es
Feedback
Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students' Union

Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students' Union

Ir al canal en Telegram

This is the official Channel of Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students' Union.

Mostrar más
4 478
Suscriptores
-324 horas
+117 días
+2730 días
Archivo de publicaciones
Gamtaan barattoota musliima dhaabbilee barnoota Olaanoo Ityophiyaa yaa'ii waliigala isaa taasiise! •••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••• Wiixata: Adoleessa 12/2017 A.L.I •••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••••• Gamtaan barattoota musliima dhaabbilee barnoota Olaanoo Ityophiyaa Adoleessa 12/2017 irraa kaasee guyyoota walitti aanan shaniif  yaa'ii waliigala isaa finfinneetti  gaggeesseera. Walgahicharrattis Amiroota jama'aa yunivarsiiti 35 olii kan argaman yoo ta'u, Sarbiinsa mirga barattoota musliima yunivarsiiti irratti gahaa jiranii fi rakkowwan waloo kana fakkaatan irratti marii taasifameera. Jama'awwan bara 2017 A.L.I tti mirga isaani karaa nagaatin kabachisanif beekamti kan keennamee yoo ta'uu, Sochiwwan gara fulduraa ilaalchisees mariin taasifameera. Rabbii, Kun akka milkaa'u nu dandeessiisef galanni isaa haa gahuu. Qaamoonni Kun akka milkaa'u nu gargaaranis rabbin mindaa khayrii isaani haa keennu. Gamtaa barattoota musliima dhaabbilee barnoota Olaanoo Ityophiyaa!

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ጠቅላላ ጉባዔውን አካሄደ! ••••••••••••••••••••••••••••••••••• ሰኞ:- ነሐሴ 12/2017 ዓ.ል ••••••••••••
የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ጠቅላላ ጉባዔውን አካሄደ! ••••••••••••••••••••••••••••••••••• ሰኞ:- ነሐሴ 12/2017 ዓ.ል ••••••••••••••••••••••••••••••••••• የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ከነሐሴ 05/2017 ዓ.ል እስከ ነሐሴ 10/2017 ዓ.ል ለተከታታይ አምስት ቀናት ጠቅላላ ጉባዔውን በአዲስ አበባ አካሂዷል:: በጉባዔው ከ35 በላይ ዩኒቨርሲቲ ጀመዓዎች አሚሮች የተገኙ ሲሆን በዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ላይ እየደረሱ ያሉ የመብት ጥሰቶች እና መሠል የጋራ ችግሮች ላይ ውይይት ተደርጓል:: በ2017 ዓ.ል መብታቸውን በሰላማዊ መንገድ ላስከበሩ የዩኒቨርሲቲ ጀመዓዎች እውቅና የተሰጠም ሲሆን ለወደፊት በሚኖሩ እንቅስቃሴዎች ዙሪያም ምክክር ተደርጓል::    ይህ እንዲሳካ ላስቻለው አላህ ላቅ ያለ ምስጋናችንን እናቀርባለን:: ይህ እንዲሳካ ላገዙን አካላትም አላህ ኸይር ጀዛቸውን ይከፍልልን ዘንድ ዱዓችን ነው:: የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት!

