es
Feedback
ፀዊረ መስቀል

ፀዊረ መስቀል

Ir al canal en Telegram

የየእለቱ ወንጌል ክፍል የየበዓላቱ ሥርዓተ ዋዜማ ፤ ሥርዓተ ማኅሌት ፤ #ወረብ፤ መዝሙራት እና ምስባክ በጽሑፍ እና በድምጽ የሚቀርበት ቻናል ነው ሼር እያደረጉ ሃይማኖታዊ ድርሻዎን ይወጡ። https://t.me/tsewire @tsewire DM @faya6

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram ፀዊረ መስቀል

El canal ፀዊረ መስቀል (@tsewire) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 19 661 suscriptores, ocupando la posición 4 051 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 1 721 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 19 661 suscriptores.

Según los últimos datos del 22 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 68, y en las últimas 24 horas de 20, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 0.76%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 0.58% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 150 visualizaciones. En el primer día suele acumular 115 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 2.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
የየእለቱ ወንጌል ክፍል የየበዓላቱ ሥርዓተ ዋዜማ ፤ ሥርዓተ ማኅሌት ፤ #ወረብ፤ መዝሙራት እና ምስባክ በጽሑፍ እና በድምጽ የሚቀርበት ቻናል ነው ሼር እያደረጉ ሃይማኖታዊ ድርሻዎን ይወጡ። https://t.me/tsewire @tsewire DM @faya6

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 23 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

