es
Feedback
Mella Tutorials

Mella Tutorials

Ir al canal en Telegram
6 222
Suscriptores
-924 horas
-437 días
-8530 días
Archivo de publicaciones
እንኳን ለኢደል አድሃ በሰላም አደረሳችሁ, አደረሰን:: ዒድ ሙባረክ!
እንኳን ለኢደል አድሃ በሰላም አደረሳችሁ, አደረሰን:: ዒድ ሙባረክ!

Part 3 Yekatit 19, 2018 EC Exit exam questions along their detail explanation please turn on your VPN while you see 🙏 please like, share and subscribe https://youtu.be/nwJJyaN8uFo

#Update ሀገር አቀፍ ፈተናዎች በሚሰጥባቸው የጊዜ መርሐግብር ላይ ማሻሻያ መደረጉን ሰምተናል። በዚህም፥ ➫ የሪሚዲያል ፈተና ከግንቦት 27/2018 ዓ.ም እስከ ሰኔ 03/2018 ዓ.ም ➫ የቅድመ-
#Update ሀገር አቀፍ ፈተናዎች በሚሰጥባቸው የጊዜ መርሐግብር ላይ ማሻሻያ መደረጉን ሰምተናል። በዚህም፥ ➫ የሪሚዲያል ፈተና ከግንቦት 27/2018 ዓ.ም እስከ ሰኔ 03/2018 ዓ.ም ➫ የቅድመ-ምረቃ የመውጫ ፈተና ከሰኔ 04-12/2018 ዓ.ም ➫ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23/2018 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 17/2018 ዓ.ም የሚሰጡ መሆኑ ተገልጿል። ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ የመርሐግብር ለውጡን ከዩኒቨርሲቲዎች ከፍተኛ አመራሮች ለማረጋገጥ ችሏል። የመርሐግብር ለውጥ መደረጉን የተወሰኑ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በማኅበራዊ ትስስር ገፆቻቸው እያጋሩ ይገኛሉ። @tikvahuniversity

#ማስታወሻ የቅድመ-ምረቃ ትምህርት የመውጫ ፈተና #በድጋሚ በግል ተፈታኞች ምዝገባ ዛሬ ግንቦት 12/2018 ዓ.ም ይጠናቀቃል፡፡ የመመዝገቢያ ሊንኩን https://exam.ethernet.edu.et በመ
+2
#ማስታወሻ የቅድመ-ምረቃ ትምህርት የመውጫ ፈተና #በድጋሚ በግል ተፈታኞች ምዝገባ ዛሬ ግንቦት 12/2018 ዓ.ም ይጠናቀቃል፡፡ የመመዝገቢያ ሊንኩን https://exam.ethernet.edu.et በመጠቀምና የተዘረዘሩ መስፈርቶችን በማሟላት ምዝገባዎን በቀሩት ሰዓታት ያድርጉ። ለመመዝገብ የአገልግሎት ክፍያ 750 ብር በቴሌብር በኩል መክፈል ይጠበቅባችኋል፡፡ የ2018 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ከሰኔ 02-12/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወቃል፡፡ @tikvahuniversity

It’s a big milestone for us! Thank you all so much guys, we’ve officially reached 50K subscribers on YouTube. Your support, e
It’s a big milestone for us! Thank you all so much guys, we’ve officially reached 50K subscribers on YouTube. Your support, encouragement, likes, shares, and comments mean everything to us. We truly appreciate every single one of you for being part of this journey. More great content is still coming. Thank you for growing with us!

ከሰኔ 2-12 ድረስ ለሚሰጠው የመውጫ ፈተና ብቁ የሚያደርጋችሁ አጫጭር ኖቶች፣ በየኮርሱ የተዘጋጁ ሞዴል ጥያቄዎች፣ በየኮርሱ የተዘጋጁ የመውጫ ጥያቄዎችን እንዲሁም ከ2015-2018 ድረስ የተሰጡትን
ከሰኔ 2-12 ድረስ ለሚሰጠው የመውጫ ፈተና ብቁ የሚያደርጋችሁ አጫጭር ኖቶች፣ በየኮርሱ የተዘጋጁ ሞዴል ጥያቄዎች፣ በየኮርሱ የተዘጋጁ የመውጫ ጥያቄዎችን እንዲሁም ከ2015-2018 ድረስ የተሰጡትን የመውጫ ፈተናዋች ማብራሪያ መልሳቸውን ጨምሮ ከፈለጉ 0933025888 ወይም @melakubeshaw ላይ ፃፉልን hallo guys if you just need short notes for each course, model questions in each course, exit exam questions along with detail and clear explanation just call 0933025888 or contact me @melakubeshaw

#Update የቅድመ-ምረቃ ትምህርት የመውጫ ፈተና በድጋሚ በግል ለመፈተን እየተጠባበቃችሁ የምትገኙ አመልካቾች ምዝገባ ከዛሬ ግንቦት 08/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ ቀናት ይካሔዳል፡፡ በ
+2
#Update የቅድመ-ምረቃ ትምህርት የመውጫ ፈተና በድጋሚ በግል ለመፈተን እየተጠባበቃችሁ የምትገኙ አመልካቾች ምዝገባ ከዛሬ ግንቦት 08/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ ቀናት ይካሔዳል፡፡ በመሆኑም የመመዝገቢያ ሊንኩን https://exam.ethernet.edu.et በመጠቀምና የተዘረዘሩ መስፈርቶችን በማሟላት ከግንቦት 08-12/2018 ዓ.ም መመዝገብ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል፡፡ የአገልግሎት ክፍያ 750 ብር በቴሌብር በኩል መክፈል የሚጠበቅባችሁ ሲሆን፤ ፈተናውን ለመውሰድ የፋይዳ መታወቂያ የግድ የሚያስፈልግ መሆኑ ተመላክቷል፡፡ የ2018 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ከሰኔ 02-12/2018 ዓ.ም እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት መግለፁ ይታወሳል፡፡ @tikvahuniversity

