሴቶችን ሚናዎች መረጡ እንደ ምግብ ማብሰል፣ ልጆችን መንከባከብ እና አረጋውያንን መጠበቅ።
እንዲሁም ከቅዱስ ንጉሣቸው (ኬቲ) ጋር በተያያዘ የሃይማኖትና የመንፈሳዊ መዋቅር አካል ነበሩ። በንጉሡ ግቢ ውስጥ ልዩ ቦታ የነበራቸው ሲሆን፣ በአካላዊው ዓለም እና በመንፈሳዊው ዓለም መካከል እንደ አገናኝ ሆነው ያገለግሉ ነበር።
ደንሃም አሽቲሜዎችን እንደ ዘመናዊው የአውሮፓ ምድቦች—ለምሳሌ "አንድ ዓይነት የፍቅር ዝንባሌ"—ውስጥ ማስገባት እንደሌለብን በግልጽ አስቀምጧል። ምክንያቱም ማንነታቸው በዋነኝነት የተመሠረተው በሥርዓተ-ፆታቸውና በመንፈሳዊ ሚናቸው ላይ እንጂ በጾታዊ ባህሪያቸው ላይ አይደለም።
የአሽቲሜ ማንነት እንዴት ጠፋ?
የአሽቲሜ ማንነት በ1900ዎቹ ውስጥ በኢትዮጵያ ውስጥ አዲስ በሆኑ ትላልቅ ለውጦች ምክንያት ቀስ በቀስ እየጠፋ መጣ፡-
የፖለቲካ ለውጥ እና የንጉሡ ስልጣን መዳከም፡ እነዚህ ለውጦች የጀመሩት በ1890ዎቹ ንጉሥ ምኒልክ ዳግማዊ የማሌን አካባቢ በኃይል ሲቆጣጠሩ ነው። ይህ እርምጃ አሽቲሜዎችን ይጠብቅ የነበረውን የንጉሥ ኬቲን ነጻነት አጠፋ። ዓመታት እያለፉ ሲሄዱ፣ ንጉሡ እውነተኛ ሥልጣን የሌለው ሃይማኖታዊ ምልክት ብቻ ሆኑ።
የአዲስ ኢኮኖሚ መለኪያዎች፡ እንደ ግብር መክፈል እና ለደሞዝ መሥራት ያሉ አዳዲስ የኢኮኖሚ ሕጎች ማኅበረሰቡ የወንዶችን ሚና የሚመለከትበትን መንገድ ሙሉ በሙሉ ለወጠው። ቀደም ሲል ወንድ መሆን ማለት በእርሻ ላይ በጋራ መሥራት እና ከብቶችን መንከባከብ ነበር። የወንድነት አዲስ መለኪያ ግን የሚያገኘው በገንዘብ መጠን ሆነ። አሽቲሜዎች የእርሻ ሥራ ወይም አዲሱን የሚከፈልበትን ሥራ ስላልሠሩ፣ ሰዎች በድንገት "ምርታማ ያልሆኑ" በማለት መጥራት ጀመሩ—ይህም አዲስ፣ አሉታዊ ቃል ነበር።
የሃይማኖት ተጽዕኖ እና የሥርዓተ-ፆታ ደንብ መጣስ፡ የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን እና ክርስቲያን ሚስዮናውያን የሥርዓተ-ፆታ ደንቦችን በመለወጥ ረገድ አስተዋፅዖ አደረጉ። የቤተ ክርስቲያን መሪዎች አሽቲሜዎችን መወገድ ያለበት "የድሮ የአረማዊነት አስተሳሰብ" አድርገው ተመለከቱ። ክርስትና ጥብቅ "ወንድ ወይም ሴት" የሚል ደንብ አመጣ። ይህ ደግሞ ለማንኛውም የተለየ የሥርዓተ-ፆታ መገለጫ ሰዎች አለመቀበልና ማሸማቀቅ እንዲጨምር አደረገ፤ በዚህም አሽቲሜዎች የማኅበረሰባቸውን ተቀባይነት አጡ።
