Bashewam Primary & Junior School 1-8
Ir al canal en Telegram
2 753
Suscriptores
+324 horas
+47 días
+5130 días
Archivo de publicaciones
🌺🌹⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐⭐🌺🍒
✍️🌹══❖•🌺🌸•❖═══🍒✍️
✅🌺🌹 እንኳን ደስ አላችሁ!!! 🙏
🅒︎🅞︎🅝︎🅖︎🅡︎🅐︎🅣︎🅤︎🅛︎🅐︎🅣︎🅘︎🅞︎🅝︎
በአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ወረዳ 13 ትምህርት ጽ/ቤት አዘጋጅነት በቀን 04/04/2017 ዓ. ም በተካሄደ የ6ኛ እና የ8ኛ ከፍል የእንግሊዘኛ እና ሂሳብ ትምሀርት የጥያቄ እና መለስ ዉድድር ከግል እና ከመንግስት ት/ቤቶች መካከል የባሸዋም ት/ቤት በሁለቱም የክፍል ደረጃ የተወዳደሩ ተማሪዎቻችን የተጠየቁትን ሁሉንም ጥያቄዎች በመመለስ= 1ኛ ደርጃ🌹 ይዘው በማጠናቀቃቸዉ የማበረታቻ ምስክር ወረቀት ተሽላሚ ሆነዋል::
🔅🔅🔅🔅🔅🔅🔅🔅🔅🔅🔅🔅
⏳የተሸለሙ ተማሪዎች:-⏳💯
✍️✍️✍️✍️✍️✍️✍️✍️✍️✍️✍️
✍️ከ6ኛ ክፍል =ተማሪ መርዋን መሐመድ =1ኛ🌹🙏
✍️ከ8ኛ ክፍል =ተማሪ ሄለን ቀኔ=1ኛ 🌹🙏
✍️እንዲሁም ት/ቤታችን የምስክር ወረቀት ተሽላሚ ሆኗል::🙏
🌺🌹እንኳን ደስ አላችሁ!!!🌺🍒
🅒🅞︎🅝︎🅖︎🅡︎🅐︎🅣︎🅤︎🅛︎🅐︎🅣︎🅘︎🅞︎🅝︎
✍️🌹══❖•🌺🌸•❖═══🍒✍️
በዛሬው (04/04/17)ዕለት በ6ተኛ እና በ8ተኛ ክፍል ሲካሄድ በነበረው የሒሳብና የእንግሊዝኛ ጥያቄና መልስ ውድድር ከ1-3 የወጡ ተማሪዎች ዝርዝር
በ6ተኛ ክፍል:-(በአማርኛው ፕሮግራም)
1ኛ መርዋን መሀመድ ከባሽዋም
2ኛ አስቴር ኢጣንሳ ከጉለሌ ፋና
3ኛ ሀና ፈረጃ ከሚኪሊላንድ
በ6ተኛ ክፍል(በአፋን ኦሮሞ ፕሮግራም)
1ኛ አስቴር ለሚሣ ከጉለሌ ፋና
2ተኛ ቶለዋቅ ተፈሪ ከሚኪሊላንድ
3ተኛ መቅደስ ተክሉ ከጉለሌ ፋና
በ8ተኛ ክፍል:-(በአማርኛው ፕሮግራም)
1ኛ ሄለን ቀኔ ከባሽዋም
2ተኛ ብሩክ ነጋ ከአሰረ ሐዋርያት
3ተኛ ዮርዳኖስ ደጀኔ ከሚኪሊላንድ
Repost from Addis Ketema Education Office
🆕እንግሊዝኛ ቋንቋ ማሳደጊያ ፖርታል ጥቆማ
👉🏼የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር የመምህራንና ተማሪዎችን እንግሊዘኛ ቋንቋን ለማሻሻል የሚያግዝ ፖርታል አዘጋጅቷል፡፡
🤏🏼ፖርታሉ ከቅድመ አንደኛ ጀምሮ በሁሉም የክፍል ደረጃዎች የተዘጋጁ ሁኔታና አውድን ያገነዘቡ እያዝናኑ የሚያስተሩ ግልጽና በቀላሉ ለመረዳት የሚያስችሉ በድምጽ በጽሁፍና በምስል የተቀናበሩና የእንግሊዝኛ ቋንቋን የሚያሻሽሉ መረጃዎች ለማግኘት ያስችላል።
🫴🏼ፖርታሉን ለመጠቀም ኢንተርኔት ማብራት የሚያስፈልግ ቢሆንም ኢንተርኔቱ ገንዘብ የማይቆርጥ ሲሆን በስማርት ስልክ፣ ስማርት ቴሌቪዥን፣ በታብሌትና በኮምፒውተር በማንኛውም ብሮዘር መጠቀም ይቻላል፡፡
🫳🏼ፖርታሉን https://elearn-english.moe.gov.et በመንካት መክፈትና መጠቀም ይችላል፡፡
ታህሳስ 3/2017ዓም ከአዲስ ከተማ ደንብና ፀጥታ ፅህፈት በትምህርት ቤት አካባቢ በሚፈጠሩ አዋኪ ድርጊቶች ላይ ግንዛቤ ተፈጥሯል።
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