Greetings all, 1) Start your registration here : Registration URL : https://exam.ethernet.edu.et — Follow all the steps to co
Greetings all, 1) Start your registration here : Registration URL : https://exam.ethernet.edu.et — Follow all the steps to complete your registration 1) The password and exam entry ticket will be available when the exam date is closer. We will share an update once they are released. 2) Service fee payment is 750 ETB - you will pay this through telebirr selecting "Education Assessment and Examinations Service" from the catagory -- ሰላም፥ 1) የመፈተኛ ፓስዎርድ እና የመግቢያ ትኬት የፈተና ሰአት ሲደርስ የሚሰጣችሁ ይሆናል 2) የ አገልግሎት ክፍያ 750 ብር ነው በምዝገባው ሰአት በ ቴሌ ብር በ "Education Assessment and Examinations Service" የምትፈጽሙ ይሆናል 3) username የረሳችሁ forgot username በመጠቀም ማግኘት ትችላላችሁ፣ ከዚህ ቀደም በተለያየ ሁኔታ ከ አንድ ጊዜ በላይ ከተመዘገባችሁ ሲስተሙ ሁሉንም username ያሳያል ፣ አንዱን በቻ ይዛችሁ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን::

The Exit Exam re-exam registration link is still not active at the moment. Please wait patiently until the official registration link is released and activated. We will inform you as soon as the registration process officially begins.

ከስነልቦና (Psychology) ጋር ተያያዥነት ያላቸው ጉዳዮች ላይ ፍላጎት ካልዎት፣ ይህን የ YouTube ቻናል Subscribe, Like and Share በማድረግ ይወዳጁ ይከታተሉን::

ያያችሁ ተማሪዎች ክፍል አንድን እንዴት አገኛችሁት፣ @mella_tutorials ላይ ጻፈልኝ

ይህ የየካቲት 19, 2018 ዓም Session 1፡ የመውጫ ፈተና ከነማብራሪያ መልሱ በደንብ ተደርጎ የተዘጋጀ ቪድዮ ነው። How are you doing guys? Today we’ll go through Yekatit 2018 Exit Exam questions. We’ll solve important MCQs together and explain them in a simple way so you can understand and answer confidently. Topics include management, BPR, motivation, HRM, marketing, and more. We’ll also look at common exam traps and how to avoid them. 👉 Please turn on your VPN while watching. 👍 Don’t forget to like, share, and subscribe to Mella Tutorials channel. Stay with us, practice well, and get ready to pass your exam. VPN በማብራት ይመልከቱ። https://youtu.be/2_IH_R1puu4 https://youtu.be/2_IH_R1puu4

የሪሚዲያል ፕሮግራም ተፈታኞች ምዝገባ ዛሬ ይጠናቀቃል። የ2018 ትምህርት ዘመን የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች እና የቅድመ-ምረቃ ትምህርት የመውጫ ፈተና የምዝገባ እና የመፈተኛ ቀናትን የትምህርት ም
የሪሚዲያል ፕሮግራም ተፈታኞች ምዝገባ ዛሬ ይጠናቀቃል። የ2018 ትምህርት ዘመን የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች እና የቅድመ-ምረቃ ትምህርት የመውጫ ፈተና የምዝገባ እና የመፈተኛ ቀናትን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ ማድረጉ ይታወቃል። በዚህም ሚያዚያ 19/2018 ዓ.ም የጀመረው የሪሚዲያል ፕሮግራም ተፈታኞች ምዝገባ ዛሬ ሚያዚያ 23/2018 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ሰዓት ይጠናቀቃል። የመውጫ ፈተና ምዝገባ የቅድመ-ምረቃ ትምህርት መውጫ ፈተና ምዝገባ ከሚያዚያ 26 እስከ ግንቦት 07/2018 ዓ.ም የሚከናወን መሆኑን አገልግሎቱ አሳውቋል። ተፈታኞች በተሰጠው የምዝገባ ጊዜ ገደብ ውስጥ ብቻ እንድትመዘገቡ አገልግሎቱ አሳስቧል። ያልተመዘገበ አይፈተንም ተብሏል። @tikvahuniversity

ከሰኔ 2-12 ድረስ ለሚሰጠው የመውጫ ፈተና ብቁ የሚያደርጋችሁ አጫጭር ኖቶች፣ በየኮርሱ የተዘጋጁ ሞዴል ጥያቄዎች፣ በየኮርሱ የተዘጋጁ የመውጫ ጥያቄዎችን እንዲሁም ከ2015-2018 ድረስ የተሰጡትን
ከሰኔ 2-12 ድረስ ለሚሰጠው የመውጫ ፈተና ብቁ የሚያደርጋችሁ አጫጭር ኖቶች፣ በየኮርሱ የተዘጋጁ ሞዴል ጥያቄዎች፣ በየኮርሱ የተዘጋጁ የመውጫ ጥያቄዎችን እንዲሁም ከ2015-2018 ድረስ የተሰጡትን የመውጫ ፈተናዋች ማብራሪያ መልሳቸውን ጨምሮ ከፈለጉ 0933025888 ወይም @melakubeshaw ላይ ፃፉልን hallo guys if you just need short notes for each course, model questions in each course, exit exam questions along with detail and clear explanation just call 0933025888 or contact me @melakubeshaw