es
Feedback
The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY

The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY

Ir al canal en Telegram

The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus (EECMY) is a national Lutheran church with more than 10 million members.

Mostrar más
3 325
Suscriptores
+324 horas
+247 días
+9630 días
Archivo de publicaciones
የጉጂ ኦሮሞ መጽሐፍ ቅዱስ የምርቃት ሥነ-ሥርዓት በታላቅ ድምቀት በቡሌ ሆራ ከተማ ተካሄደ                              * * *   * * * ይህም መጽሐፍ ቅዱስ ተተርጉሞ ለማለቅ 20 ዓመታትን የፈጀ ሲሆን ህትመቱ አልቆ ምዕመናን እጅ እስኪደርስ በአጠቃላይ 24 ዓመታትን ወስዷል። በምርቃት ሥነ-ሥርዓቱ የከተማው ማህበረሰብ፣ ክርስቲያን አማኞች፣ አባገዳ፣ ከፍተኛ የመንግሥት ተወካዮች፣ የሀይማኖት መሪዎች እና ከሀገር ውስጥ እና ከሀገር ውጭ የመጡ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል። ክርስቲያን አማኞች መጽሐፉን በታላቅ ጉጉት ሲጠብቁ መቆየታቸውን ገልጸው በታላቅ ደስታም ተቀብለዋል። ለዚህም አገልግሎት ጊዜያቸውንና እውቀታቸውን ሰጥተው በታላቅ ትጋት ሲያገለግሉ ለነበሩ የተርጓሚ ቤተሰቦች ህብረተሰቡ የ200 ሺህ ብር ሥጦታ አበርክቶላቸዋል። የትርጉም ሥራውን ዘ ወርድ ፎር ዘ ወርልድ የመራው ሲሆን የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማህበር እና አብያተ ክርስቲያናት በአጋርነት ተሳትፈዋል። ለዚህም አገልግሎት ላበረከቱት ከፍተኛ አስተዋጽዖ ህዝበ ክርቲያኑ ተቋማቱን አመሰግነዋል። - - -    - - - Jilli eebba Kitaaba Woyyicha looga Oromo Gujii magaalaa Bulee Horaatti dammaqiinsa gudda'aan gaggeeffameera.                               * * *   * * * Hiika Kitaaba Woyyichaa xumuruuf waggaa 20 kan fudhate yoo taʼu, harka amantootaa gaʼuuf immoo walumaa galatti waggaa 24 fudhateera. Jila eebbaa kanarratti kolbaan magaalichaa, amantoonni kiristaanaa, abbootiin amantaa, bakka bu’oonni mootummaa olaanoo, abbootiin amantaa fi keessummoonni affeeramanii biyya keessaa fi alaa irraa argamaniiru. Amantoonni kiristaanaa kitaabicha hawwii guddaadhaan eeggachaa akka turanii fi gammachuu guddaadhaan akka fudhatan ibsaniiru. Kanaafis waldichi maatii hiiktoota yeroo fi beekumsa isaanii kennanii of kennuu guddaadhaan tajaajilaniif kennaa birrii kuma 200 dhiyeessee jira. The Word for the World hojii hiikkaa kan hoogganu yoo ta’u, Waldaan Kitaaba Woyyicha Itoophiyaa fi waldoonni walta’iinsaan hirmaataniiru. Dhaabbileen tajaajila kanaaf gumaacha guddaa taasisaniif ummanni galateeffateera.

