The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY
Ir al canal en Telegram
The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus (EECMY) is a national Lutheran church with more than 10 million members.
Mostrar más3 315
Suscriptores
+624 horas
+197 días
+10430 días
Archivo de publicaciones
የጉጂ ኦሮሞ ዘዬ መጽሐፍ ቅዱስ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት በጉጂ ዞኖች የተለያዩ ከተሞች መከበሩን ቀጥሎ በሁለተኛው ከተማ ባሳለፍነው ዕሁድ በሻኪሶ በድምቀት ተመርቋል
* * * * * * *
በምርቃ ሥነ-ሥርዓቱም ላይ ምዕመናን፣ መንፈሳዊ ዓባቶች፣ ከፍተኛ የዘ ወርድ ፎር ዘ ወርልድ ዓመራሮች፣ የሻኪሶና የአዶላ ገናሌ ከተማ ከንቲባዎች፣ የጉጂ ዞን አስተዳደር እና በመጽሐፍ ቅዱስ ትርጉም አገልግሎት አጋር የሆኑት የሲድ ካምፖኒ እና የሉተራን መጽሐፍ ቅዱስ ተርጓሚዎች ተቋማት መሪዎች ተገኝተዋል።
በሻኪሶና አጉራባች ከተሞች የሚኖሩ ምዕመናንንም ይህንን መጽሐፍ ቅዱስ በታላቅ ጉጉት ሲጠብቁ መቆየታቸውንና በልብ ቋንቋቸው እና በራሳቸው ዘዬ ተተርጉሞ መምጣቱ ለመንፈሳዊ ህይወት ዕድገታቸው፣ ለወንጌል መስፋፋት እና ለምድሪቱ ታላቅ ፈውስና በረከት ይዞ እንደሚመጣ ገልፀዋል።
ለመጀመሪያው ስርጭት 200ሺ ኮፒዎች የታተሙ ሲሆን ስርጭቱን እና ቀጣይ ዕትመቶችን ለማስተባበር ከአብያተ ክርስቲያናትና ከሁሉም ቤተ እምነቶች በተወጣጡ አባላት የክሊፍቶም መጽሐፍ ቅዱስ ማህበር ተቋቁሞ ስራ ጀምሯል።
የምርቃቱም ማጠቃለያ በነገው ዕለት በመዲናችን አዲስ አበባ እንደሚካሄድ ከክሊፍቶም ባይብል ዮኒየን መግለጫ መረዳት ተችሏል።
- - -
Guji Oromo dielect Bible dedication celebration has been taking place in Guji Zone different cities, and the second celebration took place colourfully last Sunday, in Shakiso
* * * * * * *
Believers, religious leaders, The Word for the World international higher level leaders, Adola and Shakiso city Mayers, Guji Zone administrator and partner organizations in the ministry, leaders from Sid company and Lutheran Bible Translators has attended the celebration.
Christians in Shakiso and surrounding cities expressed their joy in completion of the translation of the Bible in to thier heart language and dielect they have been long waiting for that will bring blessings to the nourishment of thier faith, spread of gospel and healing and blessings to their land.
For the first round distribution, 300 thousand copies are printed, and in order to facilitate future distribution and reprint, a Bible union is established by the of KLIFTOM from all denominations and Churches and the Union has started the its work.
According to the announcement from KLIFTOM, the final celebration will be held tomorrow in the country's capital, Addis Ababa.
+2
The EECMY-DASSC NCES BO inaugurated a Vocational Skill Training Center in Wuchale, Ambasel district, South Wollo. This center was made possible by the "Biruk's Egg Project," which is funded by an American-based philanthropic organization.
The center aims to provide vocational skill training to vulnerable and unemployed youths, including woodwork, metalwork, tailoring, hair beautification, and Information Communication and Technology.
The inauguration was attended by Mrs. Tami Van De Stroet, Biruk (founder and CEO of Biruk Egg Project), Rev. Wagnew Andargie (NCES President and DC Chairperson), Mr. Addisu Alamirew (NCES BO Manager), Mrs. Tigist Hussien (NCES Finance and Admin Officer), & NCES BO staffs as well as other government and community representatives.
We are grateful to the donor agency for their generosity and continued commitment.