19 661
Suscriptores
+2024 horas
-257 días
+6830 días
Archivo de publicaciones
ሥርዓተ ማኅሌት አመ ፲ወ፫ ለሐምሌ ሩፋኤል ሥርዓተ ነግሥ ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ወይብጻሕ ቅድሜከ ገአርየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ወኢትሚጥ ገጸከ እምኔየ፤በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ እዝነከ ኀቤየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፤ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፤ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፤ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፤በአሐቲ ቃል። መልክአ ሥላሴ፦ ሰላም ለመታክፍቲክሙ መሠረተ ዓለም እለ ፆሩ፤ኖትያተ ኖኅ ሥላሴ ወዕፀወ ዐባይ ሐመሩ፤ዲበ መንበርክሙ ሰብአ ሶበ አምላከ ነጸሩ፤ኪሩቤል ወሱራፌል ታህተ እገሪሁ ገረሩ፤እስመ ለሊሁ አዘዘ ወእሉ ተፈጥሩ፡፡ ዚቅ፦ ሃሌ ሉያ ለአብ፤ሃሌ ሉያ ለወልድ፤ሃሌ ሃሌ ሉያ ወለመንፈስ ቅዱስ፤በእንተ ሩፋኤል ዘኃረይከ ለከ፤በዝናመ ምሕረት ተሣሃል ምድረከ፤በደመ መሢሕከ ቀድስ ሕዝበከ፤ኢይምሥጠነ ተኵላ ለአባግዒከ። መልክአ ሚካኤል፦ ሰላም ለአዕናፊከ መዓዛ አርያም እለ ተመልኡ፤ሱራፌል ምስሌከ ጊዜ ይሠውኡ፤ሚካኤል አንተ ለያዕቆብ ኖላዌ ዘርኡ፤በሎሙ ለአብያጺከ ለሐውፆ ዐርክየ ንዑ፤እስመ በ፩ዱ ፍቁር ይሰሐብ ካልኡ። ዚቅ፦ ትጉሃን መላእክት ይሴብሑከ፤ዘትሬኢ ቀላያተ ነቢረከ ላዕለ ኪሩቤል ሃሌ ሉያ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ስቡሕኒ አንተ ወልዑል አንተ ለዓለም። ነግሥ፦ ይትባረክ ስምኪ ማርያም ዘአውፃእክነ እምጸድፍ፤በርኅራኄኪ ትሩፍ፤ይዌድሱኪ ኪሩቤል በዘኢያረምም አፍ፤ሐራ ሰማይ ትጉሃን እኁዛነ ሰይፍ፤ኍላቌሆሙ አዕላፍ፤አምሳለ ደመና ይኬልሉኪ በክንፍ። ዚቅ፦ በብሩህ ደመና ዘከለላ፤በሐኪ ማርያም እሞሙ ለሰማዕት፤ወእኅቶሙ ለመላእክት፤እንተ እምአፉሃ ይወጽእ ቃለ ጽድቅ። መልክአ ሩፋኤል፦ ሰላም ለሕፅንከ ሕፅነ ነበልባል ውዑይ፤ለአእዳዊከሂ ርሑቃት እምትዝምደ መሬት ወማይ፤በእንቲአየ ጥባዕ ሩፋኤል ዐቃቤ ሥራይ፤ትቅብዐኒ እምርጢንከ ኢያድውየኒ ጌጋይ፤ወእምነ ብዕልከ ብዕለ እሳተፍ ነዳይ። ዚቅ፦ ዘዲበ ኢዮር መንበሩ ደመና መንኰራኵሩ፤እሳት ጽርሑ ማይ ጠፈሩ፤ደመና መንኰራኵሩ። መልክአ ሩፋኤል፦ ሰላም ለሐቌከ ዘያስተርኢ ነደ ዐጢቆ፤ለአቊያጺከሂ እለ ይትርአያ በተላጽቆ፤ለበረከትከ ሩፋኤል እስመ ኅሊናነ ይጽሕቆ፤ነዓ ትባርክ ማኅበረነ ወከመ ታስተባዝኅ ጽድቆ፤በአመስቅሎ እድ ከመ ባረከ እስራኤል ደቂቆ። ዚቅ፦ ባረከ ዓመተ ጻድቃን፤ወአጽገበ ከርሠ ርኁባን፤ባዕል ውእቱ የአክል ለኵሉ። መልክአ ሩፋኤል፦ ተወኪፈከ እግዚኦ ዘንተ አምኃየ፤ ዘአቅረብኩ ለከ መጠነ ክሂል ዘብየ፤ ሩፋኤል ባዕል እንተ ታብዕል ነዳየ፤ ዕስየኒ ለፍቁርከ ዕሤተ ሠናየ፤ ዘዕዝነ መዋቲ ኢሰምዐ ወዘዓይን ኢርእየ፡፡ ዚቅ፦ ተወከፍ ጸሎተነ ውስተ ኑኃ ሰማይ፤ወስእለተነ ከመ መዓዛ ሠናይ፤ተወከፍ ጸሎተነ ውስተ ኑኃ ሰማይ። ወረብ፦ ተወከፍ ፀሎተነ ፀሎተነ ዉስተ ኑኀ ሠማይ[፪] ወስዕለተነ ከመ መዓዛ ሠናይ ሊቀ መላእክት[፪] አንገርጋሪ፦ ይሰግዱ በብረኪሆሙ፤ወያሌዕሉ ሕሊናሆሙ፤በጥንቃቄ ወበኃሢሥ፤ኀበ እግዚኦሙ ንጉሥ፤ቀዋምያን ለነፍሳት፤እሙንቱ ሊቃናት፤ዑራኤል ወሩፋኤል፤ይትፌነዉ ለሣህል፤እምኀበ ልዑል። ምልጣን፦ ቀዋምያን ለነፍሳት፤እሙንቱ ሊቃናት፤ዑራኤል ወሩፋኤል፤ይትፌነዉ ለሣህል፤እምኀበ ልዑል። ወረብ፦ ቀዋምያን ለነፍሳት እሙንቱ ሊቃናት ዑራኤል ወሩፋኤል/፪/ "ይትፌነዉ ለሣህል"/፪/እምኀበ ልዑል/፪/ እስመ ለዓለም፦ ነአኵቶ ወንሴብሖ ለክርስቶስ፤ለዘአውረደ ሲሳየ ጽድቅ ዘለዓለም፤መዓዛሆሙ ለቅዱሳን፤አዕላፍ ይሴብሕዎ፤መላእክት ይትለእክዎ ለዘአንጐድጐደ ሰማያተ፤ወአውረደ ዝናማተ ተስፋ ኵሉ ዓለም። ቅንዋት ፦ ንጉሠ ነገሥት እግዚአ አጋዕዝት፤ያርኁ ክረምተ በበዓመት፤ተሰቅለ እግዚእነ፤ዲበ ዕፀ መስቀል በእንቲአነ። እስመ ለዓለም ዘሰንበት፦ ንጉሠ ነገሥት እግዚአ አጋዕዝት፤ውስተ እዴሁ ምሕረት ይስምዑ ቃሎ ደመናት፤ዘእምቅድመ ዓለም ሀሎ ኃይለ ልዑላን ይኬልልዎ በስብሐት፤ሐውፀነ በሣህልከ ዘሐወፅከ ለምድር፤በዕለተ ሰንበት።