ከስዊዲን ወንጌላዊት ሚስዮን የመጡ ወጣት የሚስዮን ቡድን አባላት የኢት./ወ/ቤ/ክ መካነ ኢየሱስ ዋና ጽ/ቤትን ጎበኙ * * *** * * የስዊዲን ኢቫንጀልካል ሚስዮን በኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ አጀማመር እና ምስረታ በግንባር ቀደምትነት ከሚጠቀሱ የሚስዮን ተቋማት ውስጥ አንዷ ናት። ከአውሮፓ እና ከሰሜን አሜሪካ በመጡ ሚሽነሪዎች እና በሀገር በቀል የወንጌል አገልጋዮች በተጀመረው የወንጌል አገልግሎት: ዛሬ ቤተክርስቲያኒቱ አድጋ ከ11.5 ሚልዮን አባላቶች አፍርታለች። የስዊድን ኢቫንጀልካል ሚስዮን በኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ አጀማመር እና ምስረታ በግንባር ቀደምትነት ከሚጠቀሱ የሚስዮን ተቋማት ውስጥ አንዷ ናት። ከአውሮፓ እና ከሰሜን አሜሪካ በመጡ ሚሽነሪዎች እና በሀገር በቀል የወንጌል አገልጋዮች በተጀመረው የወንጌል አገልግሎት: ዛሬ ቤተክርስቲያኒቱ አድጋ ከ11.5 ሚልዮን አባላቶች አፍርታለች። ወጣቶቹ በጉብኝታቸው ከቤተክርስቲያኒቱ ፕሬዝደንት ቄስ ዶ/ር ዮናስ ይገዙ እና ከቤተክርስቲያኒቱ ጠቅላይ ጸሐፊ ቄስ ተሾመ አመኑ ስለ ኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ ታሪክ እና አገልግሎት ለወጣቶቹ ገለጻ የተደረገላቸው ሲሆን: በተጨማሪም: ከልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት መምሪያ ዳይሬክተር ወንድማገኝ ኡዴሳ እና የወጣቶች ክፍል አስተባባሪ አቶ ጋዲሳ ረጋሳ በኩል ስለ ልጆች እና ወጣቶች አገልግሎት ገለጻ ተደርጎላቸዋል:: ከገለጻውም በኃላ ከወጣቶቹ ጋራ የምክክር እና የልምድ ልውውጥ ጊዜ ተደርጓል:: ከገለጻውም በኃላ ከወጣቶቹ ጋራ የምክክር እና የልምድ ልውውጥ ጊዜ ተደርጓል:: _ _ _ _ _ _ Dargaggootni Miisiyoonii Warra Wangeelaa Siwiidiniirraa dhufan Waajjira Olaanaa WKWWMYI Daawwatan * * *** * * Miisiyoonii Warra Wangeelaa Siwiidinii, dhaabbilee misiyoonii hundeeffama WKWWMYI gahee guddaa fi angafaa taphatan keessaa ishee tokkoodha. Mishinaroota Ardii Awurooppaa fi Ameerikaa kaabaarraa dhufanii fi Mishinaroota biyya keessaatiin tajaajilli Wangeelaa jalqabeen, har'a WKWWMYI amantoota miliyoona 11.5 oli horachuu dandeessee jirti. Dargaggootni daawwannaa isaaniitiin, Pirezidaantii Waldattii Luba Dr. Yoonaas Yiggazuu fi Barreessaa Muummicha Waldattii Luba Tashoomaa Ammanuu irraa, waa'ee seenaa fi tajaajila WKWWMYI ibsi kan kennameef yoo ta'u, dabalataan Qajeelcha Tajaajila Ijoollee fi Dargaggootaa waldattiirraa Daarektara Qajeelchichaa kan ta'an Wondimmaagany Uddeessaa fi qindeessaa kutaa dargaggootaa Obbo Gaaddisaa Raggaasaa irraa waa'ee tajaajila ijoollee fi dargaggootaa ilaalchisee ibsi godhameera. Ibsa godhameen booda yeroon marii fi muuxannoo wal jirjiiruu godhameera. _ _ _ _ _ _ The Youth Mission Team from the Swedish Evangelical Mission visited the Head Office of the EECMY * * *** * * The Swedish Evangelical Mission is one of the leading mission organizations that played a great role in the foundation of the Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus. The Swedish Evangelical Mission is one of the leading mission organizations that played a great role in the foundation of the Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus. Because of the Evangelism mission started by missionaries from Europe and North America, and indigenous evangelists, today the church has grown to over 11.5 million members. Because of the Evangelism mission started by missionaries from Europe and North America, and indigenous evangelists, today the church has grown to over 11.5 million members. During their visit, the youths were briefed on the history and ministry of the Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus by the President of the Church Rev Dr. Yonas Yigezu and the General Secretary of the Church Rev. Teshome Amenu. During their visit, the youths were briefed on the history and ministry of the Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus by the President of the Church Rev Dr. Yonas Yigezu and the General Secretary of the Church Rev. Teshome Amenu. In addition, they were briefed about children and youth ministry of the church by the Director of the Children and Youth Ministry Department, Wondmagegn Udessa, and the coordinator of the youth section, Mr. Gadissa Regassa. After the presentation, there was a time for discussion and the exchange of experiences with the youth mission team. EECMY Youth Ministry