#servingthecommunity
የኢትዮጵያ ወንጌላዊት ቤተክርስቲያን መካነ ኢየሱስ መሪዎች በትግራይ ክልል የሚገኙ ምዕመናንን እና በቤተ ክርስቲያኒቱ እየተሰሩ ያሉ ጣልቃ ገብ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ
* * * * * * * የኢት/ወ/ቤ/ክ መካነ ኢየሱስ ፕሬዚዳንት ቄስ ዶ/ር ዮናስ ይገዙ፣ የቤተክርስቲያኒቱ ጠቅላይ ጸሐፊ ቄስ ተሾመ አመኑ ፣ የልማት እና ማህበራዊ አገልግሎት ኮምሽን ፋይናንስና አስተዳደር ዳይሬክተር አቶ ደረጀ መርዳሳ እና የኮምሽኑ የማስተባበሪያ ቢሮ ተወካዮች በትግራይ ክልል የሚገኙ የፕሮጀክት ቦታዎችን ጎበኙ።
የተጎበኙትም በጦርነት ምክንያት በተጎዱ አከባቢዎች የትምህርት ማቋረጥን ለመከላከል የተጀመረው የተማሪዎች የምገባ ፕሮግራም፣ የወንዝ ቅየሳ፣ ለእርባታ የሚሆኑ እንስሳት የተቀበሉ ተጠቃሚዎች እና ከ300 ሄክታር በላይ የሚያለሙ ዘመናዊ የመስኖ ካናል ስራዎችን ናቸው።
ከፊልድ ጉብኝቱ በኋላ የጉብኝት ቡድኑ ፕሮቸክቶቹ ከሚካሄዱባቸው አከባቢዎች ከመጡ የማህበራነ ምዕመናን ተወካዮች ጋር ቤተ ክርስቲያን እየሰራቻቸው ባሉ የወንጌል እና ጣልቃ ገብ የልማት ሥራዎች ዙሪያ ውጤታማ ውይይት አድርገዋል። መሪዎቹም በአስቸጋሪ ጊዜያት ምዕመናን ለእምነታቸው ያሳዩትን ትጋት አድንቀው በክልሉ የሚካሄዱ ሁለንተናዊ ሥራዎች ለማጠናከር ቤተ ክርስቲያን ያላትን ቁርጠኝነት ገልጸዋል።
ከኖርዌይ ቤተ ክርስቲያን እርዳታ (NCA) በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ እየተካዱ የሚገኙት ጣልቃ ገብ ፕሮክቶች በህይወታቸው ጉልህ መሻሻል ማምጣቱን በአከባቢው ያሉ ተጠቃሚዎችና የመግሥት ተወካዮች ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል።
- - - - - -
Leaders of the EECMY visited intervention project sites and believers in the Tigray region
* * * * * * *
Rev/Dr Yonas Yigezu, EECMY President, Rev Teshome Amenu, EECMY General Secretary, Mr Dereje Merdasa, EECMY DASSC Finance & Administration director and representatives of EECMY DASSC NCE AO and NAW BO made a field visit to some of project sites in Tigray region.
The sites visited were a school feeding program to prevent a school drop out in the conflict affected areas, river diversion and modern canal works which irrigate over 300 hectares of land; and beneficiaries who receives small ruminants.
After the field visit, the visiting team met with representatives from congregations in the area and had a very fruitful discussion about the mission and development intervention works of the church. Leaders of the church appreciated the members for their commitment to their faith during the difficult times and encouraged them expressing the unwavering dedication of the church to strengthen the holistic work in the region.
Beneficiaries and government representatives from the project sites witnessed the significant improvement in their live due to the intervention projects, which were mostly financed by funds from the Norwegian Church Aid (NCA).
በቤተ ክርስቲያኒቱ ከፍተኛ አመራር ደረጃ እኩል እና ትርጉም ያለው የሴቶች ተሳትፎን ማረጋገጥ በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ ስልጠና እና ምክክር በአዲስ አባባ ከተማ ከግንቦት 13-14, 2016 ዓ.ም በጉዲና ቱምሳ ሁለንተናዊ የስልጠና ማዕከል ተካሂዷል።
ስልጠናውን የቤተ ክርስቲያኒቱ የሴቶች አገልግሎት ዲፓርትመንት ከአለም ሉተራን አብያተክርስቲያናት ጋር በትብብር ያዘጋጀው ሲሆን በሲኖዶስ የሴቶች አገልግሎት ዳይሬክተሮች፣ የሲኖዶስ መሪዎችን እና የቤተ ክርስቲያኒቱ የሴቶች አገልግሎት ቦርድን አሳትፏል።
የምክክር መርሃ ግብሩን የቤተ ክርስቲያኒቱ ፕሬዚዳንት ቄስ ዶ/ር ዮናስ በከፈቱበት ወቅት የስርዓተ-ፆታ ፍትህ ከእግዚአብሔር ለሰው ልጆች ሁሉ የተሰጠ ስጦታ መሆኑን ጠቅሰው በቤተ ክርስቲያኒቱ በአገልግሎት ላይ የሚገኙ ሴት አገልጋዮች ሙሉ አቅማቸው በመጠቀም በተሰጣቸው ሀላፊነት ልክ ማገልገል እንዲችሉ አመቺ ሁኔታ ሊፈጠርላቸው እንደሚገባ ተናግረዋል። ተሳታፊዎችም ወደ መጡባቸው ሲኖዶሶች ሲመለሱ ከምክክሩ የተገኙትን ግንዛቤዎችን ሰፋ ባሉ መድረኮች ለሰፊው የቤተ ክርስቲያኒቱ መዋቅር የማካፈል ሀላፊነት እንዳለባቸው ፕሬዚዳንቱ ጨምረው አሳስበዋል።
ይህ ምክክር በማዕከል፣ በምዕራብ እና ደቡብ ምዕራብ የሚገኙ ሲኖዶሶችን ያሳተፈ ሲሆን በየካቲት ወር በአዋሳ ከተማ ለደቡበ ክላስተር ከተረገው የምክክር ጉባኤ የቀጠለ ነው።
_ _ _ _ _ _ _ _ _
To insure ensure women's equal and meaningful participation on the church's higher level leadership, training and consultation were held from May 21-22, 2024, at GTWTC, Addis Ababa.