የወንጀል ሕግ ተጽዕኖ፡ ለአሽቲሜዎች የመጨረሻው ትልቅ ችግር የሆነው ኢትዮጵያ አንድ ዓይነት የፍቅር ዝንባሌ ያላቸውን ድርጊቶች ወንጀል የሚያስቀጣ ሕግ ካወጣች በኋላ ነው። ምንም እንኳ የአሽቲሜዎች ማንነት በጾታዊ ሕይወታቸው ባይገለጽም፣ የሥርዓተ-ፆታ ልዩነታቸው ለእፍረትና ለሕግ ችግር ቀላል ዒላማ አደረጋቸው። ይህ አዲስ ሕግ የቀሩት አሽቲሜዎች በባህላዊ ወንዶች መንገድ እንዲኖሩ፣ ባይፈልጉም እንኳ፣ አስገደዳቸው።
አሽቲሜዎችን እንደ ትግል ማስታወስ
የአሽቲሜ መጥፋት ማሌ ዘመናዊ የኢትዮጵያ ግዛት አካል ለመሆን የከፈለው ዋጋ ነበር። እነርሱ የሥርዓተ-ፆታ ልዩነት የአገር ውስጥ ባህል እንደነበር የሚያሳዩ ጠንካራ ማስረጃዎች ናቸው፤ መጥፋታቸው ደግሞ "የምዕራባውያን አስተሳሰቦች" እንዴት እነዚህን የቆዩ ማንነቶች እንዳጠፉ ያሳያል። የደንሃም ጥናት የሚነግረን እነዚህ የውጭ አስተሳሰቦች፣ በመንግሥት ተቀባይነት ያገኙት፣ የሥርዓተ-ፆታ ልዩነትን ይጠብቅ የነበረውን የድሮ ሥርዓት እንደሰበሩ፣ የተለያየ ማንነትን እንዳጠፉ እና የተለየውን ሰው የማይቀበል ማኅበረሰብ እንደፈጠሩ ነው።
አሽቲሜዎችን ዛሬ ማስታወስ ማንነትና ሥርዓተ-ፆታ ኃያል ገዥዎች ጥብቅ ወሰኖችን እንድንቀበል ከማስገደዳቸው በፊት እዚህ አካባቢ በጣም ክፍት እና ተለዋዋጭ እንደነበሩ ያሳየናል። ይህም ልዩነት ከውጭ የመጣ አይደለም፤ ይልቁንም እውነተኛ የኛ ቅርስ መሆኑን ያረጋግጣል።
Gloria Victor
June 2026
+3
እንዴት አደራችሁ 🥰
በነገራችን ላይ በመሶብ የተለቀቁ ታሪኮችን በwattpad ላይ ማግኘት እንደሚችሉ ያውቃሉ🤭
https://www.wattpad.com/story/407534848?utm_source=android&utm_medium=link&utm_content=share_writing&wp_page=create
#ሰላምእናነፃነትለሁሉም
#የእናንተድምፅየሁላችንነፃነት
በኢትዮጵያ ውስጥ የሥርዓተ-ፆታ ልዩነት፡ ይህ ትክክለኛ ቅርስ ነው እንጂ ከውጭ የመጣ አይደለም
ክፍል አንድ፡ ፍቅርና ቅድስና ልዩ ትንተና ስለ ወለተ ጴጥሮስ እና እኅተ ክርስቶስ
ሰዎች የተመሳሳይ ፆታ ፍቅር ዝንባሌን "ለአፍሪካ ባህል እንግዳ ነው" ወይም "ከውጭ የመጣ ነው" እያሉ በተደጋጋሚ ሲከራከሩ ወለተ ጴጥሮስ ታሪክ (በ1672 ዓ.ም. የተጻፈው) ይህን ሃሳብ ሙሉ በሙሉ ይቃወማል። ይህ አስደናቂ መዝገብ የሆነ ትክክለኛ የአፍሪካ ታሪክ ነው።
ወለተ ጴጥሮስ መኳንንት የነበረችና መብት የነበራትን ህይወቷን ትታ መነኩሲት ለመሆን የወሰነች ቢሆንም፣ በባልደረባዋ እኅተ ክርስቶስ ውስጥ እውነተኛ የሕይወት አጋር አገኘች። ግንኙነታቸው ከተለመደው ሃይማኖታዊ ወዳጅነት የራቀና ጥልቅ የሆነ ትስስር ነበረው።