የጉጂ ኦሮሞ ዘዬ መጽሐፍ ቅዱስ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት በጉጂ ዞኖች የተለያዩ ከተሞች መከበሩን ቀጥሎ በሁለተኛው ከተማ ባሳለፍነው ዕሁድ በሻኪሶ በድምቀት ተመርቋል * * * * * * * በምርቃ ሥነ-ሥርዓቱም ላይ ምዕመናን፣ መንፈሳዊ ዓባቶች፣ ከፍተኛ የዘ ወርድ ፎር ዘ ወርልድ ዓመራሮች፣ የሻኪሶና የአዶላ ገናሌ ከተማ ከንቲባዎች፣ የጉጂ ዞን አስተዳደር እና በመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም አገልግሎት አጋር የሆኑት የሲድ ካምፖኒ እና የሉተራን መጽሐፍ ቅዱስ ተርጓሚዎች ተቋማት መሪዎች ተገኝተዋል። በሻኪሶና አጉራባች ከተሞች የሚኖሩ ምዕመናንንም ይህንን መጽሐፍ ቅዱስ በታላቅ ጉጉት ሲጠብቁ መቆየታቸውንና በልብ ቋንቋቸው እና በራሳቸው ዘዬ ተተርጉሞ መምጣቱ ለመንፈሳዊ ህይወት ዕድገታቸው፣ ለወንጌል መስፋፋት እና ለምድሪቱ ታላቅ ፈውስና በረከት ይዞ እንደሚመጣ ገልፀዋል። ለመጀመሪያው ስርጭት 200ሺ ኮፒዎች የታተሙ ሲሆን ስርጭቱን እና ቀጣይ ዕትመቶችን ለማስተባበር ከአብያተ ክርስቲያናትና ከሁሉም ቤተ እምነቶች በተወጣጡ አባላት የክሊፍቶም መጽሐፍ ቅዱስ ማህበር ተቋቁሞ ስራ ጀምሯል። የምርቃቱም ማጠቃለያ በነገው ዕለት በመዲናችን አዲስ አበባ እንደሚካሄድ ከክሊፍቶም ባይብል ዮኒየን መግለጫ መረዳት ተችሏል። - - - Guji Oromo dielect Bible dedication celebration has been taking place in Guji Zone different cities, and the second celebration took place colourfully last Sunday, in Shakiso * * * * * * * Believers, religious leaders, The Word for the World international higher level leaders, Adola and Shakiso city Mayers, Guji Zone administrator and partner organizations in the ministry, leaders from Sid company and Lutheran Bible Translators has attended the celebration. Christians in Shakiso and surrounding cities expressed their joy in completion of the translation of the Bible in to thier heart language and dielect they have been long waiting for that will bring blessings to the nourishment of thier faith, spread of gospel and healing and blessings to their land. For the first round distribution, 300 thousand copies are printed, and in order to facilitate future distribution and reprint, a Bible union is established by the of KLIFTOM from all denominations and Churches and the Union has started the its work. According to the announcement from KLIFTOM, the final celebration will be held tomorrow in the country's capital, Addis Ababa.