The training was organized by the Department of Women Ministry in collaboration with the Lutheran World Federation. on the program, Women ministry directors, synod leaders, and board of women ministry of the church have participated.
During his opening remark, president of the church, Rev. Dr. Yonas Yigezu, said gender justice is God-given right to all human beings and women ministers of the church should be given favorable environment for them to utilize their full potential and serve in full capacity on the responsibility areas given to them. The president also reminded the participants to share insights gained from the consultation to the wider structure of the church in their respective synods.
Synods from the central, Western, and southwestern parts of the country participated on the training. The training is also a continuation of the training held in Hawassa this year in February.
በተለያዩ የሙያ ዘርፍ የሰለጠኑና የተሰማሩ የቤተ ክርስቲያኒቱን አባላት ሚያቅፍ የባለሙያዎች ማህበርን ለማቋቋምና ሁለንተናዊ ተሳትፎአቸውን ለማጠናከር በቤተ ክርስቲያኒቱ 19ኛው ካውንስል በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት የግማሽ ቀን ምክክር ተካሂዷል:: በዕለቱም በብሔራዊ ደረጃ የምስረታውንም ሂደት የሚያስተባብር የዝግጅት ግብረ ኃይል ተቋቁሟል::
- - -
Based on the direction of the 19th council of the church, half day consultation was held to form professionals association of the church that will accommodate professionals who have training and education in different fields. On that day, a task force was formed to facilitate the national formation of the society.
የሚስዮን እና ቲኦሎጂ ዳይሬክተርስ አመታዊ የምክክር ጉባኤ ተካሄደ
- - - - - - - -
ከቤተ ክርስቲያኒቱ 43 ሲኖዶሶች ከመጡ የሚስዮን እና ቲኦሎጂ ዳይሬክተርስ ጋር የሁለት ቀናት የምክክር ጉባኤ በጉዲና ቱምሳ ሁለንተናዊ የስልጠና ማዕከል ተካሂዷል። በጉባኤውም በዋናው ጽሕፈት ቤት የአገልግሎቱ ብሔራዊ ማስተባበሪያ ዲፓርትመንት ስር የሚገኙ ዲቪዥኖች በዘንድሮው አመት የተከናወኑ እና በቀሪ ወራቶች በመርሃ ግብር የተያዙ እቅዶችን አቅርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል።
ዳይሬክተሮቹም አገልግሎቱን በሚያስተብሩባቸው አከባቢዎች በወንጌል አገልግሎት፣ በቤተክርስቲያኒቱ ዶክትሪን፣ ሥርዓተ አምልኮ፣ የተሾሙ አገልጋዮች የኑሮና የአገልግሎት ነጻነት እና የምዕመናን ጥበቃ ዙሪያ ያሉ ውጤቶችን፣ እድሎችን እንዲሁም ተግዳሮቶች እንስተው መክረውበታል።
በቀሩትም ቀሪ የአገልግሎት ወራት በብሔራዊ ደረጃ የሚካሄዱ የክረምት የወንጌል ስርጭት፣ የመጽሐፍ ቅዱስ ዓመት አከባበር እና የብሔራዊ የሚስዮን ላኪ ማህበራነ ምዕመናን ጉባኤን ውጤታማ ለማድረግ አቅጣጫዎችን አስቀምጠው ሀላፊነቶችን ተከፈፍለዋል። የዲፓርትመንቱ ዳይሬክተር የሆኑት ቄስ ዶ/ር ሌሊሳ ዳንኤል ቀሪው የአገልግሎት ዘመናችንን ወንጌል ላይ በማተኮር, በብርቱ ጸሎት እና ባለቤትን በመላበስ “ወንጌል ወንጌል የሚሸት” ልናደርገው ይገባል ብለዋል።
***
Department of Mission and Theology (DMT) directors’ annual consultation was held
- - - - - - - -
The consultation was conducted for two days at the GTWTC with DMT directors who came from the 43 synods of the church. On the consultation, divisions of the ministry from the national coordination of the central office presented their reports from the previous quarter and plans for the rest of the year. Upon the presentation, the assembly consulted on the issues presented.
The directors also consulted on results, opportunities and challenges of the mission works, the church’s doctrinal and liturgical growth, ordained ministers' live hood and ministry freedom, and the wellbeing of believes in their ministry area.
In the coming months, the division has national plans to be implemented in all structures of the church, such as summer mission, Year of the Bible celebration, and mission sending congregation forum. For the effectiveness of the plans set nationally, the directors have devised directions and shared responsibilities. By taking ownership, strong prayer and focusing on the mission, we should make the rest of our ministry life “smell like gospel” said the department's director, Rev Dr Lalisa Daniel.
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
