es
Feedback
Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗

Construction Solution- @Consite Media[የግንባታ ሥራ ተቋራጮች]🏗

Ir al canal en Telegram

Addis Ababa, Ethiopia Con-Site is a Comprehensive Construction Filed Works and Materials Reference Catalogue for Architects, Engineers, Consultants and Customer service. t.me/ConsitesolutionBot ☜|]Comments Construction Solution Official Service

Mostrar más
3 587
Suscriptores
-224 horas
+27 días
+3030 días
Archivo de publicaciones
የግንባታ ስራ ተቆራጭ | ጨረታ @unitysupplydb1 <<ገፃችን አዲስ ዘመን መጋቢት 13 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply &nb
የግንባታ ስራ ተቆራጭ | ጨረታ @unitysupplydb1 <<ገፃችን አዲስ ዘመን መጋቢት 13 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply   ----------- ጨረታ | bid ----------- ዩ ኒ ቲ´ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች

የግንባታ ስራ ተቆራጭ | ጨረታ @unitysupplydb1 &lt;&lt;ገፃችን ኢትዮጵያ ሄራልድ መጋቢት13ቀን2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply &nb
የግንባታ ስራ ተቆራጭ | ጨረታ @unitysupplydb1 <<ገፃችን ኢትዮጵያ ሄራልድ መጋቢት13ቀን2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply   ------------ ጨረታ | bid ----------- ዩ ኒ ቲ´ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች

የኮንስትራክሽን ፕሮጀክት ማኔጅመንት ማነ -ዋሎች ተቀባይነት ፣ ትግበራና ያሉበትን ደረጃ ዳሰሳ መጠይቅ ይህንን ይመስላል። https://docs.google.com/forms/d/1bbLtBAH2Y_fd21uNVtT4S7dKcfHghaIYfa7uSPwJf6s/edit?usp=sharing_eil_se_dm&ts=63ee22c8

የግንባታ ስራ ተቆራጭ | ጨረታ @unitysupplydb1 &lt;&lt;ገፃችን አዲስ ዘመን መጋቢት 12 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply &nb
+1
የግንባታ ስራ ተቆራጭ | ጨረታ @unitysupplydb1 <<ገፃችን አዲስ ዘመን መጋቢት 12 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply   ----------- ጨረታ | bid ----------- ዩኒቲ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች

የግንባታ ስራ ተቆራጭ | ጨረታ @unitysupplydb1 &lt;&lt;ገፃችን ኢትዮጵያ ሄራልድ መጋቢት12ቀን2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply &nb
የግንባታ ስራ ተቆራጭ | ጨረታ @unitysupplydb1 <<ገፃችን ኢትዮጵያ ሄራልድ መጋቢት12ቀን2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply   ------------ ጨረታ | bid ----------- ዩኒቲ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች

የግንባታ ስራ ተቆራጭ | ጨረታ @unitysupplydb1 &lt;&lt;ገፃችን አዲስ ዘመን መጋቢት 09 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply &nb
የግንባታ ስራ ተቆራጭ | ጨረታ @unitysupplydb1 <<ገፃችን አዲስ ዘመን መጋቢት 09 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply   ----------- ጨረታ | bid ----------- ዩኒቲ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች

የግንባታ ስራ ተቆራጭ | ጨረታ @unitysupplydb1 &lt;&lt;ገፃችን አዲስ ዘመን መጋቢት 10 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply &nb
የግንባታ ስራ ተቆራጭ | ጨረታ @unitysupplydb1 <<ገፃችን አዲስ ዘመን መጋቢት 10 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply   ----------- ጨረታ | bid ----------- ዩኒቲ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች

የግንባታ ስራ ተቆራጭ | ጨረታ @unitysupplydb1 &lt;&lt;ገፃችን አዲስ ዘመን መጋቢት 10 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply &nb
የግንባታ ስራ ተቆራጭ | ጨረታ @unitysupplydb1 <<ገፃችን አዲስ ዘመን መጋቢት 10 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply   ----------- ጨረታ | bid ----------- ዩኒቲ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች

የግንባታ ስራ ተቆራጭ | ጨረታ @unitysupplydb1 &lt;&lt;ገፃችን ኢትዮጵያ ሄራልድ መጋቢት08ቀን2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply &nb
የግንባታ ስራ ተቆራጭ | ጨረታ @unitysupplydb1 <<ገፃችን ኢትዮጵያ ሄራልድ መጋቢት08ቀን2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply   ------------ ጨረታ | bid ----------- ዩኒቲ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች

የግንባታ ስራ ተቆራጭ | ጨረታ @unitysupplydb1 &lt;&lt;ገፃችን አዲስ ዘመን መጋቢት 08 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply &nb
የግንባታ ስራ ተቆራጭ | ጨረታ @unitysupplydb1 <<ገፃችን አዲስ ዘመን መጋቢት 08 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply   ----------- ጨረታ | bid ----------- ዩኒቲ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች

የግንባታ ስራ ተቆራጭ | ጨረታ @unitysupplydb1 &lt;&lt;ገፃችን አዲስ ዘመን መጋቢት 08 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply &nb
የግንባታ ስራ ተቆራጭ | ጨረታ @unitysupplydb1 <<ገፃችን አዲስ ዘመን መጋቢት 08 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply   ----------- ጨረታ | bid ----------- ዩኒቲ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች

የግንባታ ስራ ተቋራጮች | ጨረታ @unitysupplydb1 &lt;&lt;ገፃችን ሰሜን ሸዋ ዞን የጣርማበር ወረዳ አዲስ ዘመን መጋቢት 06 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t
የግንባታ ስራ ተቋራጮች | ጨረታ @unitysupplydb1 <<ገፃችን ሰሜን ሸዋ ዞን የጣርማበር ወረዳ አዲስ ዘመን መጋቢት 06 ቀን 2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply   ----------- ጨረታ | bid ----------- ዩኒቲ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች

የግንባታ ስራ ተቋራጭ | ጨረታ @unitysupplydb1 &lt;&lt;ገፃችን ኢትዮጵያ ሄራልድ መጋቢት05/2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply &nbs
የግንባታ ስራ ተቋራጭ | ጨረታ @unitysupplydb1 <<ገፃችን ኢትዮጵያ ሄራልድ መጋቢት05/2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply   ------------ ጨረታ | bid ----------- ዩኒቲ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች

የጨረታ_ሰነድ_መሸጥ_መጀመሩን_ስለማሳወቅ የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ጥር 11/2015 ዓም ማለትም (January 19 /2023 G.C. ) በኢትዮጵያን ሄራልድ ጋዜጣ አውጥቶት የነበረ
የጨረታ_ሰነድ_መሸጥ_መጀመሩን_ስለማሳወቅ የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ጥር 11/2015 ዓም ማለትም (January 19 /2023 G.C. ) በኢትዮጵያን ሄራልድ ጋዜጣ አውጥቶት የነበረው የኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለከተማ አርሶአደርና የከተማ ግብርና ልማት ማዕከል B+G+10 ግንባታ ዓለም-ዓቀፍ ጨረታ ከነገ መጋቢት 05/2015 ዓ/ም ጀምሮ የጨረታ ሰነድ መሸጥ እንደሚጀመር እያሳወቅን የጨረታ ሰነዱን በቢሮው 8ኛ ፎቅ በመምጣት እንድትገዙ እንጋብዛለን፡፡ የአዲስ አበባ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ቢሮ ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት መጋቢት 04/2015 ዓ/ም የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply   ------------ ጨረታ | bid ----------- ዩኒቲ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች

የግንባታ ስራ ተቆራጭ | ጨረታ @unitysupplydb1 &lt;&lt;ገፃችን ኢትዮጵያ ሄራልድ መጋቢት04/2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply &nbs
የግንባታ ስራ ተቆራጭ | ጨረታ @unitysupplydb1 <<ገፃችን ኢትዮጵያ ሄራልድ መጋቢት04/2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply   ------------ ጨረታ | bid ----------- ዩኒቲ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች

የሲሚንቶ ስርጭት እና ግብይትን ለመወሰን የወጣው መመሪያ ቁጥር 940/2015 በአግባቡ ተግባራዊ እየተደረገ እንዳልሆነ ተገለጸ፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ሚኒስትር አቶ ገብረ መስቀል ጫላ በሲሚንቶ ስርጭትና ግብይት ሂደት ሲስተዋሉ የነበሩ ችግሮችን ለመቅረፍ መመሪያ ወጥቶ ተግባራዊ እየተደረገ ቢገኝም ችግሩ ተቀርፏል የሚል እምነት የለም ብለዋል፡፡ ጉዳዩን አስመልክቶ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ከአምራቾች እና አከፋፋዮች ጋር ውይይት አካሂዷል፡፡ በውይይቱም ሚኒስትሩ ለአብዛኛዎቹ አከፋፋዮች ትስስር አለመፈጠሩ የአንዳንድ ፋብሪካዎች ለመመሪያው ተገዢ አለመሆን፤ የደላላዎች ጣልቃ ገብነት፤ተናቦ ያለመስራት ችግር፤የአከፋፋዮች እና የቸርቻሪዎች አለመተዋወቅ፤ ያለደረሰኝ የሚካሄድ ግብይት መበራከቱ ለችግሩ አለመቀረፍ በምክንያትነት ከሚጠቀሱ ጉዳዮች ውስጥ ተጠቃሾቹ መሆናቸውን ጠቁመዋል፡፡ የሲሚንቶ የችርቻሮ ዋጋ በሲሚንቶ አምራቾች ማህበር እንዲወሰን መደረጉን ተከትሎ በአዲስ አበባ እና በዙሪያዋ ዋጋው ከ1200 ብር እንዳይበልጥ ቢደረግም በተደረገው የዳሰሳ ጥናት አንድ ኩንታል ሲሚንቶ እስከ 1850 ብር በመሸጥ ላይ እንደሚገኝም ተጠቅሷል፡፡ የዚህ መመሪያ ተግባራዊ መደረግ በጎ ጅማሮ ሆኖ ሳላ ነገር ግን አንዳንድ ፋብሪካዎች ለትክክለኛ አከፋፋዮች ያለመስጠት ችግር ይስተዋላል ያሉት በዉይይቱ የተሳተፉ አከፋፋዮች ለዚህም እልባት ሊሰጠው ይገባል ብለዋል፡፡ የሲሚንቶ አምራቾች በበኩላቸው በተለያዩ ምክንያቶች የተነሳ አብዛኛዎቹ ሲሚንቶ አምራቾች ከአቅም በታች እያመረቱ በመሆኑ የፍላጎትና የአቅርቦት ያለመመጣጠን ችግር በመከሰቱ ለሁሉም አከፋፋዮች ሲሚንቶ በተፈለገው መጠን ማዳረስ እንዳልተቻለም አስረድተዋል፡፡ የንግድ ስርዓትና ላይሰንሲንግ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ተሻለ በልሁ በበኩላቸው የወጣውን መመሪያ ከመተግበር አኳያ ውስንነቶች የተስተዋሉ በመሆኑ መንግስት የዜጎችን ተጠቃሚነት የማረጋገጥ ግዴታ ስላለበት በእነዚህ ህገ ወጥ አካላት ላይ አስተዳደራዊ እርምጃ እንደሚወስድ አስታውቀዋል፡፡ በሲሚንቶ ስርጭትና ግብይት ስርዓት የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ የጋራ ስራ እንደሚያስፈግም በመድረኩ ተመላክቷል፡፡ ንቀትሚ

