💐 የመ/ቅ/ኢ/ወሐና/ወ/ዋ/ሰ/ት/ቤት 💐
ይህ የመ/ቅ/ኢ/ወሐና/ወ/ዋ/ሰ/ት/ቤት official channel ነው።
Mostrar más215
Suscriptores
Sin datos24 horas
-27 días
-530 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
Repost from ወልድ ዋሕድ ሚዲያ welid wahid media
Photo unavailableShow in Telegram
🌱✨✨✨✨🌷✨✨✨✨🌿✨✨
የስሙ ትርጉም፦ጢሞቴዎስ ማለት ዘአልቦ ጥሪት ምንም የሌለው ማለት ነው።
ጸሐፊው፦ ቅዱስ ጳውሎስ
የተጻፈበት ቦታ: አቴና
🌱🍁🌱🍁🌱🍁🌱🍁🌱🍁🌱🍁🌱🍁
🌹ሳምንታዊው🌹🌹የረቡዕ ጉባኤ🌹
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
🌹 ጢሞቴዎስ ምዕራፍ 1🌹
🌹ተከታታይ ትምህርት 🌹
🌹ክፍል አንድ 🌹
🗓 ከረቡዕ ሐምሌ 10/2016
🕰 ከ12:00-1:40
በመምህር ፦ ኢዮብ በቀለ
⛪️ በምዕራፈ ጻድቃን ሰንበቴ አዳራሽ
📋ማስታወሻ ደብተር (ወረቀት) እና ብዕር በመያዝ ከወዳጆቹ ጋር ይገኙልን።
✨✨✨✨2 ቀን ቀረው✨✨✨✨
🌺@weldwahid🌺
Repost from ወልድ ዋሕድ ሚዲያ welid wahid media
🔔🔔🔔🔔🔔🔔🔔🔔🔔🔔🔔🔔
" ውሎ ማደር፣ ወጥቶ መግባት በአንዳንድ የሀገራችን አካባቢዎች ስጋት ከሆነ ሰነባብቷልና በእውነት የሚለምኑትን ሁሉ የሚሰማ እግዚአብሔር መተላለፋችንን ይቅር እንዲለን፣ ለሀገራችን ዘላቂ ሰላም፣ ለቤተ ክርስቲያናችን ፍቅር አንድነት፣ ለሕዝባችን ደኅንነት እንዲሰጥልን ከአንድነት ገዳማት ኅብረት በቀረበው ጥያቄ መነሻነት ምሕላ ማወጅ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ በሁሉም የሀገራችን ክፍልና በሌሎችም አህጉራተ ዓለም የምትገኙ መነኰሳትና መነኰሳይያት ከሐምሌ 22 እስከ ሐምሌ 28 ቀን 2016 ዓ.ም. ድረስ ለሰባት ተከታታይ ቀናት በቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን ሃይማኖታዊና ቀኖናዊ ትውፊት መሠረት የገዳማት ኅብረቱን ጥሪ ተቀብላችሁ የምሕላ ጸሎት እንድታደርሱ፣ በጤና ችግር ምክንያት ካልሆነ በስተቀር እስከ ዕርበተ ፀሐይ በመጾም ሱባኤ እንድትይዙ፣ ቋሚ ሲኖዶስ በኅብረተ መንፈስ ቅዱስ ከአደራ ጋር ያሳስባል፡፡"
©EOTC TV
Repost from ወልድ ዋሕድ ሚዲያ welid wahid media
Photo unavailableShow in Telegram
"በመዝሙርና በዝማሬ በመንፈሳዊም ቅኔ እርስ በእርሳችሁ ተነጋገሩ ለጌታ በልባችሁ ተቀኙና ዘምሩ።ሁልጊዜ ስለሁሉ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም አምላካችንንና አባታችንን ስለሁሉ አመስግኑ።"
ኤፌ 5÷19-20
✨✨✨@weldwahid✨✨✨
Repost from ወልድ ዋሕድ ሚዲያ welid wahid media
Photo unavailableShow in Telegram
በዚህ የክረምት ጊዜ ለእርሶ እና ለልጆዎ ምን አስበዋል?