The EECMY-DASSC NCES BO inaugurated a Vocational Skill Training Center in Wuchale, Ambasel district, South Wollo. This center
+2
The EECMY-DASSC NCES BO inaugurated a Vocational Skill Training Center in Wuchale, Ambasel district, South Wollo. This center was made possible by the "Biruk's Egg Project," which is funded by an American-based philanthropic organization. The center aims to provide vocational skill training to vulnerable and unemployed youths, including woodwork, metalwork, tailoring, hair beautification, and Information Communication and Technology. The inauguration was attended by Mrs. Tami Van De Stroet, Biruk (founder and CEO of Biruk Egg Project), Rev. Wagnew Andargie (NCES President and DC Chairperson), Mr. Addisu Alamirew (NCES BO Manager), Mrs. Tigist Hussien (NCES Finance and Admin Officer), & NCES BO staffs as well as other government and community representatives. We are grateful to the donor agency for their generosity and continued commitment. #servingthecommunity

የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ መሪዎች በትግራይ ክልል የሚገኙ ምዕመናንን እና በቤተ ክርስቲያኒቱ እየተሰሩ ያሉ ጣልቃ ገብ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ * * * * * * * የኢት/ወ/ቤ/ክ መካነ ኢየሱስ ፕሬዚዳንት ቄስ ዶ/ር ዮናስ ይገዙ፣ የቤተክርስቲያኒቱ ጠቅላይ ጸሐፊ ቄስ ተሾመ አመኑ ፣ የልማት እና ማህበራዊ አገልግሎት ኮምሽን ፋይናንስና አስተዳደር ዳይሬክተር አቶ ደረጀ መርዳሳ እና የኮምሽኑ የማስተባበሪያ ቢሮ ተወካዮች በትግራይ ክልል የሚገኙ የፕሮጀክት ቦታዎችን ጎበኙ። የተጎበኙትም በጦርነት ምክንያት በተጎዱ አከባቢዎች የትምህርት ማቋረጥን ለመከላከል የተጀመረው የተማሪዎች የምገባ ፕሮግራም፣ የወንዝ ቅየሳ፣ ለእርባታ የሚሆኑ እንስሳት የተቀበሉ ተጠቃሚዎች እና ከ300 ሄክታር በላይ የሚያለሙ ዘመናዊ የመስኖ ካናል ስራዎችን ናቸው። ከፊልድ ጉብኝቱ በኋላ የጉብኝት ቡድኑ ፕሮቸክቶቹ ከሚካሄዱባቸው አከባቢዎች ከመጡ የማህበራነ ምዕመናን ተወካዮች ጋር ቤተ ክርስቲያን እየሰራቻቸው ባሉ የወንጌል እና ጣልቃ ገብ የልማት ሥራዎች ዙሪያ ውጤታማ ውይይት አድርገዋል። መሪዎቹም በአስቸጋሪ ጊዜያት ምዕመናን ለእምነታቸው ያሳዩትን ትጋት አድንቀው በክልሉ የሚካሄዱ ሁለንተናዊ ሥራዎች ለማጠናከር ቤተ ክርስቲያን ያላትን ቁርጠኝነት ገልጸዋል። ከኖርዌይ ቤተ ክርስቲያን እርዳታ (NCA) በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ እየተካዱ የሚገኙት ጣልቃ ገብ ፕሮክቶች በህይወታቸው ጉልህ መሻሻል ማምጣቱን በአከባቢው ያሉ ተጠቃሚዎችና የመግሥት ተወካዮች ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል። - - - - - - Leaders of the EECMY visited intervention project sites and believers in the Tigray region * * * * * * * Rev/Dr Yonas Yigezu, EECMY President, Rev Teshome Amenu, EECMY General Secretary, Mr Dereje Merdasa, EECMY DASSC Finance & Administration director and representatives of EECMY DASSC NCE AO and NAW BO made a field visit to some of project sites in Tigray region. The sites visited were a school feeding program to prevent a school drop out in the conflict affected areas, river diversion and modern canal works which irrigate over 300 hectares of land; and beneficiaries who receives small ruminants. After the field visit, the visiting team met with representatives from congregations in the area and had a very fruitful discussion about the mission and development intervention works of the church. Leaders of the church appreciated the members for their commitment to their faith during the difficult times and encouraged them expressing the unwavering dedication of the church to strengthen the holistic work in the region. Beneficiaries and government representatives from the project sites witnessed the significant improvement in their live due to the intervention projects, which were mostly financed by funds from the Norwegian Church Aid (NCA).