አማናችሁን አድርሰናል ••• ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ ከእናንተ የተሰበሰበው 83,770 ብር በመጀመሪያ ዙር ገቢ ሆኗል! ባለፉት ጊዜያቶች በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ማሞመዘምር ካምፓስ የሚ
+1
አማናችሁን አድርሰናል ••• ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ ከእናንተ የተሰበሰበው 83,770 ብር በመጀመሪያ ዙር ገቢ ሆኗል!    ባለፉት ጊዜያቶች በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ማሞመዘምር ካምፓስ የሚገኙ ሙስሊም ተማሪዎችን መስጂድ ለመገንባት ጥሪ አስተላልፈንላችሁ በጥሪው መሠረት ርብርብ አድርጋችሁ ነበር:: በሁሉም አቅጣጫ የሚገኝ ሙስሊም ተማሪ ርብርብ አድርጎም በመጀመሪያ ዙር 83,770 ብር ተሰብስቦ ለወንድሞቻችን መስጂድ ገቢ ሆኗል::    በዚህ እንቅስቃሴ በአምቦ የሚገኙ ወንድሞቻችን የተደሰቱ እና ምስጋናቸውን የገለፁ ሲሆን እኛም ምስጋናችንን በአላህ ስም እየገለፅን መስጂዱ እስኪጠናቀቅ ድረስ ከጎናቸው እንደሆንን ለማሳወቅ እንወዳለን:: አላህ የሁላችንንም መልካም ስራ እጥፍ ድርብ አድርጎ ይቀበል:: ጭማሬ:- ለወንድሞቻችን ገቢ የተደረገበት አካውንት የጀመዓቸው ፋይናንስ ዘርፍ ሀላፊ ሲሆን የሆነበትም ምክንያት በጣምራ የጀመዓውን አካውንት የከፈቱት ወንድሞች ለእረፍት ክ/ሀገር በመግባታቸውና አሁን ላይ የመስጂዱን ግንባታ እርሱ እየተከታተለ ስላለና ገንዘቡ ለአሁን ስራ ማስኬጂያ ስለተፈለገ ነው የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት!

የ12ኛ ክፍል የዘንድሮ ተፈታኞች በአንዳንድ ት/ቤት ኦረንቴሽን ሲሰጡ «ኒቃብ መልበስን እንዳታስቡት!» መባላቸውን እየተናገሩ ነው። መጅሊስና የመጅሊሱ የህግ ክፍል ቀኑ ደርሶ እህቶች ከመንገላታታቸው በፊት ከወዲሁ ከሚመለከተው አካል ጋር መነጋገር ቢችሉ መልካም ነው። https://t.me/EHEMSU

" እንግዲህ እግዚአብሔር በእኛ እንደሚማልድ ስለ ክርስቶስ መልክተኞች ነን፤ ከእግዚአብሔር ጋር ታረቁ ብለን ስለ ክርስቶስ እንለምናለን።" 2ቆሮ 5፡20
✨✨✨Summer Mission Report✨✨✨ ሰላም የተወደዳችሁ ወንድሞችና እህቶች😊😊😊 እንደሚታወቀው ከባለፈው ሃሙስ ሰኔ 5 ጀምሮ በደብረብርሃን ከተማ ለ አንድ ሳምንት የቆየ የወንጌል ስርጭት ጊዜ ነበረን። በነዚህ ጊዜያትም እጅግ ታላቅ የሆነ የጌታን ማዳን ያየንበት እግዚአብሄር አደራን ሰጥተነው ሳያሳፍረን በታላቅ ክንዱ ከኛ ጋር ሆኖ አጅግ ድንቅ ጊዜን አሳልፈናል። በዛ በነበረን ቆይታም ፡- ▶️ 444 ሰዎች ይህንን የምስራች ወንጌል ሰምተዋል ▶️ 77 ሰዎች ተስፋን ሰጥተዋል ▶️ 32 ሰዎች ደግሞ ንስሃ በመግባት ክርስቶስን የህይወታቸው ጌታ እና አዳኝ አርገው ተቀብለዋል። ይህንን ያደረገው እግዚአብሄር ክብሩን ሁሉ ይውሰድ😊😊 ለዚህ የወንጌል ቃል ምስክሮች ለመሆን በቦታው የተገኛችሁ (Dosayis Family😁)፤ በጸሎት ከኛ ጋር ስትተጉ የነበራችሁ prayer warriors🔥 እንዲሁም በጣም ስትረዱን ለነበራችሁ ተማሪዎች እና graduates እግዚአብሄ ዘመናችሁን ይባርክ☺️☺️ በመጨረሻም ለደብረ ብርሃን ከተማ እና ህዝቦችዋ እለት እለት በጌታ ፊት እንድትማልዱ አደራ ለማለት እንወዳለን። #5KECSF #Summer_Mission

