es
Feedback
ASTU Network ®️

ASTU Network ®️

Ir al canal en Telegram

🛜 ASTU Network ®️ ➲ Join us || @ASTU_Network || || @ASTU_Network_Group || 📚 Library: @ASTU_Network_Library 👁‍🗨 We are here to keep you updated! ➲ Admin 📩 👤 @NS_Nazu Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷] |➲| @ASTU_Network

Mostrar más
4 804
Suscriptores
+324 horas
+467 días
+28130 días
Archivo de publicaciones
Even though there was no official announcement from our campus, almost all offices and services are closed today due to the 130th Adwa Victory Day. The libraries are closed, nearly all department offices are shut except for a few, and almost everything is off except for some exceptional cases. The campus compound is like "ጭርርር..." 😴💤🛌😁 |➲| @ASTU_Network

እንኳን ለ130ኛው የአድዋ ድል በዓል አደረሳችሁ❗️ አድዋ አንድ ህዝብ ዘር፣ ብሄር፣ ሀይማኖት፣ ጎጥ፣ ሰፈርተኝነት እና ማንነት ሳይለይ በአንድነት ሲቆም ምን ማሳካት እንደሚቻል ያሳየ ድንቅ የጥቁር
እንኳን ለ130ኛው የአድዋ ድል በዓል አደረሳችሁ❗️ አድዋ አንድ ህዝብ ዘር፣ ብሄር፣ ሀይማኖት፣ ጎጥ፣ ሰፈርተኝነት እና ማንነት ሳይለይ በአንድነት ሲቆም ምን ማሳካት እንደሚቻል ያሳየ ድንቅ የጥቁር ህዝቦች ድል ነው። የአፍሪካውያን የነፃነት ግርማ የኢትዮጵያውያን የአንድነት አርማ የማይደበዝዝ ደማቅ ታሪክ አድዋ! በድጋሚ እንኳን ለ130ኛው የአድዋ ድል በዓል በሰላም አደረሳችሁ! አደረሰን! |➲| @ASTU_Network

If the eraser wasn’t there in the pen drawing, I swear most of you would be saying it’s a real photo. That’s the only reason you said it’s AI-generated... 😁 Anyway, this image was generated by Google’s Nano Banana 2 image generator, powered by Gemini 3.1 Flash. .

photo content

As we all know, Monday is Adwa Victory day. And in fact, there are students who will take final exams on Monday... I think bl
As we all know, Monday is Adwa Victory day. And in fact, there are students who will take final exams on Monday... I think block course takers. I talked to one of the deans of ASTU and asked if there will be classes on Monday as it's national Adwa Victory day. He replied, "No class on Monday due to Adwa Victory Day." But I just can't prove it coz it's only him who said this, no one else is saying that, and some students are even taking exams on the day... 😁

Competitions everywhere!... 👀🫣😸 .
Competitions everywhere!... 👀🫣😸 .

photo content
+2

🏟 FULL-TIME ⚽ #3rdYear
SE 4 — 3 Chemical + Material
😎🔥😎 |➲| @ASTU_Network

iPhone X Max! 📱✨ 💾 Storage: 256GB ⚙ RAM: 4GB 🔋 Battery: 81% 👁️‍🗨️ Condition: Used Price: DM, negotiable DM: iPhoneXMax @
+1
iPhone X Max! 📱✨ 💾 Storage: 256GB ⚙ RAM: 4GB 🔋 Battery: 81% 👁️‍🗨️ Condition: Used Price: DM, negotiable DM: iPhoneXMax @Astu_marketplace

MacBook Air! 🍎💻✨ 📼 Processor: Core i5 💾 Storage: 256GB ⚙ RAM: 4GB 👁️‍🗨️ Condition: Used Price: DM, negotiable DM: MacBo
+2
MacBook Air! 🍎💻✨ 📼 Processor: Core i5 💾 Storage: 256GB ⚙ RAM: 4GB 👁️‍🗨️ Condition: Used Price: DM, negotiable DM: MacBook @Astu_marketplace

