ኢትዮ ገነርስ - 𝗘𝗧𝗛𝗜𝗢 𝗚𝗨𝗡𝗡𝗘𝗥𝗦™
ኢትዮ-ገነርስ ™️ በቻናላችን አርሰናልን የሚመለከቱ ፦ ◈ ፈጣን ዜናዎች ◈ የጨዋታ ስርጭቶች ◈ የአሰልጣኞች እና የተጫዋቾች የህይወት ታሪክ ◈ የጨዋታ ሀይላይቶች ◈ ትንታኔዎች እና ሌሎችን ለማግኘት የቻናላችን ቤተሰብ ይሁኑ! ለተጨማሪ ሀሳብ እና አሰተያየቶ እና ለማስታወቂያ @Arsenal_fanssss ያናግሩን።
Mostrar más4 225Suscriptores
+224 hours
Sin datos7 days
-4130 days
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
እውነት ለመናገር በዚህ ውድድር ላይ አደለም በሩብ ፍፃሜ የምድብ ላይ እንኳን ቀላል የሚባል ተጋጣሚ የለም ሁሉም አስቸጋሪ እና ፈታኝ ናቸው። Bayern Munich ደግሞ አለም ላይ ካሉት ኤሊት ቡድኖች አንደኛው ነው። ግን ግን Bayern አሁን ከአርሰናል በላይ በጣም አስፈሪ እና አባድ ስብስብ አለው? ካላችሁኝ ግን መልሴ Nop ነው። በፍፁም Bayern አርሰናልን የሚበልጠው በውድድሩ ላይ ባለው ልምድ እንጂ በስብስብ ከአርሰናል በምንም አይበልጥም። እንደውም ከቀሩት ተጋጣሚዎች የተሻለ የሚባል ተጋጣሚ ነው የደረሰን። Munich እና Barcelona አስፈሪነታቸው ካጡ ቆይተዋል🙌
ደስ የሚለው ደግሞ የአርሰናል ተጨዋቾች በሙሉ ከጉዳት ከተመለሱ በኋላ ነው Munichን የምንገጥመው።❤
This Arsenal fears Nothing🙌
👍 23❤ 1
መጣንልሽ ሙኒክ ጌዜው የበቀል ሰለሆነ ከናተ ጋር የምናወራርደው ሂሳብ አለን
❤ 8👍 3
✍️ ዝምተኛው መድፈኛ ያልተዘመረለ የመድፉ ጀግናው ሰው ...የተወዳጁ ክለባችን ድንቅ ተከላካይ የሆነው ቤንጃሚን ኃይት በክለባችን አርሰናል ቤት እስከ 2028 ድረስ የሚያቆየውን አዲስ ውል ተፈራርሟል .... ❤
🗣Congratullations all Arsenal family
👍 11❤ 3
አርሰናል 2010 ላይ በሻምፒዮንስ ሊግ ፖርቶን ከሜዳ ውጪ ገጥሞ 2ለ1 ተሸንፎ ተመለሰ፤ ነገር ግን በመልሱ ጨዋታ አርሰናሎች በሜዳቸውና በደጋፊዎቻቸው ፊት እራሱን ሎርድ ቤንድትነር ብሎ በሚጠራው ኒኮላስ ቤንድትነር ሀትሪክ ጎሎች እንዲሁም ሳሚር ናስሪ እና ኢቦዌ ባስቆጠሯቸው ተጨማሪ 2 ጎሎች 5ለ0 አሸንፈን በድምር ውጤት 6ለ2 በማሸነፍ ወደ ቀጣይ ዙር ማለፍ ችለን ነበር
አሁንም በመጀመሪያው ጨዋታ 1ለ0 ተሸንፈን ዛሬ ምሽት 5:00 ላይ ትልቅ ፈተና ይጠብቀናል። አርሰናል የዛሬውን ጨዋታ የማሸነፍ ግዴታ ውስጥ ገብቷል፤ለዚህ ደሞ ምንም ዓይነት ስህተት መስራት ተቀባይነት አይኖረውም፤ በዚህ ውድድር ትንሹ ስኬት 8ት ውስጥ መግባት ሲሆን ትልቁ ህልም ደግሞ ሻምፒዮንስ ሊጉን ማሸነፍ ነው። ከዚህ ውድድር ከተሰናበትን ግን ነገሮች ሁሉ ይበለሻሻሉ። በእኔ ዕምነት በፕሪሜርሊጉም ጭምር ጫና ውስጥ እንገባለን ምክንያቱም እንደከዚህ ቀደሙ እነ ባያርን ሙኒክን እና ጠንካራ የነበረውን ባርሴሎናን አይደለም የገጠምነው በአንፃሩ ደከም ያለውን ፖርቶን እንደመሆኑ ማሸነፍና ወደ ቀጣይ ዙር ማለፍ ብቸኛው አማራጫችን ነው።
ማርቲኔሊ ለጨዋታው ዝግጁ አይደለም ቶሚያሱ ደግሞ ተመልሷል፤ ፖርቶን አሸንፈን እንደምናልፍ ትልቅ ተስፋ አለኝ
👍 10❤ 1🙏 1
አስቸጋሪ የነበረውን ጨዋታ በድል ተወጥተናል፤ አንዳንዴ እንደዚህ አይነት ፈታኝ የሆኑ ጨዋታዎችን ማሸነፍ በራስ መተማመንን ከፍ ያደርጋል። የዋንጫ ፉክክሩ ላይም ትልቅ አስተዋፅኦ አለው
ራምስዴል በመጀመሪያው አጋማሽ ስህተት ሰርቶ ጎል ተቆጠረብን በሁለተኛው አጋማሽ ደግሞ ጎል የሆኑ ሁለት ያለቀላቸውን የአየር ላይ ኳሶችን በማዳን እንድናሸንፍ አድርጎናል፤ ካይ ሀቨርትዝም ባለቀ ሰዓት የማሸነፊያዋን ጎል አስቆጥሮ ሰዓት ለማባከን አስር ግዜ ሜዳ ላይ ሲወድቁ የነበሩትን የብሬንትፎርድ ተጨዋቾችን አንገት አስደፍቶልናል።
ለግዜውም ቢሆን የሊጉ አናት ላይ በኩራት ተቀምጠናል
❤ 10👍 5🙏 3
ገብርኤል ማርቲኔሊ ዛሬ ብሬንትፎርድን በሚገጥመው የአርሰናል ቡድን ውስጥ የለም ነገርግን ኦሌክሳንደር ዚንቼንኮ እና ቡካዮ ሳካ ሁለቱም ከቡድኑ ጋር ናቸው።