Congratulations 🎉🎉🎉 አልፍ መብሩክ! ለዛሬው ቀን ያበቃችሁ ያደረሰን አምላክ አላህ ምስጋና ይድረሰው:: በሁሉም የሀገሪቱ ክፍሎች ከብዙ ልፋት እና ድካም ቡሃላ ከስኬት ደጅ ደርሳችሁ የስኬታችሁን ፍሬ በማክበር ላይ ያላችሁ ሙስሊም ተመራቂ ወንድም እህቶቻችን ሁሉ እንኳን ደስ ያላችሁ:: ይህ የምርቃት ቀን የትግላችሁ የጥረታችሁ የልፋታችሁ ውጤት ነውና እንኳን አደረሳችሁ:: በመቀጠል እያንዳንዱ የስኬት መዝጊያ ለቀጣይ ፈተና መክፈቻ ነውና በቀጣይ የሕይዎት ፈተናችሁ ውስጥ ያለፉትን ስህተቶች ባለመድገም ጥንካሬያችሁን አጉልታችሁ ለራሳችሁ ለቤተሰብ እና ለሙስሊም ማህበረሰብ ብሎም ለሀገር መልካምን ነገር ሰርታችሁ ታሳልፉ ዘንድ አደራችን ነው:: አላህ በሄዳችሁበት ሁሉ ስኬትን እና ከፍታን ይወፍቃችሁ ••• Congratulations 🎉🎉 የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት! https://t.me/EHEMSU

Obboleessii keenya wallagaa irrraa ijaarsa masjiida barattoota yunivarsiiti amboof birri 200 galii godheera. Rabbi dunyaa fi akhiraa isaa haa milkeessu! Ammas hanga dandeetti keenya tumsa haa goonu! Akkaawunti: 1000699582976 (Bilal Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students Union). screenshot @Abduw99 irratti nuf eergaa.:: https://t.me/EHEMSU

"Exitን ካለፍኩ ለአምቦ መስጂድ 100 ብር አስገባለሁ!" ብሎ የተሳለ ወንድማችን በጥሩ ውጤት አልፎ ስለቱንም ሞልቷል:: ፈተናውን ያለፋችሁ ወንድም እህቶቻችን ሁሉ እንኳን ደስ አላችሁ: እንኳንም
+1
"Exitን ካለፍኩ ለአምቦ መስጂድ 100 ብር አስገባለሁ!" ብሎ የተሳለ ወንድማችን በጥሩ ውጤት አልፎ ስለቱንም ሞልቷል:: ፈተናውን ያለፋችሁ ወንድም እህቶቻችን ሁሉ እንኳን ደስ አላችሁ: እንኳንም ለዚህ ቀን በቃችሁ:: Congratulations 🎉🎉🎉 up on your achievement! አላህ መልካም ስራንና ሕይዎትን ይገጥማችሁ ዘንድ ዱዓችን ነው:: ያላለፋችሁ ደግሞ ይህ የአላህ ውሳኔ እና ፍላጎት ነውና ተቀበሉት! ኸይሩንም ተመልከቱ! ለተሻለ ውጤት እና ሕይዎት የሚያበቃችሁን መንገድ ዳግም ተመልከቱ! በድጋሜ Congratulations 🎉🎉🎉 https://t.me/EHEMSU

Jama'aa barattoota yunivarsiiti waraabee masjida barattoota yunivarsiiti ambof birri 6,000.00 galii godhan! Allaahu Akbar. Obbolawwan keessan akka gammachiistan, rabbi dun-yaa fi akhiraatti isin haa gammachiisu. Ammas hanga dandeetti keenya tumsa haa goonu! Akkaawunti: 1000699582976 (Bilal Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students Union). screenshot @Abduw99 irratti nuf eergaa.:: https://t.me/EHEMSU