🎯 ከዘማሪያን የማንን መዝሙር ማዳመጥ ይፈልጋሉ? ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 🎤 ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ 🎤 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 🎤 ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ 🎤 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 🎤 ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ 🎤 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 🎤 ዘማሪ አቤል መክብብ 🎤 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 🎤ዘማሪት ሲስተር ህይወት ተፈራ🎤 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 🎤ዘማሪ ዲያቆን ሙሉቀን ከበደ🎤 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 🎤 ቀሲስ ምንዳዬ ብርሃኑ 🎤 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 🎚 ዘማሪት ፋሲካ ድንቁ 🎚 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ 🎤 የሁሉንም ዘማሪያን መዝሙር ለማግኘት 🔔 👇 🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧

#ቅዱስ_ሚካኤል ሆይ ዓለምን የፈጠረ የእግዚአብሔር ልዩ መልእክተኛ ነህና የራሔልንና የልያን ልጆች ከእነርሱ ባለመለየት ለ 40 ዘመን እንደ ጠበቅኃቸው እኔን አገልጋይህን በጠላቶቼ እንዳልበዘበዝ ከኔ ሳትለይ ጠብቀኝ #የምሕረት_አማላጃችን ሆይ ቸርነት የዋሕነት ልማድህ ነውና ጠላት  በመንገድ ሸምቆ እንዳያስደነግጠኝ ሰይፍህን መዘህ ተገለጥና ፈርቶ ደንግጦ ይሽሽ። #ሚካኤል_ሆይ በጠላት ተማርከው ለሚጨነቁትና ለሚሰቃዩት ዋስ ጠበቃቸው አንተ ነህና በእኔ ለይ የሚተበትቡትን የጠላቶቼን የምክር መረብ በጣጥሰህ ጣልልኝ ነፍሴንም ስጋዬንም ለአንተ አደራ ሰጥቼሀለሁና።        #መልካም_ዕለተ_ሰንበት

