ኢትዮ ገነርስ - 𝗘𝗧𝗛𝗜𝗢 𝗚𝗨𝗡𝗡𝗘𝗥𝗦™
ኢትዮ-ገነርስ ™️ በቻናላችን አርሰናልን የሚመለከቱ ፦ ◈ ፈጣን ዜናዎች ◈ የጨዋታ ስርጭቶች ◈ የአሰልጣኞች እና የተጫዋቾች የህይወት ታሪክ ◈ የጨዋታ ሀይላይቶች ◈ ትንታኔዎች እና ሌሎችን ለማግኘት የቻናላችን ቤተሰብ ይሁኑ! ለተጨማሪ ሀሳብ እና አሰተያየቶ እና ለማስታወቂያ @Arsenal_fanssss ያናግሩን።
Mostrar más4 201
Suscriptores
-624 horas
-77 días
-3430 días
Distribuciones de tiempo de publicación
Carga de datos en curso...
Find out who reads your channel
This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.Análisis de publicación
Mensajes | Vistas | Acciones | Ver dinámicas |
01 ዴቪድ ራያ ሽልማቱን በይፋ ተቀብሏል !
ስፔናዊው የአርሰናል ግብ ጠባቂ ዲቪድ ራያ የዘንድሮው የውድድር አመት የፕርሚየር ሊጉ የወርቅ ጓንት አሸናፊ በመሆኑ ከአወዳዳሪው አካል ሽልማቱ በይፋ ተበርክቶለታል።
ዲቪድ ራያ በዘንድሮው የውድድር አመት ባደረጋቸው ሰላሳ አንድ የፕርሚየር ሊግ ጨዋታዎች በአስራ ስድስቱ ምንም ግብ ሳይቆጠርበት መውጣት ችሏል።
ግብ ጠባቂው በዚህ አመት በሊጉ ከተሞከሩበት የግብ ሙከራዎች ውስጥ ስልሳ ስድስት በመቶውን ( 66% ) የማዳን ሪከርድ እንዳለው ተገልጿል።
ዴቪድ ራያ በ2015/16 የውድድር አመት ፒተር ቼክ ካሳካ ወዲህ የወርቅ ጓንቱን ያሸነፈ የመጀመሪያው የአርሰናል ግብ ጠባቂም ነው። | 44 | 0 | Loading... |
Photo unavailableShow in Telegram
ዴቪድ ራያ ሽልማቱን በይፋ ተቀብሏል !
ስፔናዊው የአርሰናል ግብ ጠባቂ ዲቪድ ራያ የዘንድሮው የውድድር አመት የፕርሚየር ሊጉ የወርቅ ጓንት አሸናፊ በመሆኑ ከአወዳዳሪው አካል ሽልማቱ በይፋ ተበርክቶለታል።
ዲቪድ ራያ በዘንድሮው የውድድር አመት ባደረጋቸው ሰላሳ አንድ የፕርሚየር ሊግ ጨዋታዎች በአስራ ስድስቱ ምንም ግብ ሳይቆጠርበት መውጣት ችሏል።
ግብ ጠባቂው በዚህ አመት በሊጉ ከተሞከሩበት የግብ ሙከራዎች ውስጥ ስልሳ ስድስት በመቶውን ( 66% ) የማዳን ሪከርድ እንዳለው ተገልጿል።
ዴቪድ ራያ በ2015/16 የውድድር አመት ፒተር ቼክ ካሳካ ወዲህ የወርቅ ጓንቱን ያሸነፈ የመጀመሪያው የአርሰናል ግብ ጠባቂም ነው።
👍 1👏 1