ማንኛውም ስራ ሰንሰለቱ ሳይበጠስ ለነገ ትውልድ ሊሻገር የሚችለው በተቋማት በኩል ነው:: እንደ ሙስሊም የእስልምና አስተምህሮዎቻችንን እና ኢስላማዊ እሴቶቻችንንም ከትላንቱ የተረከብነው በየሰፈራችን በ
+2
ማንኛውም ስራ ሰንሰለቱ ሳይበጠስ ለነገ ትውልድ ሊሻገር የሚችለው በተቋማት በኩል ነው:: እንደ ሙስሊም የእስልምና አስተምህሮዎቻችንን እና ኢስላማዊ እሴቶቻችንንም ከትላንቱ የተረከብነው በየሰፈራችን በታነፁት መስጂዶች በኩል ነው:: ለነገው ትውልድም የዛሬውን አስተካክለንና ሰርተን ልናስረክብ የምንችለው በነዚሁ ተቋማት በኩል ነው:: እንደ ሙስሊም የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ደግሞ በካምፓስ ዙሪያ የሚኖሩ መስጂዶች ፋይዳ ከነዚህም በላይ ነው:: ለዚህም ሲባል ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ መረባረብ ከጀመርን ሰነባብተናል:: ሁሉም ከየአቅጣጫው ተረባርቦ እስካሁን 82500 ብር ደርሰናል:: ጀመዓዎቹም ወጥረው በመስራት ላይ ይገኛሉ:: አሁን ላይ ጭቃ አብኩተው ለመምረግ በመሰናዳት ላይ ናቸው:: ከምርጊት ባሻገርም ብዙ ወጪ አለባቸውና በህብረት በአንድነት ለአላህ ቤት እንረባረብ:: የማስገቢያ አካውንት:- 1000699582976 (Bilal Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students Union) --- ያስገባችሁበትን screenshot @MOHAMMADAMMINM ላኩልን:: https://t.me/EHEMSU

የወራቤ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ 6000 ብር አስገብተዋል ••• አላሁ አክበር! አላህ በዱንያም በአኼራ ኸይር ጀዛቸውን ይክፈል:: ማህበረሰባቸው
የወራቤ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ 6000 ብር አስገብተዋል ••• አላሁ አክበር! አላህ በዱንያም በአኼራ ኸይር ጀዛቸውን ይክፈል:: ማህበረሰባቸውን በኸይር ነገር ደጋግመው የሚነስሩበትን የሚያስደስቱበትን ቁዋ ይስጣቸው:: ወራቤዎች ይለያሉ 😍 82280 ብር ላይ ደርሰናል ••• 100K ልንሞላ 18K ብቻ ማለት ነው! ተረባርበን አምቦ ላይ ታሪክ እንስራ ••• ይህ ደግሞ የመጀመሪያችን እንጂ የመጨረሻው አይደለም ••• የዩኒቨርሲቲ ጀመዓዎችን አጠናክሮ የተሻለ ነገን የመገንባት ሀላፊነት የዛሬው ትውልድ ነው:: የማስገቢያ አካውንት:- 1000699582976 (Bilal Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students Union) --- ያስገባችሁበትን screenshot @MOHAMMADAMMINM ላኩልን:: https://t.me/EHEMSU

የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ 3000 ብር አስገብተዋል! "ሙስሊም የሙስሊም ወንድሙ ነው:: እስከመጨረሻው ድረስ ከጎናቸው ነን:: ይህ የመጀመ
የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀመዓ ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ 3000 ብር አስገብተዋል! "ሙስሊም የሙስሊም ወንድሙ ነው:: እስከመጨረሻው ድረስ ከጎናቸው ነን:: ይህ የመጀመሪያችን ነው:: በዱዓም ከጎናችሁ ነን::" የሚል መልዕክትም አስተላልፈዋል:: አላህ በዱንያም በአኼራም መልካም ነገሮችን ይስጣቸው:: የአኼራ ቤታቸውን አሳምሮ ይገንባ:: እስካሁን 76K ብር ደርሰናል ••• የሰጡትን ሁሉ አላህ ይስጥልን ••• ሆኖም ግን ገና ነንና እንረባረብ! የማስገቢያ አካውንት:- 1000699582976 (Bilal Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students Union) --- ያስገባችሁበትን screenshot @MOHAMMADAMMINM ላኩልን:: https://t.me/EHEMSU

