ASTU Network ®️
Ir al canal en Telegram
🛜 ASTU Network ®️ ➲ Join us || @ASTU_Network || || @ASTU_Network_Group || 📚 Library: @ASTU_Network_Library 👁🗨 We are here to keep you updated! ➲ Admin 📩 👤 @NS_Nazu Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷] |➲| @ASTU_Network
Mostrar más4 804
Suscriptores
+324 horas
+467 días
+28130 días
Archivo de publicaciones
4 814
Even though there was no official announcement from our campus, almost all offices and services are closed today due to the 130th Adwa Victory Day. The libraries are closed, nearly all department offices are shut except for a few, and almost everything is off except for some exceptional cases. The campus compound is like "ጭርርር..." 😴💤🛌😁
|➲| @ASTU_Network
4 814
እንኳን ለ130ኛው የአድዋ ድል በዓል አደረሳችሁ❗️
አድዋ አንድ ህዝብ ዘር፣ ብሄር፣ ሀይማኖት፣ ጎጥ፣ ሰፈርተኝነት እና ማንነት ሳይለይ በአንድነት ሲቆም ምን ማሳካት እንደሚቻል ያሳየ ድንቅ የጥቁር ህዝቦች ድል ነው።
የአፍሪካውያን የነፃነት ግርማ
የኢትዮጵያውያን የአንድነት አርማ
የማይደበዝዝ ደማቅ ታሪክ አድዋ!
በድጋሚ እንኳን ለ130ኛው የአድዋ ድል በዓል በሰላም አደረሳችሁ! አደረሰን!
|➲| @ASTU_Network
4 814
If the eraser wasn’t there in the pen drawing, I swear most of you would be saying it’s a real photo. That’s the only reason you said it’s AI-generated... 😁
Anyway, this image was generated by Google’s Nano Banana 2 image generator, powered by Gemini 3.1 Flash.
.
4 814
As we all know, Monday is Adwa Victory day. And in fact, there are students who will take final exams on Monday... I think block course takers.
I talked to one of the deans of ASTU and asked if there will be classes on Monday as it's national Adwa Victory day. He replied, "No class on Monday due to Adwa Victory Day."
But I just can't prove it coz it's only him who said this, no one else is saying that, and some students are even taking exams on the day... 😁
4 814
Repost from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
+1
iPhone X Max! 📱✨
💾 Storage: 256GB
⚙ RAM: 4GB
🔋 Battery: 81%
👁️🗨️ Condition: Used
Price: DM, negotiable
DM: iPhoneXMax
@Astu_marketplace
4 814
Repost from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
+2
MacBook Air! 🍎💻✨
📼 Processor: Core i5
💾 Storage: 256GB
⚙ RAM: 4GB
👁️🗨️ Condition: Used
Price: DM, negotiable
DM: MacBook
@Astu_marketplace
4 814
Repost from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
+1
Samsung Galaxy A06! 📱✨
💾 Storage: 64GB
⚙ RAM: 4GB
🔋 Battery: 5000mAh
👁🗨 Condition: Slightly Used
Price: DM, negotiable
DM: SamsungG.A06
@Astu_marketplace
4 814
Repost from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
+1
Samsung Galaxy A06! 📱✨
💾 Storage: 64GB
⚙ RAM: 4GB
🔋 Battery: 5000mAh
👁🗨 Condition: Slightly Used
Price: DM, negotiable
DM: SamsungG.A06
@Astu_marketplace
4 814
ሰበር ዜና❗
