ኢስላማዊ ማስታወሻ
Ir al canal en Telegram
Aselam aleykum werehmetulah weberekatu እንኳን ወደ ✨ኢስላማዊ ጥቅሶች|| እና ማስታወሻ||✨በደህና መጣችሁ በዚህ ቻናል 👉 ኢስላማዊ ፎቶዎች📷 👉ቁርአን 👉ሀዲሶች📖 👉አነቃቂ ንግግሮች🗣🔊 👉ምክሮች እንዲሁም 👉ቂሷዎችን እንለዋወጣለን 💦ኢንሻአላህ💦
Mostrar más2 912
Suscriptores
-624 horas
-267 días
-7430 días
Archivo de publicaciones
2 910
قَدْ مَكَرَ ٱلَّذِينَ مِن قَبْلِهِمْ فَأَتَى ٱللَّهُ بُنْيَٰنَهُم مِّنَ ٱلْقَوَاعِدِ فَخَرَّ عَلَيْهِمُ ٱلسَّقْفُ مِن فَوْقِهِمْ وَأَتَىٰهُمُ ٱلْعَذَابُ مِنْ حَيْثُ لَا يَشْعُرُونَ
﴿النَّحۡلِ ٢٦﴾
Indeed those before them had plotted, so Allah seized the foundations of their building, therefore the roof fell down upon them from a height, and the punishment came upon them from a place they did not know.
{An interpretation of "An-Nahl: The Bee", Sura 16 Aya 26}
2 910
Repost from N/a
ከታላቅ ቅናሽ ጋር!
🛍ማስተዋወቅ የሚፈልጉት ነገር አለ ?
🪬 መልሶት አዎ ከሆነ ከእኛ ጋር በመስራት የፈለጉትን ማስታወቂያ አሪፍ ባላቸው ቻናሎችና ባሉን የዌቭ ፎልደሮች በማስተዋወቅ ስኬታማነትዎን እና ተደራሽነትዎን ያስፉ።
★የቁርአን ማስታወቂያ
★የቻናል ማስታወቂያ
★የድርጅት ማስታወቂያ
★የተለያዮ አልባሳት
★የ መድሀኒቶችን ማስታወቂያ
★የክፍት ስራ ቦታ ማስታወቂያ
★የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች
★የስልክ እና የlaptop
★ የዑምራ ፓኬጅ ማስታወቂያ
★ትሪትመንቶች እና ሌሎችም ሽያጮች
★የትምህርት ተቋማት…...
★ የህክምና ማዕከላት
★የስራ አገናኝ ኤጀንሲዎች……
★ ሆቴል፣ካፌና ሬስቶራንቶች......
ህጋዊነት ያለውንና ሐላል የሆነ ማንኛውም ማስታወቂያ ቻናላችን ላይ ማስተዋወቅ ትችላላችሁ!
✉️ Đм нєяє @HikmaWave_bot
2 910
.
« እመቤት ጁዋይሪያ » አልኩኝ ለስላሳ እና ቆንጆ ጣቶቿን ሳብ አድርጌ እየሳምኩ
« አመሰግናለሁ » ልብ ከሚሰርቀው ፈገግታዋ ጋር
« ከጠበኩሽ በላይ ውብ ሴት ነሽ » አልኳት ወደ እሷ ቀረብ ብዬ
« አንተም ዶክተር ሚዲያ ላይ ከሚታየው በላይ ነህ » አለች
አዲስ ልብ አንጠልጣይ ተከታታይ ኢስላሚክ ታሪክ ተጀምሯል
2 910
Repost from N/a
ٰ • ○ ° 🌹🌹🌹• ○ °• ○ °• ○ °
• ○ 🌹🌹🌹🌹 • ○ ° 👈አበባውን
• ○ °🌹🌹🌹🌹🌹 በመንካት• ○ °
• 🌹🌹🌹🌹🌹🌹 ስጦታ
○ 🌹🌹🌹🌹🌹🌹 ° :.