ዘያበቊል ሣዕረ ለእንስሳ.mp37.24 MB

መዝ ዕ በ፮ ንጉሥ ውእቱ-1625846875389.mp33.59 MB

መዝሙር ንጉሥ ውእቱ ከሐምሌ ፲፩ እስከ ሐምሌ ፲፮ ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ንጉሥ ውእቱ ክርስቶስ፤ንጉሥ ውእቱ ክርስቶስ፤መሐሪ ውእቱ ይሁብ ዘርዓ ለዘራዒ፤ንጉሥ ውእቱ ክርስቶስ፤ያሠምር እክለ ለሲሳይ፤ያነሥኦ እምድር ለነዳይ፤ንጉሥ ውእቱ ክርስቶስ፤ዘኢየኃይድዎ ሥልጣኖ፤ዘይኤዝዝ ትፍሥሕተ ለጻድቃኒሁ፤ንጉሥ ውእቱ ክርስቶስ፤ወሠርዓ ሰንበተ ለሰብእ ዕረፍተ፤ገባሬ ሕይወት ያርኁ ክረምተ በበዓመት፤ንጉሥ ውእቱ ክርስቶስ፤ንጉሥ ውእቱ ክርስቶስ። ትርጉም፦ ክርስቶስ ንጉሥ ይቅር ባይ ነው ለዘሪ ዘርን ይሰጣል፤ለምግብ እህልን ያዘጋጃል፤ድኃውን ከመሬት ያነሣዋል፤ሥልጣኑን የማይቀሙት ነው፤ለጻድቃኑ ደስታን ያዛል (ለፍጥረት ፀሐይን ያወጣል) ሰንበትን ለሰው ዕረፍት ሠራ፤ሕይወትን የሠራ በየዓመቱ ክረምትን ይከፍታል። ዓራራት፦ በትእዛዙ ይቀውም ዕለት፤ወበቃሉ የዓርጉ ደመናት ያውርዱ ዝናማተ፤ያርኁ ክረምተ በበዓመት፤ሠርዓ ሰንበተ ለዕረፍት። ዕዝል ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ነአኵተከ አበ ልዑላን፤ዘአንተ ታርኁ ክረምተ በበዓመት፤ነአኵተከ አበ ልዑላን፤ታበቊል ሣዕረ ውስተ አድባር፤ወታሠምር እክለ ለሲሳይ፤ነአኵተከ አበ ልዑላን፤ውእቱ እግዚአ ለሰንበት፤ወአቡሃ ለምሕረት፤ነአኵተከ አበ ልዑላን፤ዘትሁቦሙ ሲሳዮሙ ለርኁባን፤ለርኁቃን ወለቅሩባን። ሰላም፦ ሙሴ ወአሮን ይሴብሑከ፤ከመ ታውርድ ዝናመ በቃለ ትእዛዝከ፤ሰላም ቃልከ ወጽድቅ ኵነኔከ፤ለዕረፍት ሰንበተ ሠራዕከ። የዕለቱ ምንባባት፦ ፪,ቆሮ ፱፥፩-ፍ:ም ፩,ጴጥ ፫፥፲፭-ፍ:ም ግብ:ሐዋ:፳፯፥፳፩-፴፫ ምስባክ፦ ዘያበቊል ሣዕረ ለእንስሳ ወሐመልማለ ለቅኔ እጓለ እመሕያው ከመ ያውጽእ እክለ እምድር መዝ ፻፫፥፲፬ ትርጉም፦ ለእንስሳ ሣርን የሚያበቅል እርሱ ነው፤ ለሰው ልጆች አገልግሎት ለምለሙን የሚያበቅል እርሱ ነው፤ እህልን ከምድር ያወጣ ዘንድ። ምሥጢር፦ ለእንስሳ ምግብ ይሆን ዘንድ ሣርን የሚያበቅል ዝናም ነው አንድም ጌታ ነው ለሰው ለሚያገለግል እንስሳ ልምላሜ ያለውን የሚያበቅል ዝናም ነው አንድም ጌታ ነው። አንድም ቅኑይ ሲል ነው ለእግዚአብሔር ለሚገዛ ለሰው እህሉን ተክሉን የሚያበቅል ዝናም አንድም ጌታ ነው። ሰው ያንን (እህሉን) እየተመገበ ለእግዚአብሔር ይገዛ ዘንድ ነው። ከወደኋላ እምፍሬ ተግባርከ ትጸግብ ምድር - ከሥራህ ፍሬ ምድር ትጠግባለች (ምድር ከደመና የተገኘውን ዝናም ረክታ ትጠግባለች አንድም ከደመናው ለይተህ ያወረድኸውን ዝናም ጠጥታ ትጠግባለች ፍሬ አለው? ፍሬ መስሎ የሚወርድ ነውና ሲል ነው) ብሎ ነበርና ዝናም ከምድር እህሉን ያበቅል ዘንድ ነው። ማሳሰቢያ፦ ንጉሥ ውእቱ ለሚለው መዝሙር ምስባኩ እግዚአብሔርሰ ንጉሥ ውእቱ የሚለው ቢሆን ጥሩ ይመስለኛል። ምክንያቱ ደግሞ አንዳንድ የግጻዌ መጻሕፍት ንጉሥ ውእቱን ከመዝሙር ተራ አስገብተው ስላልጻፉ ነው። በመሆኑም ዘያበቊል ሣዕረ የሚለውን በቀዳሚ ገብረ ለሚለው መዝሙር ይጽፋሉ ምሥጢሩ ለሁለቱም ይስማማል፤ለንጉሥ ውእቱም ለበቀዳሚ ገብረም። አንዳንድ የግጻዌ መጻሕፍት ለበቀዳሚ ገብረ እስመ ትቤ ለዓለም የሚለውን ይጽፋሉ። አነ አቀውም ኪዳንየ ዘምስሌከ የሚል ኃይለ ቃል በመዝሙሩ ውስጥ ስላለ ነው። እንዲህ ያለ ነገር ሲያጋጥም መምህራንን መጠየቅና በእነሱ ቃል መመራት አላስፈላጊ ከሆነ ሙግትና የኃይለ ቃል ልውውጥ ይጠብቃል። የዕለቱ ወንጌል፦ ማቴ ፲፫፥፲፰ - ፳፬ ቅዳሴ፦ ዘኤጲፋንዮስ