የተቀደሰ፣ ዘላለማዊ የሕይወት አጋርነት
የገድለ ወለተ ጴጥሮስ ጸሐፊ የቅዱሳኑን ግንኙነት መንፈሳዊ ተቀባይነት ያለው ለማስመሰል በምልክት የተሞላ ቋንቋ (Coded Language) ተጠቅሟል። ሁሉም የጀመረው ገዳሙ ራሱ ጣልቃ ገብቶ እኅተ ክርስቶስን ለወለተ ጴጥሮስ "እርሷን የምትመስል ረዳት" አድርጎ ሲያቀርብና ወለተ ጴጥሮስ " አጋር ሳይኖራት ብቻዋን መኖር መልካም አይደለም" ሲል ነበር። ይህ ሐረግ ለጋብቻ መሠረት ከሚሰጠው ከመጽሐፍ ቅዱስ ቃል በቀጥታ የተወሰደ ነው፡ "ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም፤ የሚመቸውን ረዳት እፈጥርለታለሁ።" ስለዚህ፣ ጽሑፉ የሁለቱን ትስስር በሃይማኖታዊ እይታ እንደ ጋብቻ ቃል ኪዳን ይታይ እንደነበር በግልጽ ይጠቁማል።
ወለተ ጴጥሮስ በመጀመሪያ ላይ ትንሽ ብትጠራጠርም፣ የመጀመሪያው መገናኘታቸው እጅግ ኃይለኛና ጥልቅ ነበር፡ "ቅድስት እናታችን ወለተ ጴጥሮስና እኅተ ክርስቶስም እርስ በርሳቸው በሩቅ እንዳዩ ፍቅር በሁለቱም ልብ ውስጥ ተነሳ... የእንኳን ደህና መጣችሁ መሳምም ተለዋወጡ።" ያ ፈጣን መንፈሳዊ ትስስር ጥልቅ የሆነ ቁርጠኝነት መጀመሩን ያመለክታል። የገዳሙ አባት በቀጥታ "ተዋደዳችሁ ወይስ አልተዋደዳችሁም?" ብሎ ሲጠይቃቸው በአንድ ድምጽ "እርስ በርሳችን እጅግ እንዋደዳለን" ሲሉ መለሱ። የወለተ ጴጥሮስ ቤተሰቦች የጠበቀ ግንኙነታቸውን "ከተፈጥሮ ውጭ" ብለው በግልጽ ቢቃወሙም፣ ይህ የጋራ ፍቅር ቀጠለ።
ከሸሹ በኋላ፣ ጽሑፉ የዕድሜ ልክ ቁርጠኝነታቸውን የጋብቻ ቃላት በመጠቀም ይገልጻል፡- "እንደ ነፍስና ሥጋ፣ በጋራ ፍቅር ተዋደው ኖሩ። ከዚያን ቀን ጀምሮ በፍጹም አልተለያዩም... ከሞት በቀር።" ያ ፍጹም የሆነ አገላለጽ አንድ ሥጋ ስለመሆን ከሚለው ከመጽሐፍ ቅዱሳዊ የጋብቻ ቃል ኪዳን ጋር ሙሉ በሙሉ ይጣጣማል።
ቤልቸር (Belcher) ይህ መግለጫ ከጓደኝነት የላቀ እና እንደ "ድንገተኛ የፍቅር ስሜት" ያለ ነው በማለት ይከራከራሉ፤ ይህም ወለተ ጴጥሮስ የሚያስፈልጋትን መንፈሳዊ "አንድነት" በአጋሯ እንዳገኘች ያረጋግጣል።
አካላዊ ቅርርብ እና የናፍቆት ሥቃይ
ታሪኩ የሁለቱን ግንኙነት አካላዊ ገጽታ ላይ ትኩረት ያደርጋል፣ በአብዛኛው ደግሞ በጠበቀ የጋራ እንክብካቤያቸው በኩል ያሳያል። ጸሐፊው ወለተ ጴጥሮስንና እኅተ ክርስቶስን አካላዊ ትስስር ያላቸው፣ ሁልጊዜም የአንዱን አካል የሌላው የሚጠብቁ እንደሆኑ ይገልጻል። እኅተ ክርስቶስ አጋሯ ከስደት ከተመለሰች በኋላ የአካል ሁኔታዋ ምን ያህል እንደተበላሸ ስታይ በእንባ ተንሰቅስቃ ወድቃለች። ያ ዓይነቱ ከፍተኛ ስጋት ከተለመደው ጓደኝነት ይልቅ ከትዳር አጋር ጋር የሚኖር ዓይነት ነው።