🌹🌹🌹🌹🌹🌹 ያገኛሉ📡
• 🌹🌹🌹🌹🌹 ° :. * • ○
• ○ 🌿🌹🌹🌿
• ○ ° 🌿🌿
• 🌿 • ○ ° 🌿🌿
• ○ ° 🌿 • ○ ° 🌿🌿🌿
• ○ ° 🌿 🌿🌿🌿🌿
○ ° 🌿 🌿🌿🌿🌿🌿
• ○ ° 🌿 🌿🌿🌿🌿
• ○ ° 🌿 🌿🌿🌿
• ○ ° 🌿 🌿° :. * • ○
°• ○ ° 🌿° :. * • ○
🌿° . °☆ . * ● ¸
. ★ 🌿° :. * • ○ °
° . 🌿. * ● ¸
🌿 ይጫኑ
☆ . * ● ¸ .
★ ° . * ° . °☆ . * ● ¸
. ★ ° :. * • ○
© 𝐖𝐚𝐯𝐞⚡️@HikmaWave_bot
2 910
فَأَخَذَهُمُ ٱلْعَذَابُ ۗ إِنَّ فِى ذَٰلِكَ لَءَايَةًۭ ۖ وَمَا كَانَ أَكْثَرُهُم مُّؤْمِنِينَ
﴿الشُّعَرَاءِ ١٥٨﴾
The punishment therefore seized them; indeed in this is a sign; and most of them were not believers.
{An interpretation of "Ash-Shu'araa: The Poets", Sura 26 Aya 158}
2 910
Repost from N/a
#ሒጅራ... የሙስሊመች አዲስ ዓመት ጅማሬ
ሙሀረም ወር 1445ኛ ዓመተ ሒጅራ...💚🥰
ገና ስሙ #ሒጅራ ሲባል ሀጀረ የውመል ኢስነይን የሚለው ቀድሞ ይታወሰኛል::
#ሒጅራ በአሏህ ትእዛዝ ሀቢቡና ሙሀመድ ሶለዋቱ ረቢ ወሰላሙሁ ዐለይህ ከተወለዱባት ካደጉባት ሀገር መካ ወደ ውቧና ለምለሚቷ ሀገር መዲና ጉዞ ያደረጉበት ነው::
#ሒጅራ ለሙስሊሞች ትልቅ ትምህርትን ጥሎልናል::
#ሒጅራ ከተወልን ትልቁ ትምህርት መካከል አንዱ " አትዘን አሏህ ከእኛ ጋር ነው" የምትለዋ ቢሻራ እስከ ህይወት ፍፃሜ ድረስ ለአንድ አማኝ ስንቅ መርጊያ ልትሆን የምትገባ ናት::
#ሒጅራ: በሀቅ ላይ ሆነህ አለማዘንን አለመፍራትን ያስተምረናል::
#ሒጅራ: የቁርጥ ቀን ወዳጅን እውነተኝነትን ታማኝነትን ያስተምረናል::
#ሒጅራ: ምንግዜም አሏህ ተበዳይን ለዟሊሞች እንደማይተውና አሳልፎ እንደማይሰጥ ያስረዳናል::
#ሒጅራ: ምን ግዜም አሏህ የሆነው ሰው ፍርሀትም ሀዘንም እንደማይገባው ያስገነዝበናል::
#ሒጅራ: የአሏህን ትእዛዝ ማክበርን: ሲድቅነትን: ቁርጠኝነትን: በጌታውና በባሪያው መካከል ያለን ጥብቅ ትስስርን: በሲድቁና በሀቢቡና ሙሀመድ ሶለዋቱ ረቢ ወሰላሙሁ ዐለይህ መካከል ያለውን የወዳጅነት ቁርኝትን ያስተምረናል::
እናታችን አዒሻ ረዲየሏሁ አንሃ እንዲህ ትላለች:-
"በአሏህ ይሁንብኝ አንድ ሰው በደስታ ሲያለቅስ ከዛን ቀን በፊት ያስሜት ተሰምቶኝ አያውቅም
አባበክር ሲያለቅስ እስካየሁት ድረስ...."
ረሱሉ በሒጅራው ሱህባቸውን ሲያባሽሯቸው ያለቀሱትን የደስታ ለቅሶ ከዛ በፊት ማንም በደስታ ብዛት አላለቀሰውም ነበር::
"የዋሻው እግረኛ እንዴት ነው ሷሂቡ
አቡ በከር ሲዲቅ የሃድራው በዋቡ
ባለ ማማ ሰንደቅ ባለ ኑር ድባቡ
ቢወራ አያልቅም የሱ አጃዒቡ
በራዐቱ አለልህ የሱ መናቂቡ
የነ አዒሻ አባት የአብዱረህማኔ...