ሥርዓተ ማኅሌት አመ ፲ወ፪ ለሐምሌ ሚካኤል ሥርዓተ ነግሥ:- ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገዓርየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወኢትሚጥ ገፀከ እምኔየ፡ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ ዕዝነከ ኃቤየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፡ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል። መልክዐ ሥላሴ፦ ሰላም ለጒርኤክሙ ስቴ አንብአ ሰብእ ዘኀሠሠ፤ብዑላነ ሞገስ ሥላሴ ኢታንድዩኒ ሞገሰ፤ከመ ትትኃየዩኒሰ ወኢትኅድጉኒ ጽኑሰ፤ሚካኤልኑ ለአውጽኦ ስጋየ ጌሠ፤ወእመ አኮ ገብርኤል ወሀበኒ ነፍሰ። ዚቅ፦ መኑ ስሙ ወመኑ ስመ ወልዱ፤ወመኑ የአምር ሕሊናሁ ለእግዚአብሔር፤ወምስለ መኑ ተማከረ፤ወለመኑ አርአዮ ፍኖተ ጽድቅ ወሕይወት፤መኑ ሰፈሮ ለሰማይ በስዝሩ፤ወለማይኒ በሕፍኑ፤አኮኑ አንተ እግዚኦ ዘታርኁ ክረምተ በበዓመት። መልክአ ሚካኤል፦ ሰላም ለገጽከ እምነፋስ ወነድ ዘተሥዕለ፤ምስለ ማይ ወመሬት ዘኢተሐወለ፤ሚካኤል ኀቤከ ሶበ አወትር ስዒለ፤ከመ ይትከድኑ አዕዋመ ሊባኖስ ቆጽለ፤ተረፈ ሕይወትየ ክድን ወአሠርጒ ሣህለ። ዚቅ፦ ገጸ ዚአከ ነኃሥሥ ኵልነ፤ዝናመ ምሕረት ፈኑ ዲቤነ፤እመሥገርቱ ለሰይጣን ሠውር ኪያነ፤ግብረ ማኅበርነ ተወከፍ ለነ። መልክአ ሚካኤል፦ ሰላም ለመትከፍቲከ ዘረሰየ ክዳኖ፤ኤጴሞሰ ዋካ አራዘ ተክህኖ፤ሚካኤል ፍንው ለረድኤት ወለአድኅኖ፤ከመ ሐረሳዊ ዘይቀኒ ተያፊኖ፤መታክፈ ፀርየ ቅኒ ወቅፃእ ዘባኖ። ዚቅ፦ ናሁ ሐረሳውያን ይጸንሑ ፍሬሃ ለምድር፤እስከ ትሰዊ ሎሙ በብዝኃ ሣህልከ። መልክአ ሚካኤል፦ ሰላም ለቆምከ ዘአሕመልመለ ከመ ዘግባ፤ለጽርኃ አርያም በዓውደ መርኅባ፤ሚካኤል የዋህ ለገነተ ሰማይ ርግባ፤ከመ ይሰውራኒ ለመርቄ ኃጢአት እምላህባ፤አክናፊከ ፪ኤ ዲቤየ ይርብባ። ዚቅ፦ ከመ ዕፀ አርዝ ኀበ ሙኃዘ ማይ ዘበቈለ፤ሚካኤል አሕመልመለ ወተለዓለ፤ለሠርፀ ቃሉ ንኵኖ አስካለ፤ወንጌለ ጸጋ የሀበነ ክፍለ። መልክአ ኢየሱስ፦ ሰላም ለእስትንፋስከ እስትንፋሰ ላህብ ምውቅ፤ጊዜ ፍና ሠርክ ዘነፍሐ ገነተ ኅሩያን ደቂቅ፤ኢየሱስ ክርስቶስ ጠፈረ ሃይማኖት ወጽድቅ፤ይትወኀውኁ ከዋክብት በአየርከ ምጡቅ፤ወያንበሰብሱ ደመናት በዐረብ ወሠርቅ። ዚቅ፦ ወአዘዘ ደመና በላዕሉ፤ወአርኃወ ኆኃተ ሰማይ፤አዝነመ ሎሙ መና ይብልዑ፤ወወሀቦሙ ኅብስተ ዕማይ፤ወኅብስተ መላእክቲሁ በልዑ ዕጓለ እመሕያው። ምልጣን፦ ሚካኤል ይስእል ለኵሉ ዘነፍስ ለእለ የኃድሩ ዲበ የብስ፤ሊቆሙ ለመላእክት ሚካኤል፤እምአፉሁ፤ይወጽእ ነጐድጓድ። ምልጣን ዘዜማ ፦ ሊቆሙ ለመላእክት ሚካኤል፤እምአፉሁ፤ይወጽእ ነጐድጓድ። እስመ ለዓለም ፦ ነአኵቶ ወንሴብሖ ለክርስቶስ፤ለዘአውረደ ሲሳየ ጽድቅ ዘለዓለም፤መዓዛሆሙ ለቅዱሳን፤አዕላፍ ይሴብሕዎ፤መላእክት ይትለእክዎ ለዘአንጐድጐደ ሰማያተ፤ወአውረደ ዝናማተ ተስፋ ኵሉ ዓለም። ቅንዋት ፦ ንጉሠ ነገሥት እግዚአ አጋዕዝት፤ያርኁ ክረምተ በበዓመት፤ተሰቅለ እግዚእነ፤ዲበ ዕፀ መስቀል በእንቲአነ። እስመ ለዓለም ዘሰንበት፦ ንጉሠ ነገሥት እግዚአ አጋዕዝት፤ ውስተ እዴሁ ምሕረት ይስምዑ ቃሎ ደመናት፤ ዘእምቅድመ ዓለም ሀሎ ኃይለ ልዑላን ይኬልልዎ በስብሐት፤ ሐውፀነ በሣህልከ ዘሐወፅከ ለምድር፤ በዕለተ ሰንበት።