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በብር የሚደረጉ የክሪፕቶ P2P ግብይቶችን ሙሉ በሙሉ አገደ‼️
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ (NBE) ዛሬ የካቲት 20 ቀን 2018 ባወጣው አስቸኳይ የህዝብ ማሳሰቢያ፣ በተለያዩ የንግድ መድረኮች አማካኝነት በኢትዮጵያ ብር ላይ ተመስርተው የሚከናወኑ የPeer-to-Peer (P2P) የክሪፕቶ ከረንሲ ግብይቶች ሕገ-ወጥ መሆናቸውን አስታውቋል።
ባንኩ ባወጣው መግለጫ መሠረት፣ የወቅቱ የቁጥጥር ማዕቀፍ ያለ ባንኩ ፈቃድ የብር ጥንድ የሆኑ P2P ዝግጅቶችን አይፈቅድም።
የብሔራዊ ባንክ ማስጠንቀቂያና ዝርዝር መረጃዎች፦
1.ብሔራዊ ባንኩ የክሪፕቶ ንብረቶች ገበያ ከፍተኛ ዋጋ መዋዠቅ ያለበት፣ ለማጭበርበር (Fraud and Scams) የተጋለጠ፣ እና የውጭ ምንዛሬ ዋጋ ማጭበርበር ስጋት ያለበት መሆኑን አስታውቋል።
2. እነዚህ የP2P መድረኮች በተመሰቃቀለ የፋይናንስ ሥርዓት ውስጥ የሚገኙ በመሆናቸው፣ በባህላዊ የፋይናንስ ተቋማት የሚገኙ እንደ "የገንዘብ ማጠብ መከላከያ" (AML) ያሉ የደህንነት ጥበቃዎች የሏቸውም።
3. በአለም አቀፍ ደረጃ አንዳንድ የP2P መድረኮች የቴክኒክ እና የፋይናንስ ችግሮች በማጋጠማቸው ተጠቃሚዎች ገንዘባቸውን እንዳያወጡ መከልከላቸው ታይቷል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለዲጂታል ንብረቶች አስተማማኝ እና የተደራጀ የቁጥጥር ማዕቀፍ ለማዘጋጀት ከአለም አቀፍ እና ከአገር ውስጥ ባለድርሻ አካላት ጋር እየሰራ መሆኑን ገልጿል።
የቁጥጥር ማዕቀፉ በይፋ እስኪተገበር ድረስ፣ ህብረተሰቡ በብር የሚደረጉ የክሪፕቶ P2P ግብይቶችን ከመፈጸም እንዲቆጠብ እናውሳለን።
Via NBE
======================
💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇
የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s
4 814
Repost from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
Rugga's High Quality Earphone!
🔉 Deep bass and quality sound! 👌
✅ Condition: New packed! 🤗
💰 Price: 350ETB
DM: RuggasHQ
@Astu_marketplace
4 814
Repost from 🔖 ASTU Marketplace 🛒
+1
Ruggas Earphone! — Original! ™️
🔉 Deep sound... 👌
Available in black and white color!
💰 Price: 300ETB
DM: Ruggas
@Astu_marketplace
4 814
NOTICE: Students who will participate in the AWS online training organized by Safaricom Ethiopia must have a Safaricom SIM card. Please be ready and wait until we inform you to fill out the registration form once we receive it from Safaricom Ethiopia.
|➲| @ASTU_Network
4 814
#Update
የፈተና መርሐግብሩ ላይ ማስተካከያ ተደረገ።
አርብ ከቀኑ 5:00-7:30 ሰዓት እንዲሁም ቅዳሜ ሙሉ ቀን በሚሰጡ የመውጫ ፈተናዎች ላይ ማስተካከያ ተደርጓል።
አርብ ከቀኑ 5:00-7:30 ሰዓት የሚሰጠው ፈተና ከጁምዓ ሶላት ስግደት ጋር በተያያዘ እንዲሁም ቅዳሜ በሚሰጡ ፈተናዎች ላይ የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን በኩል ቅሬታዎች መቅረባቸውን ተከትሎ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ማስተካከያ ማድረጉ ታውቋል።
በዚህም አርብ በሁለተኛ ክፍለ-ጊዜ (ከ5:00-7:30) ፈተናዎች ላይ ሽግሽግ የተደረገ ሲሆን፤ ቅዳሜ ፈተናው የማይሰጥ ይሆናል።
ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተስተካከለውን መርሐግብር (ከላይ ተያይዟል) ለተፈታኝ ተማሪዎቻቸው በማስተዋወቅ ላይ ይገኛሉ።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
የካቲት 19 ቀን 2018
@tikvahethiopia
4 814
#SE
Half-Life Jersey Design 👕🩳➥ Players: 👕+🩳 ➠ 1000ETB ➥ Fans: 👕 ➠ 550ETB 🛃 Order RN: @WizFish
We will stop accepting orders tomorrow at 1LT (night). Hurry up!|➲| @ASTU_Network
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
