es
Feedback
ነበእ የቂርአት ሴንተር

ነበእ የቂርአት ሴንተር

Ir al canal en Telegram

📖 ⟨⟨ ነበእ ኢስላሚክ ሚድያ⟩⟩ 💡 نُهَيِّئُ لَكَ سُبُلَ الْعِلْمِ وَالنَّجَاحِ.

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram ነበእ የቂርአት ሴንተር

El canal ነበእ የቂርአት ሴንተር (@yehak_mnged) en el segmento lingüístico de Javanés es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 10 839 suscriptores, ocupando la posición 18 070 en la categoría Educación y el puesto 406 en la región Finlandia.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 10 839 suscriptores.

Según los últimos datos del 28 agosto, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 1 403, y en las últimas 24 horas de -6, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 4.54%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 2.02% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 492 visualizaciones. En el primer día suele acumular 219 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 6.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
📖 ⟨⟨ ነበእ ኢስላሚክ ሚድያ⟩⟩ 💡 نُهَيِّئُ لَكَ سُبُلَ الْعِلْمِ وَالنَّجَاحِ.

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 29 agosto, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Educación.

10 839
Suscriptores
-624 horas
+9517 días
+1 40330 días
Archivo de publicaciones
🌎بسم الله الرحمن الرحيم🌎 👈تسجيلات- الفرقا السلفية -في بلاد الحبشة -يسرها أن تقدم لكم هذه المادة: 🧿 خطبة الجمعة ~🧿 📌بعنوان📌 { شكر الله تعالى على النعم   } 🖲  للأخ الفَاضِل أبي معاذ إبراهيم بن علي الحبشي حفظه الله تعالى ورعاه🖲 🕹የጁምዐ ኹጥባ ከመስጅድ አል ፉርቃን በመናከራ ከተማ አራት በር ቦቢቾ በታላቁ እና በተወዳጁ ወደ الله ተጣሪ መሆነው ኡስታዝ አቡ ሙዓዝ ኢብራሂም አሊ አል_ሀበሺይ الله ይጠብቀው المدة الزمنية 40:59 📌سجلت في دار الحديث السلفية بمسجد الفرقان ( مناكرى) الموافق  ١٥/ربيع الأول/١٤٤٨هـ)                 〰〰〰〰〰〰〰 نسأل الله أن ينفع بها الإسلام والمسلمين.... ♨️ننصح بسماع هذه الخطبة القيمة الرائعة ونشرها للمسلمين عامة وبالله التوفيق♨️ 👉👇 https://t.me/abu_muaz_ibrahim/8307

كتاب التوحيد 11.mp315.78 MB

🚫 ሴትነት በኮሜንቶች ስር! ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬ • የሴትነት ክብር - በየ ኮሜንቱ ስር፤ • ጥፍጥናውን ትቶ - እንደ እሬት ሲመር፤ • መስፈሪያውን ስቶ - እንደ ቁራ ሲበር፤ • መቀመጫን ለቆ - በጎዳና ሲያድር፤ • መኖሪያውን ርቆ - በየሚዲያው ሲዞር፣ • በጣም ያሳዝናል - ያስኮንናል የምር፤ • ሰምተነው አናቅም - ከደጋጎች ሰፈር፤ • ታይቶም አይታወቅ - ከቅኖቹ መንደር፤ ▬▬▬▬▬▬▬▬ • አይናፋሯ እንስት - ሐያእን ስታፈርጥ፤ • በየ ኮሜንቱ ስር - ለመፃፍ ስትሮጥ፤ • ካገኘችው ሁሉ - መልስ ስትሰጣጥ፤ • አድ አድርገዋት - እፍረቷ ሲመጠጥ፤ • ራሷም አድ አድርጋ - ክብሯን ስትረግጥ፤ • በግል እያዋራች - እሳት ስታጨበጥ፤ • ባሏን ችላ ብላ - በሚዲያ ስትማግጥ፤ • ከአጅነቢይ ጋር - በድፍረት ስትዘንጥ፤ ▬▬▬▬▬▬▬▬ • አቤት ሲዘገንን  - አቤት ሲሰቀጥጥ፤ • ማየት አይስችልም - ንዴትም አያስውጥ፤ • ሴቶችን ፈታኝ ሆይ - ማጃጃሉን አቋርጥ፤ • መልከስከሱን ትተህ - አቅጣጫህን ለውጥ፤ • ጌታችን ፊት ቀርበህ - በጥያቄ ሳትፈጥ፤ • ማምለጫ የለምና - አይገኝም ማምለጥ፤ • መናገር ይሻላል - ዝም ቦሎ ከማፍጥ፤ ▬▬▬▬▬▬▬▬