ኢየሱስ ከርስቶስ ሆይ ወደ በርህ እገባ ዘንድ በወዳጅህ ፊት በቃልህ ጥራኝ። የሕይወት በር ሆይ ያደረግሁትን ኃጢአት ይቅርበል። ከምስጋናህ ከሚከለክለኝ ክፉ ነገር ሁሉ አድነኝ። ጌታዬ ኢየሱስ ከርስቶስ
ኢየሱስ ከርስቶስ ሆይ ወደ በርህ እገባ ዘንድ በወዳጅህ ፊት በቃልህ ጥራኝ። የሕይወት በር ሆይ ያደረግሁትን ኃጢአት ይቅርበል። ከምስጋናህ ከሚከለክለኝ ክፉ ነገር ሁሉ አድነኝ። ጌታዬ ኢየሱስ ከርስቶስ ሆይ እቀደስና እድንብህ ዘንድ ፈቃድህን ፍላጐትህን እንድፈጽም አድርገኝ። አንተ የዓለም ሁሉ ሕይወት ነህና። ቅዱስ የሆነ ምራቅን በምድር እንትፍ ያልህ ያለዐይን ከእናቱ ማሕፀን የተወለደውን ዕዉርም የቀባኸውና ብርሃንን የሰጠኸው ጌታዬ ኡየሱስ ክርስቶስr ሆይ ለሰው ሁሉ የሚያበራ እውነተኛ ብርሃን አንተ ነህ። በእኔ ላይም እውነተኛ ብርሃንህን አብራ፤ አምላካዊት የሆነች ፀዳልህንም በውስጤ አንጸባርቅ።

ምስባክ_ሐምሌ_፲፩_ዘሠርክ .m4a6.43 KB

ምስባክ_ሐምሌ_፲፩_ዘቅዳሴ .m4a1.99 MB

ምስባክ_ሐምሌ_፲፩_ዘነግህ .m4a5.79 KB

ግጻዌ ዘሐምሌ ፲፩
ግጻዌ ዘሐምሌ ፲፩

''ከመልአኩ ክብር የተነሳ ምድር በራች'' /ራዕይ 18፥2/ ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ በመካነ ብርሃን ቃሊቲ ቅዱስ ገብርኤል ቤ/ክ ከሐምሌ 17 እስከ ታህሳስ 19 በዚህ ታላቅ ጉባኤ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት
''ከመልአኩ ክብር የተነሳ ምድር በራች'' /ራዕይ 18፥2/ ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ በመካነ ብርሃን ቃሊቲ ቅዱስ ገብርኤል ቤ/ክ ከሐምሌ 17 እስከ ታህሳስ 19 በዚህ ታላቅ ጉባኤ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት ፣መምህራን ፣ ዘማሪያን እንዲሁም የክብር እንግዶች ስለሚገኙ ሁላችሁም ኦርቶዶክሳዊያን ይህን ታላቅ በዓል ታከበሩ ዘንድ ተጋብዛችኋል ። ሰላመ እግዚአብሔር ከሁላችን ጋር ይሁን ! አዘጋጅ የደብሩ ስብከተ ወንጌል አስተዳደር ጽ/ቤት እና ከሰበካ ጉባኤው ጋር በመተባበር                ✥•┈┈••●◉ ✞ ◉●••┈┈••✥