ከአመት በፊት የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ ይህንን ይመስል ነበር ••• አሁን ከላይ በምታዩት መልኩ ሰፍቶ እና አምሮበት ሊጠናቀቅ ነው:: በድጋሜ እንኳን ደስ አለን!
+2
ከአመት በፊት የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ ይህንን ይመስል ነበር ••• አሁን ከላይ በምታዩት መልኩ ሰፍቶ እና አምሮበት ሊጠናቀቅ ነው:: በድጋሜ እንኳን ደስ አለን! https://t.me/EHEMSU

+1
እንኳን ደስ አለን ••• የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ!   ከአመት በፊት ይሰግዱበት ይማሩበት የነበረው መስጂድ ከአግልግሎት ውጪ በመሆኑ በመላው ኢትዮጵያ የሚገኝ ሙስሊም ተማሪ ያግዛቸው ዘንድ ለኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ጥሪ አቅርበው ነበር:: የዚያኔም በሁሉም አቅጣጫ የሚገኝ ሙስሊም ተማሪ ተረባርቦ የአቅሙን አበርክቶ ነበር:: ከዚያም ቡሓላ የተማሪዎችን ጥሪ የሰሙ አህለል ኸይሮች ከሐዋሳ ሪፈራል ካምፓስ ጀመዓዎችን ጥሪ ሰምተው ግንባታው እንደምታዩት ሆኗል:: እንኳን ደስ አለን ••• ማሻ አላህ:: በቅርቡ ተጠናቆ በጀመዓ የምንሰግድበት ያድርገን::    ጀመዓዎቹ ደስታችንን ተጋሩ ብለዋልን ••• በጀመዓ እንደሰት! እኛም እንደ ህብረት የዚያኔ ጥሪያችንን የተቀበላችሁን ተማሪዎች ••• ከዚያም ቡሓላ የዩኒቨርሲቲ ጀመዓዎችን ለማጠናከር በምናደርጋቸው ንቅናቄዎች ውስጥ የምትሳተፉትን ሁሉ በአላህ ስም እናመሰግናለን:: ከአላህም ጋር ብዙ ደማቅ ታሪኮችን አብረን የምንፅፍ ይሆናል ••• ኢንሻ አላህ!

+1
እንኳን ደስ አለን ••• የሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ካምፓስ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ!   ከአመት በፊት ይሰግዱበት ይማሩበት የነበረው መስጂድ ከአግልግሎት ውጪ በመሆኑ በመላው ኢትዮጵያ የሚገኝ ሙስሊም ተማሪ ያግዛቸው ዘንድ ለኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት ጥሪ አቅርበው ነበር:: የዚያኔም በሁሉም አቅጣጫ የሚገኝ ሙስሊም ተማሪ ተረባርቦ የአቅሙን አበርክቶ ነበር:: ከዚያም ቡሓላ የተማሪዎችን ጥሪ የሰሙ አህለል ኸይሮች ከሐዋሳ ሪፈራል ካምፓስ ጀመዓዎችን ጥሪ ሰምተው ግንባታው እንደምታዩት ሆኗል:: እንኳን ደስ አለን ••• ማሻ አላህ:: በቅርቡ ተጠናቆ በጀመዓ የምንሰግድበት ያድርገን::    ጀመዓዎቹ ደስታችንን ተጋሩ ብለዋልን ••• በጀመዓ እንደሰት! እኛም እንደ ህብረት የዚያኔ ጥሪያችንን የተቀበላችሁን ተማሪዎች ••• ከዚያም ቡሓላ የዩኒቨርሲቲ ጀመዓዎችን ለማጠናከር በምናደርጋቸው ንቅናቄዎች ውስጥ የምትሳተፉትን ሁሉ በአላህ ስም እናመሰግናለን:: ከአላህም ጋር ብዙ ደማቅ ታሪኮችን አብረን የምንፅፍ ይሆናል ••• ኢንሻ አላህ! https://t.me/EHEMSU