በእኔ ትንተና፣ የወለተ ጴጥሮስ በአካል መራቅ "ፍጹም አልተለያዩም" የሚለው አገላለጽ ምሳሌያዊ ንግግር ብቻ መሆኑን ያሳያል። ምክንያቱም በአካል መለያየት ተከስቷል፤ በዚህም ምክንያት እኅተ ክርስቶስ በጠና ታመመች፣ በከፍተኛ ሁኔታ መንፈሷ ተጎዳ፣ ያለማቋረጥም አለቀሰችና ዋይታዋን አሰማች። ያ ዓይነቱ የኃይለኛ ስሜታዊ መረበሽ የስሜት መረጋጋት ለማግኘት አካላዊ ቅርርብ ምን ያህል ወሳኝ እንደነበረ ያረጋግጣል፤ ይህም ግንኙነታቸው ወደ ጥልቅ የትዳር ቅርጽ እንደሚሄድ ያመለክታል።
የዝምታ መጣስ
ደራሲዎቹ በመጀመሪያ በመንፈሳዊ ማኅበረሰብ ውስጥ ያሉ መነኮሳቱ ንጹሐን ናቸው ብለው ቢገልጹም፣ የወለተ ጴጥሮስ ራእይ አንድ ዓይነት የፍቅር ፍላጎትን በቀጥታ በማሳየት ያንን ዝምታ ሙሉ በሙሉ ሰበረው። ወለተ ጴጥሮስ ወጣት መነኮሳትን "እርስ በእርስ ሲጠጋጉና ሲመኙ" እንዳየች ዘግቧለች። "ልቤ በእሳት ተያያዘ" ብላ ስትጮህ፣ በምስጢር የተሞላ ንግግር (ስም እና ወርቅ) ነበር። በላዩ ላይ፣ ቁጣ ይመስል ነበር፣ ነገር ግን ሚስጥራዊ ትርጉሙ ትዕይንቱን ስትመለከት እርሷም ራሷ ፍላጎት እንደተሰማት ነበር። ይህ አጠቃላይ ክስተት ኩዊር ፍላጎት (Queer Desire) በገዳሙ ውስጥ እውነተኛና ግልጽ አካል እንደነበረ ያረጋግጣል።
ኃላፊነት ላይ አጋርነት ቀዳሚ ሆኖ መውጣቱ
ወለተ ጴጥሮስ ከመሞቷ በፊት የነበሩት የመጨረሻ ጊዜያት ዋና የመጨረሻ ቅድሚያዋን በግልጽ አሳይተዋል። መነኮሳቱ ስለ ማኅበረሰቡ የወደፊት ዕጣ ተጨንቀው ቀጣይ መሪ ማን መሆን እንዳለበት ሲጠይቁ፣ እርሷ ጥያቄውን ሙሉ በሙሉ ችላ አለችው። ይልቁንም ስለ እኅተ ክርስቶስ ብቻ ሦስት ጊዜ ተማፀነች እንዲህም ስትል፡- "እኔ እተዋታለሁ፣ እርሷም ብቻዋን ትቀራለች። በእኔ ካልሆነ በቀር ተስፋ የላትም።" ይህ ትልቅ ማስረጃ ነው! ግንኙነታቸው ከመንፈሳዊ ኃላፊነቷና ከገዳሙ አመራር ሚና እጅግ የላቀ፣ የሕልውናዋ ሁሉ በጣም አስፈላጊና ዘላቂ ቁርጠኝነት እንደነበረ ያረጋግጣል።
መደምደሚያ
በመጨረሻም፣ የወለተ ጴጥሮስና የእኅተ ክርስቶስ ሕይወት ልዩና ራሳቸውን ለጋራ ፍቅር የሰጡ የሕይወት አጋሮች መሆናቸውን የሚያሳይ ጥልቅ ትክክለኛ አፍሪካዊ መዝገብ ነው። የኩዊር ጥናቶች (Queer Studies) ይህንን ጥልቅ ፍቅር በጥንታዊ አፍሪካዊ አውድ ውስጥ እንደ ልዩ ዓይነት አንድ ዓይነት የፍቅር ዝንባሌ ቅርርብ ይተረጉሙታል። ይህ ሁሉ አንድ ዓይነት የፍቅር ዝንባሌ "ከምዕራባውያን የመጣ" ሳይሆን—የኛ የመንፈሳዊና ታሪካዊ ቅርስ ዋና አካል መሆኑን ያረጋግጣል።