Samsung Galaxy A06! 📱✨ 💾 Storage: 64GB ⚙ RAM: 4GB 🔋 Battery: 5000mAh 👁‍🗨 Condition: Slightly Used Price: DM, negotiable
+1
Samsung Galaxy A06! 📱✨ 💾 Storage: 64GB ⚙ RAM: 4GB 🔋 Battery: 5000mAh 👁‍🗨 Condition: Slightly Used Price: DM, negotiable DM: SamsungG.A06 @Astu_marketplace

Samsung Galaxy A06! 📱✨ 💾 Storage: 64GB ⚙ RAM: 4GB 🔋 Battery: 5000mAh 👁‍🗨 Condition: Slightly Used Price: DM, negotiable
+1
Samsung Galaxy A06! 📱✨ 💾 Storage: 64GB ⚙ RAM: 4GB 🔋 Battery: 5000mAh 👁‍🗨 Condition: Slightly Used Price: DM, negotiable DM: SamsungG.A06 @Astu_marketplace

#Fun 😸 አድዋ ዛሬ ናት 💪 አድዋ ትላንት 🫡 መች አሳፈረችን ሆናብን weekenddddd 😂 .
#Fun 😸 አድዋ ዛሬ ናት 💪 አድዋ ትላንት 🫡 መች አሳፈረችን ሆናብን weekenddddd 😂 .

ሰበር ዜና❗ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በብር የሚደረጉ የክሪፕቶ P2P ግብይቶችን ሙሉ በሙሉ አገደ‼️ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ (NBE) ዛሬ የካቲት 20 ቀን 2018 ባወጣው አስቸኳይ የህዝብ ማሳሰቢ
+1
ሰበር ዜና❗ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በብር የሚደረጉ የክሪፕቶ P2P ግብይቶችን ሙሉ በሙሉ አገደ‼️ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ (NBE) ዛሬ የካቲት 20 ቀን 2018 ባወጣው አስቸኳይ የህዝብ ማሳሰቢያ፣ በተለያዩ የንግድ መድረኮች አማካኝነት በኢትዮጵያ ብር ላይ ተመስርተው የሚከናወኑ የPeer-to-Peer (P2P) የክሪፕቶ ከረንሲ ግብይቶች ሕገ-ወጥ መሆናቸውን አስታውቋል። ባንኩ ባወጣው መግለጫ መሠረት፣ የወቅቱ የቁጥጥር ማዕቀፍ ያለ ባንኩ ፈቃድ የብር ጥንድ የሆኑ P2P ዝግጅቶችን አይፈቅድም። የብሔራዊ ባንክ ማስጠንቀቂያና ዝርዝር መረጃዎች፦ 1.ብሔራዊ ባንኩ የክሪፕቶ ንብረቶች ገበያ ከፍተኛ ዋጋ መዋዠቅ ያለበት፣ ለማጭበርበር (Fraud and Scams) የተጋለጠ፣ እና የውጭ ምንዛሬ ዋጋ ማጭበርበር ስጋት ያለበት መሆኑን አስታውቋል። 2. እነዚህ የP2P መድረኮች በተመሰቃቀለ የፋይናንስ ሥርዓት ውስጥ የሚገኙ በመሆናቸው፣ በባህላዊ የፋይናንስ ተቋማት የሚገኙ እንደ "የገንዘብ ማጠብ መከላከያ" (AML) ያሉ የደህንነት ጥበቃዎች የሏቸውም። 3. በአለም አቀፍ ደረጃ አንዳንድ የP2P መድረኮች የቴክኒክ እና የፋይናንስ ችግሮች በማጋጠማቸው ተጠቃሚዎች ገንዘባቸውን እንዳያወጡ መከልከላቸው ታይቷል። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ለዲጂታል ንብረቶች አስተማማኝ እና የተደራጀ የቁጥጥር ማዕቀፍ ለማዘጋጀት ከአለም አቀፍ እና ከአገር ውስጥ ባለድርሻ አካላት ጋር እየሰራ መሆኑን ገልጿል። የቁጥጥር ማዕቀፉ በይፋ እስኪተገበር ድረስ፣ ህብረተሰቡ በብር የሚደረጉ የክሪፕቶ P2P ግብይቶችን ከመፈጸም እንዲቆጠብ እናውሳለን። Via NBE ====================== 💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇 https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s