. አጠር ያለች ቂሷ (ታሪክ)❤️‍🩹 ▢ ​አንድ አይሁዳዊ ወደ አንዲት የሙስሊም መንደር እያመራ ሳለ፣ ለምሁራኑ ጥርጣሬዎችን ሊጥልባቸው አሰበ። ነገር ግን መንደሩ ሳይደርስ አንድ ሙስሊም  እረኛ አገኘ። አይሁዳዊውም በልቡ፡ «እስቲ ከዚህ አላዋቂ እረኛ ልጀምርና በእስልምና ሃይማኖቱ ላይ ላጠራጥረው» አለ። ▢ ​አይሁዳዊው እራሱን እንደ ሙስሊም መንገደኛ አስመስሎ ከእረኛው ጋር ከተቀመጠ በኋላ እንዲህ አለው፡ «እኛ ሙስሊሞች ቁርኣንን ማህፈዝ  ከባድ ሆኖብናል ብለህ አታስብም? ምክንያቱም 30 ጁዝእ ነው፤ በውስጡም እርስ በእርስ የሚመሳሰሉ (ሙተሻቢህ) በርካታ አንቀጾች አሉት። ታዲያ እነዚህን ተመሳሳዮች #ለምን_አንቀንሳቸውም? ምንም ጥቅም የላቸውም፣ የቃላት ድግግሞሽ ብቻ ናቸው። እነሱን ስንቀንስ የቁርኣኑ ክፍል ያንሳል፣ ለእኛም ማህፈዝና መከለስ ያቀልልናል!» ​እረኛው የአይሁዳዊውን ንግግር በጥሞና ካዳመጠ በኋላ፡ «ንግግርህ በጣም ውብና አሳማኝ ነው!» አለው። ​ክፉው አይሁዳዊ እረኛው በወጥመዱ ውስጥ የገባ መስሎት እጅግ ተደሰተ። ነገር ግን እረኛው ንግግሩን በመቀጠል እንዲህ አለው፦ ▢ «ነገር ግን አንድ ጥያቄ አለኝ፡ በሰውነትህ ላይ ምንም ጥቅም የሌላቸው ተመሳሳዮች ነገሮች የሉምን? ለምሳሌ ሁለት እጆች፣ ሁለት እግሮች፣ ሁለት ጆሮዎች፣ ሁለት ዓይኖች፣ ሁለት .....» ​«ታዲያ ሰውነትህ እንዳይከብድህና የምትበላው ምግብ ሰውነትህን እንዲጠቅም፣ እነዚህን ተደራራቢ ነገሮች ለምን አንቆርጣቸውም? በተጨማሪም ጥቅም የሌላቸውን ተመሳሳዮች ከመሸከም እፎይ ትላለህ» አለው። ▢​አይሁዳዊው በእረኛው ምላሽ ደነገጠ! ወዲያውኑ እቃውን ጠቅልሎ፣ ፊቱ ጠቁሮ፣ የተስፋ መቁረጥና የውርደት ካባ ለብሶ ወደ መጣበት ተመለሰ። እያጉረመረመም እንዲህ አለ፡ «የእረኛቸው አስተሳሰብና ምላሽ ካሸነፈኝ፣ የዑለማዎቻቸው  ምላሽ ደግሞ እንዴት ይሆን?!» ​«አላህ ሆይ! በዲናችን ላይ ብልሃትን/ግንዛቤን ስጠን፣ እኛንም  በቅኑ መንገድ ላይ አጽናን። አሚን!

♻️♻️ ትላንት መድሀኒት የሆንሽለት ሰዉ ማገገም ሲጀምር ላቺ  መርዝ መሆን ይጀምራል

ከቀን 5:00 ስዓት ወይም 4:00 ስዓት ላይ የሚመቻቹህ ከሆነ ቅዳሜና እሁድ

ምን አላቹህ ?

በዝህ ተጠናቀቀ

ገባ ገባ በሉ የደርስ ስዓት ደርሷል

💫💫💫 አንድ ደርስ ብንጨምር ምን ትላላቹህ? እስኪ ሃሳባቹህን አስቀምጡልን፣

ጥያቄ.... 12 ወንድ ልጆች የነበሩት ነብይ ማነው?

✍       የትኛውንም መጽሐፍ ለማንበብ ስትከፍት የመጽሐፉ መግቢያ ላይ;     "በዚህ መጽሐፍ ላይ ስህተት ያገኘ አንባቢ በዚህ አድራሻ ይጠቁመን" ተብሎ የጸሐፊውና የአሳታሚው አድራሻ ይቀመጣል። ቁርኣን ላይ ሲቀር።     ቁርኣን ግን ገና ስትከፍተው ይህንን ታገኛለህ፦ 📖{ذَلِكَ الْكِتَابُ لَا رَيْبَ فِيهِ هُدًى لِّلْمُتَّقِينَ}    {ይህ መጽሐፍ (ከአላህ ለመሆኑ) ምንም ጥርጥር የሌለው ለፈሪሃንም (ቀጥተኛውን መንገድ) የሚመራ ነው።}     ቁርኣንን ለያዘ ሰው ከስህተት ተጠብቆ ቀጥተኛውን መንገድ ለመመራቱ የተሰጠ ሙሉ ዋስትና!!

كتاب التوحيد 10.mp316.80 MB

በዚሁ ተጠናቀቀ ትንሽ ስላመመኝ ደርሱን እያሳጠርኩት ነው አፉ በሉኝ በኔትወርክ ምክንያት ያልተሰማቹህን በሪከርድ ተከታተሉት

ኔት ነው ሶብሩ

ገባ ገባ በሉ የደርስ ስዓት ደርሷል

ማስረጃ አለኝ የምትል በአርብ ያለ ስድብ ማሰቀመጥ ትችላለህ፣ 👌ልብ በሉ ማስረጃ ስናመጣ:_ 1ኛ ከቁርአን ግልፅ አያህ 2ኛ ከሃዲስ ሶሂህ የሆነ 3ኛ ኢጅማአ አል ኡለማእ ❌ ከዚህ ውጪ ማስረጃ ብሎ
ማስረጃ አለኝ የምትል በአርብ ያለ ስድብ ማሰቀመጥ ትችላለህ፣ 👌ልብ በሉ ማስረጃ ስናመጣ:_ 1ኛ ከቁርአን ግልፅ አያህ 2ኛ ከሃዲስ ሶሂህ የሆነ 3ኛ ኢጅማአ አል ኡለማእ ❌ ከዚህ ውጪ ማስረጃ ብሎ ያመጣ ሰው ማስረጃው ውድቅ ነው እወቁ። በዚህ ሊንክ ስር በመግባት ውይይታቹህን ማቅረብ ትችላላቹህ 👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/+RwaHP-6ehUVlY2Y0 👌👇👆 https://t.me/Al_beyan_midya/9085