የወልድ ዋህድ ሰንበት ትምህርት ቤት የአብነት ትምህርት ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቆ ይጠብቆታል።
📍ግእዝ
📍ወዳሴ ማርያም
📍መዝሙረ ዳዊት ንባብ እና ዜማ
📍ውዳሴ ማርያም ዜማ
📍የቅዳሴ ዜማ
📍ሰዓታት
📆ከሐምሌ 1 ጀምሮ ዘወትር
🗓ከሰኞ -አርብ
🕰 3:00-6:00
🕰 9:30-12:30
የመመዝገቢያ ቦታ በሰንበት ትምህርት ቤቱ ቤተመጻሕፍት
ለበለጠ መረጃ 📞0983042574
📞 0913578651
✨✨✨✨🍁✨✨✨✨
👍 1
Repost from ወልድ ዋሕድ ሚዲያ welid wahid media
Photo unavailableShow in Telegram
🔔 የአርብ ጸሎት መርሀ ግብር 🔔
"ማኅደረ ሰላምነ ቅድስት ደብተራ እሞሙ ለሰማዕት ወእኅቶሙ ለመላእክት ንዑ ንስግድ ኲልነ ኅበ ማርያም እምነ፡፡"
👉መሐረነ አብ
👉ስንክሳር
አርብ ሰኔ 21 2016ዓ.ም
ከ( 12 ፡ 30 ) ጀምሮ
በወልድ ዋህድ ሰንበት ት / ቤት አዳራሽ
"ሰው ለጸሎት ሲቆም ሰይጣን ይቀመጣል
ሰው ጸሎት ሲያቁዋርጥ ሰይጣን ሥራ ይጀምራል" (ዜና አበው)
🙏 2
Repost from ወልድ ዋሕድ ሚዲያ welid wahid media
🎲 Quiz 'የመ/ቅ/ኢ/ወሐና ወልድ ዋህድ ሰ/ት/ቤት ሳምንታዊ ጥያቄና መልስ'
የመለያ ጥያቄ ሰኔ 20 "Start this quiz" የሚለውን ይጫኑ ፈተናውን ይጀምራል ። ጥያቄዎችን ሲመልሱ የቴሌግራም ቦት ሲስተም ይመዘግባል። 🔔መልካም ፈተና🔔 5 ጥያቄዎች
🖊 5 questions · ⏱ 1 min
Start this quiz
Start quiz in group
Share quiz
Repost from ወልድ ዋሕድ ሚዲያ welid wahid media
Photo unavailableShow in Telegram
🌺ሳምንታዊው 🌺 የረቡዕ ጉባኤ🌺
🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺
🌺"ጋብቻ ወይስ ጋር ብቻ ?"🌺
🌺ተከታታይ ትምህርት 🌺
🌺 ስድስተኛ ጉባኤ🌺
"ጋብቻ ወይስ ጋር ብቻ?"
በመምህር እና ጋዜጠኛ ግሩም ንጉሤ
በጋብቻ ትምህርት ወቅት ከምዕመናን የተነሱ ጥያቄዎች መልስ የሚሰጥበት እንዲሁም ለአምስት ተከታታይ ሳምንታት ሲሰጥ የነበረውን ስልጠናውን ላጠናቀቁ የምስክር ወረቀት የሚሰጥበት ልዩ መርሐ ግብር።
🗓 ሰኔ 19 2016 ዓ.ም
🕰 12:00-1:40
⛪️ በምዕራፈ ጻድቃን ሰንበቴ ከወዳጆቹ ጋር ተገኙልን::
መልካም ቀን
Repost from ወልድ ዋሕድ ሚዲያ welid wahid media
Photo unavailableShow in Telegram
🚌 ጉዞ ወልድ ዋህድ 🚎
⛪️ ወደ ሸንኮራ ዮሐንስ
📆 ሰኔ 29 ቀን 2016 ዓ.ም
👉 ትኬቱን በሰንበት ት/ቤቱ
መዝሙር ቤት ያገኙታል
ለበለጠ መረጃ 📱 09 85 46 75 66
ይደውሉ።
👉በዚህ ጉዞ ላይ በመሳተፍ በረከት ያገኙ ዘንድ
‼️ ፈጥነው ይመዝገቡ ‼️
Repost from ወልድ ዋሕድ ሚዲያ welid wahid media
የርቀት ትምህርት
ስምንተኛ ጉባኤ
የነገረ መላእክት ጉባኤያችን እንዴት አገኛችሁት ?
Repost from ወልድ ዋሕድ ሚዲያ welid wahid media
Photo unavailableShow in Telegram
Elige un Plan Diferente
Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.