Rugga's High Quality Earphone! 🔉 Deep bass and quality sound! 👌 ✅ Condition: New packed! 🤗 💰 Price: 350ETB DM: RuggasHQ @
Rugga's High Quality Earphone! 🔉 Deep bass and quality sound! 👌 ✅ Condition: New packed! 🤗 💰 Price: 350ETB DM: RuggasHQ @Astu_marketplace

Ruggas Earphone! — Original! ™️ 🔉 Deep sound... 👌 Available in black and white color! 💰 Price: 300ETB DM: Ruggas @Astu_mar
+1
Ruggas Earphone! — Original! ™️ 🔉 Deep sound... 👌 Available in black and white color! 💰 Price: 300ETB DM: Ruggas @Astu_marketplace

NOTICE: Students who will participate in the AWS online training organized by Safaricom Ethiopia must have a Safaricom SIM card. Please be ready and wait until we inform you to fill out the registration form once we receive it from Safaricom Ethiopia. |➲| @ASTU_Network

#Update የፈተና መርሐግብሩ ላይ ማስተካከያ ተደረገ። አርብ ከቀኑ 5:00-7:30 ሰዓት እንዲሁም ቅዳሜ ሙሉ ቀን በሚሰጡ የመውጫ ፈተናዎች ላይ ማስተካከያ ተደርጓል። አርብ ከቀኑ 5:00-7:30
+5
#Update የፈተና መርሐግብሩ ላይ ማስተካከያ ተደረገ። አርብ ከቀኑ 5:00-7:30 ሰዓት እንዲሁም ቅዳሜ ሙሉ ቀን በሚሰጡ የመውጫ ፈተናዎች ላይ ማስተካከያ ተደርጓል። አርብ ከቀኑ 5:00-7:30 ሰዓት የሚሰጠው ፈተና ከጁምዓ ሶላት ስግደት ጋር በተያያዘ እንዲሁም ቅዳሜ በሚሰጡ ፈተናዎች ላይ የሰባተኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተክርስቲያን በኩል ቅሬታዎች መቅረባቸውን ተከትሎ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ማስተካከያ ማድረጉ ታውቋል። በዚህም አርብ በሁለተኛ ክፍለ-ጊዜ (ከ5:00-7:30) ፈተናዎች ላይ ሽግሽግ የተደረገ ሲሆን፤ ቅዳሜ ፈተናው የማይሰጥ ይሆናል። ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተስተካከለውን መርሐግብር (ከላይ ተያይዟል) ለተፈታኝ  ተማሪዎቻቸው በማስተዋወቅ ላይ ይገኛሉ። ቲክቫህ ኢትዮጵያ የካቲት 19 ቀን 2018 @tikvahethiopia

#SE Half-Life Jersey Design 👕🩳 ➥ Players: 👕+🩳 ➠ 1000ETB ➥ Fans: 👕 ➠ 550ETB 🛃 Order RN: @WizFish We will stop accepting
+1
#SE
Half-Life Jersey Design 👕🩳
➥ Players: 👕+🩳 ➠ 1000ETB ➥ Fans: 👕 ➠ 550ETB 🛃 Order RN: @WizFish
We will stop accepting orders tomorrow at 1LT (night). Hurry up!
|➲| @ASTU_Network

#Internship #CE #NOTICE Deadline: Feb 27, 2026 (Tomorrow) |➲| @ASTU_Network
+1
#Internship #CE #NOTICE Deadline: Feb 27, 2026 (Tomorrow) |➲| @ASTU_Network