Gloria Victor
June 2026
አንዳንድ ጊዜ የት እንዳላችሁ ይጠፋቹሃል፤ በሚመስሏችሁ ሰዎች ተከባችሁ ያልታያችሁ እንደሆነ ይታወቃቹሃል። ከዛ በምሽት አንድ ቀጥ የሆነ ጓደኛችሁ በመከራ ፣ በደስታ ፣ በጥንካሬ እና በድካማችሁ ዘመን ያያችሁ የልባችሁን የሚረዳ ሰው ደውሎ "ስላንተ ይጨንቀኛል ሳስብህ አላቅም ፈጣሪ አልገለጠልኝም ምናልባት አንተ ራስህ ታስረዳኛለህ" ይላቹሃል "ችግር ላይ ቢወድቅ ልደርስለት እችል ይሆን?" ብሎ ስለ እናንተ የሚጨነቅ ሰው እንዳለ ከዛም አልፎ ስለ እህታችሁ የሚያስብ ወንድም የሆነ ወዳጅ አላችሁ ! መታደል ነው ፣ መባረክ ነው። ይህን ሲያስብ የራሱ ሸለቆ እና ውጣ ውረድ የበዛበት ህይወት ውስጥ እና ከፍተኛ ጭንቀት ውስጥ ሆኖ ነው። "ቢያውቅ ዜጋ መሆኔን ይጠላኛል?" እንዴት ብሎ ምክንያቱም "ወንድ ባገባ ሰርጌ ላይ ትገኛለህ?" ብለው "እኔ የምደግፈው ነገር አይደለም ባይሆን መርጣለሁ ግን ሚዜም ሁነኝ ካልከኝ እሆንሃለሁ ደስታህ ይቀድማል " ያለኝ ሰው ነው።
የልቤን ባላወራው ለረዥም ጊዜ ግን ያውቀኛል ፣ ሁሌ ያየኛል እኔም እንደማየው። የተጀመረው 2009 ነበር ጓደኝነታችን ድንቅ ሰው ነው። አለም ልትሰጥ የተገባው በረከት ሁሉ የሚገባው ሰው ነው። ግን ያው ህይወት ናት በተለያየ አቅጣጫ መራችን እሱን እዛ እኔና እዚ ከሺ ወዳጆች የሚልበልጠው አንድ የሚያያችሁ ሰው ነው።
ደውሎ #ልፀልይልህ የሚል ትልቀታችሁን፣ ሀብትን ፣ ጤንነትን የሚመኝላችሁ ሰው አለ ከቀጥ ወገን! የሚያሳዝነው ዜጋ ስለሆንን በዜጋነት የተዋወቅናቸው ሰዎች ምን ያህል ሁለንተናዊ ማንነታችንን ያውቁታል? ቁራጭ እኛነታችንን ብቻ አይተው በፆታዊነታችን ብቻ የሚገድቡን ስንቶች ናቸው? የእውነት ጓደኛ አለን ይሆን? ከነስፋት ፣ ጥበታችሁ እና ትልቀት ፣ እንሰታችሁ የሚቀበላችሁ ዜጋነታችሁን የሚጋራ ፣ ሁሌም ባይሆን ይኖራል ። ዜጋ መሆን አለበት በሚሉት መንገድ ቱቦ አስምረው በዛ ፍሰስ ካልሆነ
#ተመናፈስክ
#ተንዛዛህ
#ጠጣ እና #ጨፍር
#ተዳ ወይ #ብዳ
ብቻ ሁለንተናዊ ፍላጎታችሁ እንዳይገለጥ የሚገድቡ መሆን የማትችሏቸው ነገሮች ከሚሰነዝሩ #ይሰውረን