10/11/2018                       ዮሐንስ 1:44-ፍጻሜ        በማግሥቱም ጌታችን ኢየሱስ ወደ ገሊላ ሊሄድ ወደደ፤ ፊልጶስንም አገኘውና “ተከተለኝ” አለው። ፊልጶስ ግን ከእንድርያስና ከጴጥሮስ ከተማ ከቤተ ሳይዳ ነበር። ፊልጶስም ናትናኤልን አገኘውና፥ “ሙሴ በኦሪት፥ ነቢያትም ስለ እርሱ የጻፉለትን የዮሴፍን ልጅ የናዝሬቱን ኢየሱስን አገኘነው” አለው። ናትናኤልም፥ “በውኑ ከናዝሬት ደግ ሰው፤ ሊወጣ ይቻላልን?” አለው፤ ፊልጶስም፥ “መጥተህ እይ” አለው። ጌታችን ኢየሱስም ናትናኤ ልን ወደ እርሱ ሲመጣ ባየው ጊዜ ስለእርሱ “እነሆ፥ በልቡ ተንኰል የሌለበት እውነተኛ እስራኤላዊ ይህ ነው” አለ። ናትናኤልም፥ “በየት ታውቀኛለህ?” አለው፤ ጌታችን ኢየ ሱስም መልሶ፥ “ገና ፊልጶስ ሳይጠራህ በበለስ ዛፍ ሥር ሳለህ አይቼሃለሁ” አለው። ናት ዠናኤልም መልሶ፥ “መምህር ሆይ፥ በእውነት አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ነህ፤ የእስራኤልም ንጉሥ አንተ ነህ” አለው። ጌታችን ኢየሱስም መልሶ፥ “በበለስ ዛፍ ሥር አየሁህ ስለ አልሁህ አመንህን? ከዚህ የሚበልጥ ታያለህ” አለው። “እውነት እውነት እላችኋለሁ፤ ከእንግዲህ ወዲህ ሰማያት ሲከፈቱ፥ የእግዚአብሔርም መላእክት ወደ ሰው ልጅ ሲወርዱና ሲወጡ ታያላችሁ” አላቸው.....
1 ቆሮንጦስ 1:10-ፍጻሜ ይሁዳ 1:17-20  ሐዋ፡ሥራ 8:14-18
👉 ቅዳሴ ዘሐዋርያት
ምስባክ                   መዝሙር 18:3
አልቦ ነገር ወአልቦ ነቢብ ዘኢተሰምዐ ቃሎሙ ውስተ ኩሉ ምድ ወጽአ ነገሮሙ ወእስከ አጽናፈ ዓለም በጽሐ ነቢቦሙ               
ትርጉም
ነገር የለም መናገርም የለም ድምፃቸውም አይሰማም ድምፃቸው ወደ ምድር ሁሉ ቃላቸውም እስከ ዓለም ዳርቻ ወጣ

🎯 ከዘማሪያን የማንን መዝሙር ማዳመጥ ይፈልጋሉ? ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 🎤 ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ 🎤 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 🎤 ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ 🎤 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 🎤 ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ 🎤 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 🎤 ዘማሪ አቤል መክብብ 🎤 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 🎤ዘማሪት ሲስተር ህይወት ተፈራ🎤 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 🎤ዘማሪ ዲያቆን ሙሉቀን ከበደ🎤 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 🎤 ቀሲስ ምንዳዬ ብርሃኑ 🎤 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 🎚 ዘማሪት ፋሲካ ድንቁ 🎚 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ 🎤 የሁሉንም ዘማሪያን መዝሙር ለማግኘት 🔔 👇 🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧

💠የንስሐ ◇የሽብሻቦ ◇ወረብ ◇የቅዱሳን እንዲሁም የመላእክት መዝሙር የምትፈልጉ ከሆነ አሁኑኑ JOIN በሉት ይሄ ቻናል ምርጥ ምርጥ መዝሙሮችን በጥራትና በፍጥነት ያሳያል። 𝐉𝐨𝐢𝐧👇👇👇
💠የንስሐ ◇የሽብሻቦ ◇ወረብ ◇የቅዱሳን  እንዲሁም የመላእክት መዝሙር የምትፈልጉ ከሆነ አሁኑኑ JOIN  በሉት  ይሄ ቻናል ምርጥ ምርጥ መዝሙሮችን በጥራትና በፍጥነት ያሳያል። 𝐉𝐨𝐢𝐧👇👇👇