Bashewam Primary & Junior School 1-8
Ir al canal en Telegram
2 778
Suscriptores
+1524 horas
+287 días
+8230 días
Archivo de publicaciones
አስደሳች ዜና ፡
የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ይፋ ሆናል።
በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መሰረት ለመጀመሪያ ጊዜ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተሰጠው የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ይፋ ሆኗል ።
በዚህም መሰረት ተማሪዎቻችን ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ወደ 7ተኛ ክፍል ያለፉ ስለሆነ ከዛሬ ጀምሮ ትምህርት ቤት በመምጣት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን ።
የ6ተኛ ክፍል ምዝገባ 25/11/2015 እስከ 28/11/2015 ድረስ ስለሆነ በተሰጠው የጊዜ ገደብ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን ፡ በጊዜው ያልተመዘገበ ተማሪ በቦታ መሙላት ምክንያት ለሚፈጠር እንግልት ኃላፊነት የማንወስድ መሆኑን እናሳውቃለን።
አስደሳች ዜና ፡
የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ይፋ ሆናል።
በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መሰረት ለመጀመሪያ ጊዜ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተሰጠው የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ይፋ ሆኗል ።
በዚህም መሰረት ተማሪዎቻችን ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ወደ 7ተኛ ክፍል ያለፉ ስለሆነ ከዛሬ ጀምሮ ትምህርት ቤት በመምጣት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን ።
የ6ተኛ ክፍል ምዝገባ 25/11/2015 እስከ 28/11/2015 ድረስ ስለሆነ በተሰጠው የጊዜ ገደብ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን ፡ በጊዜው ያልተመዘገበ ተማሪ በቦታ መሙላት ምክንያት ለሚፈጠር እንግልት ኃላፊነት የማንወስድ መሆኑን እናሳውቃለን።
Repost from Ethiopian Digital Library
የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ነገ ይፋ ይሆናል
በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መሰረት ለመጀመሪያ ጊዜ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የተሰጠው የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ነገ ይፋ ይሆናል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ጀነራል ካውንስል በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መሰረት ለመጀመሪያ ጊዜ በተሰጠው በ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ማለፊያ ነጥብ ላይ ውይይት በማድረግ የማለፊያ ነጥቡን በሙሉ ድምጽ ወስናል፡፡
ውጤቱንም በማስመልከት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ዶ/ር ዘላለም ሙላቱ ለሚዲያ አካላት ነገ 4 ሰሃት ላይ ማብራሪያ ከሰጡ በኋላ ይፋ ይሆናል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2015 ዓ.ም የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 28-30/10/2015 ዓ.ም ድረስ በ182 የፈተና ጣቢያዎች ለ75,090 ተማሪዎች ፣ 1,900 ፈታኞችን፣ 700 ሱፐር ቫይዘሮችንና 182 የፈተና ጣቢያ ኃላፊዎችን በማሳተፍ መሰጠቱ ይታወሳል።
@Ethiopian_Digital_Library
@Ethiopian_Digital_Library
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