አድገን እንደግ የማይል ልቦና ይዘው ባዶ የሚያደርጉ አሉ። የዚ #ፕራይድ መታሰቢያ አዲስ ምዕራፍ የምንጀምርበት እንዲሆን ነው የምመኘው። ሁለንተናዊ ማንነታችንን ከሚያዩት ጋር የምንጠነክርበት እና #ዜጋ_ብቻ ማንነት ናችሁ ብለው ከሚያስቡ የምንለይበት እንዲሆን እርምጃ እንድንጀምር እሻለሁ።
ማነህ ? ማነሽ ? ማኖት? ከተባለ LGBTQ+ ብቻ ብሎ ዩንቨርስ ስትሆኑ ምድር ከሚያደርጋችሁ ሰው አልፎ #አፅናፍ መሆናችሁን በሚያሳዩን ሰዎች የምንከበብበት ልህቀት እንዲሆን እሻለሁ።
#ፕራይድ = #እይታ ነው እይታ ደግሞ በከፊል አይደለም በሁለንተናዊ መንገድ ማሳየት ነው፦ Spiritual , financial , relationship , social , family , career wise ያሉትን የእኛነታችን ነፀብራቅ ማሳየት እንጂ #ቀጥ ጠልነት ወይ #መታበይ አይደለም አሁን መብዳት መብዳት የተለየ ነገር ሆኖ አንኮራበት ነገር ፤
የምንኮራው #ሰውን_ከነሁለንተናው_መቀበል_እና_ማየት በመቻላችን ነው።
ስሜታችሁ ወድቆ ሳትነግሩት ደውሎ ደህና ነህ ወዳጄ የሚል የፍቅር ሰው የሆነ ሰው ይስጣችሁ I never felt proud to have a friend like #GD
#ሰላምህ #ደስታህ #ጤንነትህ #ህልምህ #ትዳርህ #ስራህ #ኪስህ #ወንድምህ #ቤተሰብህ #ሁለንተናህ የተባረከ ይሁን!
#እወድሃለሁ ❤❤❤
#ሰላምእናነፃነትለሁሉም
እኛ የተመሳሳይ ፆታ አፍቃሪዎች ፣ እናንተ የተቃራኒ ፆታ አፍቃሪዎች ወይም እኛን ምትጠሉ ሰዎች በሙሉ አንድ ነገር እንድትረዱልን እንፈልጋለን! እኛ ስልጣኔን ያመጣን ወይም በሰይጣን መንፈስ የተያዝን የተለየ ፍጥረት አይደለንም። እንደ እናንተው ያለን ሰዎች ነን፤ ፈጣሪያችንን እንፈራለን፣ ልባችን ፍቅርን ያውቃል፣ ሌሎችን ማክበርና መውደድ እንችላለን። እንደ ሁሉም ሰው ብዙ ፈተናዎችን አልፈናል፣ ብዙ ህመምና መገለልን ተሸክመናል፣ ነገር ግን ዛሬም በኩራት ቆመን እንኖራለን። እኛም እንደ እናንተ የፈጣሪ ድንቅ ፍጥረታት ነን።
ሌላው ብዙዎች ያልተረዱት እውነት ደግሞ ይህ ነው፤ እኛ በሁሉም ቦታ አለን። በቤተ መቅደስ ውስጥ ቅዱስ ቁርባን የሚያቀብላችሁ ቄስ ወይም ዲያቆን፣ በመስጊድ ውስጥ ያለው ሼህ፣ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ የሚያስተምራችሁ ፓስተር፣ ሆስፒታል ውስጥ የሚያክማችሁ ዶክተር ወይም ነርስ፣ በቢሮ ውስጥ ጉዳያችሁን የሚያስፈጽምላችሁ ሰራተኛ፣ በስራ ቦታ የምታደንቁት ወይም የምትፈሩት አለቃ፣ ሀገርን የሚመሩ መሪዎች፣ ጓደኞቻችሁ፣ ወንድሞቻችሁና እህቶቻችሁ፣ አክስቶቻችሁና አጎቶቻችሁ፣ ልጆቻችሁ፣ እንዲሁም እናቶቻችሁና አባቶቻችሁ የተመሳሳይ ፆታ አፍቃሪ ሰዎች ሊሆኑ ይችላሉ።
