es
Feedback
JURIS PODCAST

JURIS PODCAST

Ir al canal en Telegram

Just Justice !

Mostrar más
2 182
Suscriptores
Sin datos24 horas
-27 días
-3130 días
Archivo de publicaciones
✍️ የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ
⚖️ ዜና እና ወቅታዊ 🔢 ጦማር 00210 የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 56ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ምክር ቤቱ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች ዝርዝር እንደሚከተለው ቀርበዋል። 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው የመካከለኛ ዘመ... [👉 ተጨማሪ ያንብቡ](https://ethiopianlegaltech.com/blogs/public/f91c3c36-6094-498b-a85a-1257b0616b9b)

✍️ የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ
⚖️ ዜና እና ወቅታዊ 🔢 ጦማር 00210 የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 56ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ምክር ቤቱ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች ዝርዝር እንደሚከተለው ቀርበዋል። 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው የመካከለኛ ... [👉 ተጨማሪ ያንብቡ](https://ethiopianlegaltech.com/blogs/public/f91c3c36-6094-498b-a85a-1257b0616b9b)

✍️ የሚኒስትሮች ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ
⚖️ ዜና እና ወቅታዊ 🔢 ጦማር 00210 የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 56ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ምክር ቤቱ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች ዝርዝር እንደሚከተለው ቀርበዋል። 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው የመካ... [👉 ተጨማሪ ያንብቡ](https://ethiopianlegaltech.com/blogs/public/f91c3c36-6094-498b-a85a-1257b0616b9b)

photo content

photo content

የጠበቆች አጀንዳ

photo content

✍️ 55ኛ መደበኛ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ውሳኔዎች
⚖️ ዜና እና ወቅታዊ 🔢 ጦማር 00209 የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 55ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ 1. በቅድሚያ ምክር ቤቱ የተወያየው በሁለት የፋይናንስ ድጋፍና ብድር ስምምነቶች ላይ ነው፡፡ የመጀመሪያው ለአርብቶ... [👉 ተጨማሪ ያንብቡ](https://ethiopianlegaltech.com/blogs/public/2a21afda-825d-4fad-ae8a-70059f761f8c)

✍️ የካፒታል ገበያ እና የሰነደ ሙዓለ ንዋይ በኢትዮጵያ
⚖️ ስለ ስቶክ ማርኬት 🔢 ጦማር 00208 1. መግቢያ የሀገሪቱን የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ለማዘመን እና አዳዲስ የሀብት ማሰባሰቢያ መንገዶችን ለመፍጠር የካፒታል ገበያ ወሳኝ ሚና ይጫወታል። ኢትዮጵያ ይህንን ዘርፍ በስልታዊ መንገድ ለመምራት የካፒታል ገበያ አዋጅ ቁጥር 1248/201... [👉 ተጨማሪ ያንብቡ](https://ethiopianlegaltech.com/blogs/public/d191edaa-51ee-42f2-9cf2-851fb23ad66d)

✍️ የ"መሠረታዊ የሕግ ስሕተት" ፅንሰ-ሀሳብ በኢትዮጵያ የሰበር ሥርዓት፡- በፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ እና በአዲሱ የወንጀል ሥነ-ሥርዓትና ማስረጃ ሕግ መካከል የተደረገ ንጽጽራዊና ሂሳዊ ትንታኔ
⚖️ የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ-ሥርዓት ሕግ 🔢 ጦማር 00207 1. መግቢያ፡- የሰበር ሥልጣን ሕገ-መንግሥታዊ መሠረትና የመግቢያ ልኬት ችግር በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ የፍትህ ሥርዓት ውስጥ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት ሥልጣን የሚተገበረው "መሠረታዊ የሕግ ስሕተት" (basic or fundam... [👉 ተጨማሪ ያንብቡ](https://ethiopianlegaltech.com/blogs/public/09f48085-5820-4c2c-8776-5e814b16a960)

✍️ የ"መሠረታዊ የሕግ ስሕተት" ፅንሰ-ሀሳብ በኢትዮጵያ የሰበር ሥርዓት፡- በፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ እና በአዲሱ የወንጀል ሥነ-ሥርዓትና ማስረጃ ሕግ መካከል የተደረገ ንጽጽራዊና ሂሳዊ ትንታኔ
⚖️ የወንጀለኛ መቅጫ ሥነ-ሥርዓት ሕግ 🔢 ጦማር 00207 1. መግቢያ፡- የሰበር ሥልጣን ሕገ-መንግሥታዊ መሠረትና የመግቢያ ልኬት ችግር በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ የፍትህ ሥርዓት ውስጥ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ችሎት ሥልጣን የሚተገበረው "መሠረታዊ የሕግ ስሕተት" (basic or fund... [👉 ተጨማሪ ያንብቡ](https://ethiopianlegaltech.com/blogs/public/09f48085-5820-4c2c-8776-5e814b16a960)

✍️ በፍትሐብሔር የፍርድ ሂደት ውስጥ የትዕዛዝ፣ የብይን፣ የፍርድ እና የውሳኔ መሠረታዊ ልዩነቶችና ሕጋዊ አንድምታዎቻቸው
⚖️ የፍታብሔር ሥነ-ሥርዓት ሕግ 🔢 ጦማር 00206 በፍትሐብሔር ክርክር ውስጥ “ትዕዛዝ”፣ “ብይን”፣ “ፍርድ” እና “ውሳኔ” የሚሉትን ቃላት በተደጋጋሚ መስማት የተለመደ ነው። ነገር ግን፣ እነዚህ የሕግ ፅንሰ-ሀሳቦች በዕለት ተዕለት መስተጋብር ውስጥ ቀርቶ በተወሰኑ የሕግ ባለሙያዎች ዘንድ... [👉 ተጨማሪ ያንብቡ](https://ethiopianlegaltech.com/blogs/public/7ba87278-e0c5-4d31-902b-18b406987d83)