የመካ ሙሽሪኮች ነገር አጠኑና
ወደ ዋሻው ሄዱ ሲዲቅ ጋር ሆኑና
እባቡ መጣ አሉ ልዘይር አለና
ሲዲቅ ከለከለው ቅናት ያዘውና
እግሩን ሰጠው አሉ ይንከሰኝ አለና
እያለ ያይኔ ኑር ፊዳ ልሁን እኔ..." 💚💚
ቢወራ አያልቅም እንዳሉት የዳናው ሸይኽ ሚስባህ...💚😍
እዚሁ ይብቃኝና እንኳን ለ 1448ኛው ዓመተ ሒጅራ በሰላም አደረሳችሁ....!💚😍
2 910
يُجَٰدِلُونَكَ فِى ٱلْحَقِّ بَعْدَمَا تَبَيَّنَ كَأَنَّمَا يُسَاقُونَ إِلَى ٱلْمَوْتِ وَهُمْ يَنظُرُونَ
﴿الأَنفَالِ ٦﴾
Disputing with you regarding the truth after it had been made clear, as if they were being herded towards a visible death.
{An interpretation of "Al-Anfaal: The Spoils of War", Sura 8 Aya 6}
2 910
Repost from S֮t֮r֮o֮n֮g֮ I֮m֮a֮n֮🇵🇸
ሰውየው ላሙ ታማበት
"ያአላህ ላሜን ካዳንክልኝ 6 ቀን እፆማለው"አለ ላሟም ተሻላት 6 ቀን ፆሞ በሰባተኛው ቀን ላሟ ሞተችበት
ሰውየው ምን ቢል ጥሩ ነው
ስድስቱን ቀን ከረመዳን ነው ምቀንሰው😭
2 910
🤲🏼 دعاء آخر العام
بِسْمِ اللَّهِ الرَّحْمَنِ الرَّحِيمِ، وَصَلَّى اللَّهُ عَلَى سَيِّدِنَا مُحَمَّدٍ وَعَلَى آلِهِ وَصَحْبِهِ وَسَلَّمَ.
اللَّهُمَّ مَا عَمِلْتُ مِنْ عَمَلٍ فِي السَّنَةِ الْمَاضِيَةِ وَلَمْ تَرْضَهُ، وَنَسِيتُهُ وَلَمْ تَنْسَهُ، وَحَلُمْتَ عَنِّي مَعَ قُدْرَتِكَ عَلَى عُقُوبَتِي، وَدَعَوْتَنِي إِلَى التَّوْبَةِ بَعْدَ جَرَاءَتِي عَلَيْكَ؛ اللَّهُمَّ إِنِّي أَسْتَغْفِرُكَ مِنْهُ فَاغْفِرْ لِي.
اللَّهُمَّ وَمَا عَمِلْتُ مِنْ عَمَلٍ تَرْضَاهُ، وَوَعَدْتَنِي عَلَيْهِ الثَّوَابَ وَالْغُفْرَانَ، فَتَقَبَّلْهُ مِنِّي، وَلَا تَقْطَعْ رَجَائِي مِنْكَ، يَا كَرِيمُ يَا أَرْحَمَ الرَّاحِمِينَ.
وَصَلَّى اللَّهُ تَعَالَى عَلَى سَيِّدِنَا مُحَمَّدٍ وَعَلَى آلِهِ وَصَحْبِهِ وَسَلَّمَ.
ዛሬ የ አመቱ መጨረሻ ነው ና ይሆን ደዕ 3 ጊዜ በሉ 🥰
2 910
ሁሉም የአደም ልጅ ተሳሳች ነው ከተሳሳቹ በላጩ ተዉበት የሚያደርግ ነው አሉ ሀቢቢ ሙሀመድ ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም
ከተዉበተኞች ያድርገን غፉሩ
2 910
وَمِن شَرِّ ٱلنَّفَّٰثَٰتِ فِى ٱلْعُقَدِ
﴿الفَلَقِ ٤﴾
“And from the evil of the witches who blow into knots.”