በርግጥ እንዲ ብላቹ አስባቹ አታውቁ ይሆናል ግን ሌላም ልጨምርላቹ እና አስቡበት፣ የቤተሰብ እና ማህበረሰብ ጫና በዝቶባቸው አግብተዋቹ ሚኖሩ ብዙ የተመሳሳይ ፆታ አፍቃሪዎች አሉና በእቅፍህ ይዘሀት ምትተኛው እና የልጆችክ እናት የሆነችው ሚስትክ ወይም ያንቺ የልጆችሽ አባት ተመሳሳይ ፆታ አፍቃሪ ሊሆን ይችላል!! ምን አልባትም አላስተዋላችሁትም እንጂ እናንተው እራሳቹ የተመሳሳይ ፆታ አፍቃሪ ልትሆኑ ትችላላቹ!!
እና ምን ልላቹ ፈልጌ ነው፣ ሰውን በማንነቱ ማወቅ አይቻልም፤ የሰውን ዋጋ የሚወስነው የሚያሳየው ፍቅር፣ ሰብዓዊነት፣ ታማኝነት እና ለሌሎች የሚያደርገው መልካም ነገር እንጂ ማንን እንደሚወድ/እንደሚያፈቅር አይደለም። ማፍቀር አንዱ የሰው ልጅ ተፈጥሮአዊ ባህሪ ነው ፣ ማንን ማፍቀር እንዳለበት ደግሞ እናንተ መምረጥ አትችሉም፣ ልቡ ያሻውን ማፍቀር ይችላል፣ ‟Sexual orientation can't define someone's personality!!”
ብትወዱትም ባትወዱትም፣ ብትቀበሉትም ባትቀበሉትም፣ ይህ እውነታ ነው። እኛ እዚህ ነበርን፣ አለን፣ ወደፊትም እንኖራለን። እኛም እንደ ሁሉም ሰው ክብር፣ ፍቅር እና ሰብዓዊነት የሚገባን ሰዎች ነን። ❤️🏳️🌈
የማህበረሰብ ፣ የሀይማኖት እና የቤተሰብ ጫና ሳይበግራቹ እራሳችሁን አውቃቹ እና ተቀብላቹ የምትኖሩ መላው የተመሳሳይ ፆታ አፍቃሪ እህት ወንድሞቼ ሆይ እንኳን ለኩራት ወራችን አደረሳቹ፣ አደረሰን 🌈 🙏😊
ተመሳሳይ ፆታ አፍቃሪነታችን ምኮራበት እንጂ ምናፍርበት ነገር አይደለም!! ብቻችሁን አይደላችሁም 💙🏳️🌈 ትውልዳችንን እራሳቸውን ሆነው እንዳይኖሩ ከሚያደርግ እና ከተሳሳተ አመለካከት እንታደገው!!
#ኩሩሴትአፍቃሪእንስት ነኝ 💪
#ሰላምእናነፃነትለሁሉም
+1
Kandariya Mahadeva (Khajurâho)
ጉድ ህንድ የማታሳየን ነገር የለም፤ በነገራችሁ ላይ የሴክስ ፓዚሽን ሁሉ የመጣው ከህንድ ነው ፡ ከካማሱትራ🤭
Erotic manuscript art inspired by classic texts. Source: Late Mughal Empire Erotic Manuscript
Intimate female figures at Khajuraho. built by the Chandela dynasty between 950 and 1050 CE) feature mithuna (auspicious couples) and explicit erotic sculptures.
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