የኢንሹራንስ ሕግ ፣ የኢንቨስትመንት ሕግ፣ የአለም አቀፍ ሕግ ፣ የኩባንያ ሕግ ፣የውክልና ሕግ ኢንዲሁም ወቅታዊ የሕግ መረጃዎችን ከሌጋልቴክ ጦማርች/ብሎግ ክፍል ማግኘት ይችላሉ። በኢትዮጵያ በዓይነቱ
የኢንሹራንስ ሕግ ፣ የኢንቨስትመንት ሕግ፣ የአለም አቀፍ ሕግ ፣ የኩባንያ ሕግ ፣የውክልና ሕግ ኢንዲሁም ወቅታዊ የሕግ መረጃዎችን ከሌጋልቴክ ጦማርች/ብሎግ ክፍል ማግኘት ይችላሉ። በኢትዮጵያ በዓይነቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ተዘጋጅቶ የቀረበው ሌጋልቴክ በሞባይል መተግበሪያ አማራጭ ቀርቧል ይህ በዓይነቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ተዘጋጅቶ የቀረበው ይህ ዲጅታል የሕግ ላይብራሪና ኬዝ ማኔጅመንት ሲስተም ለሁሉም የሕግ ባለሙያዎች ፣ ለሕግ ተማሪዎች ፣ ለነጋዴዎችና ለቢዝነስ ተቋማት ከፍተኛ አገልግሎት የሚሰጥ ነው። የህግ ባለሙያዎች በግራና በቀኝ ተከራካሪ ወገኖች መካከል ያሉ ጉዳዮችን ለመከታተል እንዲሁም የሕግ ተግባራትን ለማስፈር ቀጠሮዎቻቸውን ለማስፈርና ለመከታተል በኢትዮጵያ ካሌንደር በተዘጋጀው ስማርት አጀንዳ መከታተል ይችላሉ በኢሜይል አድራሻዎት በቀላሉ በመመዝገብ የዚህን ሶፍትዌር ማራኪ ገፅታዎች ይሞክሩ ፕሌይ ስቶር በመግባት ሌጋልቴክ/LegalTech ብላችሁ በቀላሉ በመፈለግ ማውረድና መመዝገብ ትችላላችሁ ! አፕሊኬሽኑን ለማውረድ በዚህ ሊንክ ግቡ 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 👇 https://play.google.com/store/apps/details?id=com.ethiopianlegaltech.eli www.ethiopianlegaltech.com በሚለው የዌብሳይት አድራሻ መግባትና መመዝገብም ትችላላችሁ ፈር ቀዳጅ የሆነውን ይህን ዲጂታል የሕግ ሶፍትዌር እንዴት በተሟላ ሁኔታ መጠቀም እንደሚቻል የሚያሳዩ የቪዲዮ ማሳያ ቱቶሪያሎች አዘጋጅተን በዩትዩብ ቻናላችን አስቀምጠናል ሊንኩ ከታች ይገኛል https://youtube.com/@ethiopianlegaltech የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ https://t.me/Ethiopianlegalinsight #share #ethiopianlaw #legalcounsel #Legaltech

photo content

photo content

photo content

LegalTech Updated

photo content

ምክር ቤቱ የወንጀል ሕግ ሥነ ስርዓትና የማስረጃ ሕግ ረቂቅ አዋጅን አፀደቀ አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 13ኛ መደበኛ ስብሰባ የወንጀል ሕግ ሥነ ስርዓት እና የማስረጃ ሕግ ረቂቅ አዋጅን አፅድቋል፡፡ ረቂቅ ሕጉ በወንጀል ፍርድ ሂደት የተጠርጣሪንና የተከሳሽን እንዲሁም በወንጀል ምክንያት የተጎዱ ሰዎችን ሰብአዊ መብቶች ለማስከበር የአሰራር ስርዓትን ለመዘርጋት የሚያስችል መሆኑ ተገልጿል። የተቀላጠፈ የፍትህ ሥርዓት እንዲኖር ለማስቻል ልዩ የወንጀል ምርመራ ዘዴ እና ለተጎጂዎች ካሣ የሚከፈልበትን አግባብ ያካተተ ዓለም አቀፍ መርህን የተከተለ ረቂቅ ሕግ መሆኑ ተመላክቷል፡፡ በተጨማሪም በህገ መንግስቱ፣ በወንጀል ሕጉ እንዲሁም በዓለም አቀፍ ህጎች የተረጋገጠና ልዩ ትኩረት የሚያሻቸው ሴቶች፣ ህፃናትና አካል ጉዳተኞች የተሰጣቸውን መብቶች የተከተለ መሆኑም ነው የተገለጸው፡፡ የምክር ቤት አባላት በበኩላቸው ረቂቅ አዋጁ ረጅም ጊዜ የቆየና የዘገየ ቢሆንም በህዝቡ ዘንድ የቅሬታ ምንጭ የነበሩ ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችል ነው ብለዋል፡፡ ረቂቅ አዋጁ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የወንጀል ሕግ ሥነ ስርአት እና የማስረጃ ሕግ ረቂቅ አዋጅ፤ አዋጅ ቁጥር 1410/2018 በመሆን በአብላጫ ድምጽ ፀድቋል፡፡

photo content