{An interpretation of "Al-Falaq: The Dawn", Sura 113 Aya 4}
2 910
Repost from N/a
💡➌❹. ከሚከተሉት ውስጥ የተውሒድ ተቃራኒ የሆነው የትኛው ነው⁉️
ከትክክለኛው መልስ ጀርባ ስጦታ ያገኛሉ!
┈┈•┈┈•⊰✿◇✿⊱•┈┈•┈┈•
© 𝐖𝐚𝐯𝐞⚡️@HikmaWave_bot
2 910
Repost from የአረበኛ ሚዲያ ትምህርት መልቀቂያ ቻናል
በአቡ ሙዘሚል የኦንላይን መድረሳ በተመቻችሁ መማር የምትፈልጉ ምዝገባ ጀምረናል !!📚አረበኛ መፃፍ ተቸግረዋል? 📚አረበኛ ማንበብ ተቸግረዋል? 📚ቁረአን ማንበብ ከብደዎታል? 📚ያልተሀረከ ኪታብ ለማንበብ ተቸግረዋል? 📚ቁረአንን እና ሀድስን በቀላሉ መረዳት ተቸግረዋል? 📚ቁረአንን በተጅዊድ መቅራት ከብደዎታል? እንግዳውስ ለዚህ ሁሉ መፍትሄ በአላህ ፍቃድ በአቡ ሙዘሚል የኦንላይን መድረሳ ያገኛሉ ፈጥነው ይመዝገቡ በሳምንት 6 ቀን በጥራት እየታረሙ መማር ይችላሉ
ቀድመው የመጡ 20 / ሀያ / ተመዝጋቢዎችን ብቻ እንቀበላለንየትምህርት አሰጣጡን በዩቱብ ለማየት https://youtube.com/@abdellahali-w2w?si=L0R4Slj2JQssBMXG ✅ክፍያ ቅድሚያ የትምህርቱን አሰጣጥ እና አስተራረሙን ለ4 እና ለ5 ቀን ካያችሁ በሇላ
ለመመዝገብ በዚህ ፎርም👇👇👇👇👇👇👇👇 ሙሉ ስም=ـــــــــــــــــــــــــــ ሀገር፦ــــــــــــــــــــــــــــــــــ ፃታ =ـــــــــــــــــــــــــــــــــــــ ስልክ ቁጥር=ـــــــــــــــــــــــ የትምህርት አይነት = ከፅሁፍ ጋር ወይም በንባብ ብቻ በማለት መመዝገብ ትችላላችሁ
✍ያናግሩን = 0946349279@AbuMuzemeil በአቡ ሙዘሚል የኦን ላይን በድረሳ የሚሰጡ ትምህርቶች
👉በመጀመሪያ1⃣/የአረበኛ ፊደሎች አፃፃፍ እና አነበብ ቁርአንን አስተካክላችሁ ማንበብ እና መፃፍ በሚያስችላችሁ መልኩ
✅በመቀጠል=የአረበኛ ፊደሎችን አፃፃፍ እና አነባበብ ከጨረስን በሇላ የሚሰጡ ትምህርቶች የሚከተሉት ናቸው 1⃣/ሶርፍ 2⃣ /ነህው 3⃣/አረበኛ 4⃣/ተጅዊድ 5⃣/የቁረአን ትምህርት እና ሌሎችም { የዩቱዩብ ቻናል } { የቴሌግራም ቻናል }
2 910
وَمَا قَدَرُوا۟ ٱللَّهَ حَقَّ قَدْرِهِۦ وَٱلْأَرْضُ جَمِيعًۭا قَبْضَتُهُۥ يَوْمَ ٱلْقِيَٰمَةِ وَٱلسَّمَٰوَٰتُ مَطْوِيَّٰتٌۢ بِيَمِينِهِۦ ۚ سُبْحَٰنَهُۥ وَتَعَٰلَىٰ عَمَّا يُشْرِكُونَ
﴿الزُّمَرِ ٦٧﴾
And they did not realise the importance of Allah as was His right; and on the Day of Resurrection, He will compress the lands and the heavens will be rolled up by His power; Purity and Supremacy are to Him, from all what they ascribe as partners.
{An interpretation of "Az-Zumar: The Groups", Sura 39 Aya 67}
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