የዛሬው ንያ በ100 ብር ተጀምሯል ••• ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ! አላህ ኸይር ጀዛቸውን በዱንያም በአኼራም ይክፈላቸው:: እንሳተፍ አህባቢ ! የማስገቢያ አካውንት:- 1000699
የዛሬው ንያ በ100 ብር ተጀምሯል ••• ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ! አላህ ኸይር ጀዛቸውን በዱንያም በአኼራም ይክፈላቸው:: እንሳተፍ አህባቢ ! የማስገቢያ አካውንት:- 1000699582976 (Bilal Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students Union) --- ያስገባችሁበትን screenshot @MOHAMMADAMMINM ላኩልን:: https://t.me/EHEMSU

ጅምሩ መስጂድ ክረምቱን ተጠናቆ በሚቀጥለው አመት ለአገልግሎት ክፍት መሆን አለበት:: መስጂዱ የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ ሲሆን ለተማሪዎቹ መስገጃ መማማሪያ መሰባሰቢያ መወያያ ማረፊያ
+1
ጅምሩ መስጂድ ክረምቱን ተጠናቆ በሚቀጥለው አመት ለአገልግሎት ክፍት መሆን አለበት:: መስጂዱ የአምቦ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች መስጂድ ሲሆን ለተማሪዎቹ መስገጃ መማማሪያ መሰባሰቢያ መወያያ ማረፊያ ወዘተ... ይሆናል:: እስካሁን ባለው ከሁሉም አቅጣጫ ያሉ ሙስሊም ተማሪዎች ተረባርበው 72000 ብር ገቢ አድርገዋል:: የአላህን ቤት ለመገንባት የተረባረቡትን ሁሉ አላህ ቤታቸውን በጀነት ውስጥ ይገንባ:: ሆኖም ከሚያስፈልገው አንፃር ጀመርን እንጂ አልጨረስንም:: ላንጨርስ ደግሞ አልጀመርንምና ለመጨረስ እንረባረብ:: ያለን ካለን ላይ ያለንን ለሰጠን አምላክ ቤት እንስጥ:: ከዚያ ባሻገር ለሌሎች በማመላከት የኸይሩ ማዕድ ተቋዳሽ እንዲሆኑ እናስችል:: የማስገቢያ አካውንት:- 1000699582976 (Bilal Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students Union) --- ያስገባችሁበትን screenshot @MOHAMMADAMMINM ላኩልን:: https://t.me/EHEMSU

EXIT EXAM ከነገ ጀምራችሁ ለምትወስዱ በመላው ኢትዮጵያ የምትገኙ ሙስሊም ተማሪዎች ሁሉ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ሙስሊም ተማሪዎች ህብረት መልካም ፈተና ይሆንላችሁ ዘንድ ይመኛል:: አላህ መልካምን ውጤት ገጥሟችሁ ትደሰቱ: የስኬታችሁ መሠረት ይፀና ዘንድ እንዲሁም ለማህበረሰባችን መልካምን ለውጥ ለማምጣት በሩን ይከፍትላችሁ ዘንድ ዱዓችን ነው:: https://t.me/EHEMSU

ከAAU 100 ብር ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ! አላህ በዱንያም በአኼራ ኸይር ነገሮችን እጥፍ ድርብ አድርጎ ይክፈላቸው:: የዒዱን በረካም ሙሉ ለሙሉ ይወፍቃቸው:: የማስገቢያ አካውንት:- 1
ከAAU 100 ብር ለአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መስጂድ! አላህ በዱንያም በአኼራ ኸይር ነገሮችን እጥፍ ድርብ አድርጎ ይክፈላቸው:: የዒዱን በረካም ሙሉ ለሙሉ ይወፍቃቸው:: የማስገቢያ አካውንት:- 1000699582976 (Bilal Ethiopian Higher Education Institutions Muslim Students Union) --- ያስገባችሁበትን screenshot @MOHAMMADAMMINM ላኩልን:: https://t.me/EHEMSU