የግንባታ የጨረታ ማስታወቂያ የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ገንዘብ መምሪያ ለባ/ዳር ከተማ አስተዳደር ባህል ቱሪዝም መምሪያ የላይብራሪ እና አጠቃላይ የሲቪል ግንባታ ለማሰራት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል። ስለዚህ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።     የዘመኑ ታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው።     የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን/ ያላቸው።     ተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ተመዝጋቢ የሆኑ።     ደረጃቸው GC-5 እና RC-6 እና በላይ የሆናችሁ ተጫራቾች የጨረታ ሠነዱን የማይመለስ ብር 300 /ሶስት መቶ ብር/ ብቻ ባ/ዳር ከተ/አስ/ገንዘብ መም ሪያ ቢሮ ቁጥር 46 በመክፈል ማግኘት ትችላላችሁ።     ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ በተራ ቁጥር 1-5 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ኮፒ ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው።     ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና (ቢድ ቦንድ) ለሚወዳደሩበት ብር ወይም የግንባታውን ጠቅላላ ዋጋ 1 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ ክፍያ ትዕዛዝ (ሲፒኦ) ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ አለባቸው።     ማንኛውም ተጫራች የቴክኒካልና የፋይናንሻል የጨረታ ሰነዶችን ኦርጅናልና ኮፒ ለየብቻቸው በታሸገ ፓስታ ግዥና ንብረት ቡድን ቢሮ ቁጥር 46 በተዘጋጀው ሣጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ማስገባት አለባቸው።     ማንኛውም ተጨራቾች የጨረታ ሰነዱን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ቢሮ ቁጥር 46 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት እስከ 16ኛው ቀን ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል።     ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻው በተገኙበት ባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ገንዘብ መምሪያ የግዥ ንብረት ቡድን ቢሮ ቁጥር 46 በ16ኛው ቀን 4፡00 ታሽጎ 4፡30 ይከፈታል።     መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ወይም ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።     በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 058 237 0206 በመደወል ወይም በአካል ባህር ዳር ከተማ ገንዘብ መምሪያ ቢሮ ቁጥር 46 በመምጣት መጠየቅ ይቻላል። የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ገንዘብ መምሪያ

የግንባታ የጨረታ ማስታወቂያ በደ/ጎንደር ዞን በነፋስ መዉጫ ከተማ የሚገኘው የልደት ኃ/የተወሠነ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ዩኒዬን ለታች ጋይንት ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አገልግሎት የሚውል ባለ ሦስተኛ ፎቅ (G+3) በመደበኛ በጀት ለማሰራት ይፈልጋል። በመሆኑም በተጫራቹ በኩል የሙያ እና የጉልበት ስራ የሚቀርቡ ሲሆን ሌሎቹ በድርጅቱ በኩል የሚቀርቡ መሆኑን እያሳሰበ ለበለጠ መረጃ በተጫራቾች መመሪያ ገጽ 7 ላይ እንዲመለከቱ እያሳሰበ የእጅ (የጉልበት)እና የሙያ ስራ ግዥ ለጠቅላላ ስራ ተቋራጭ (G.C) ከደረጃ 6 እና በላይ ለህነፃ ስራ ተቋራጭ (B.C) ከደረጃ 5 እና በላይ ከሆኑ ህጋዊ ተወዳዳሪዎች መካከል በግልጽ ጨረታ የግዥ ዘዴ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል። በመሆኑም፡-     አቅራቢዎች ህጋዊና በዘመኑ የታደሠ የንግድ /የስራ/ ፈቃድ እንዲሁም ከመንግስት የሚጠበቅባቸውን የዘመኑን ግብር     የከፈሉና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የተቀበሉ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል።     የወጣው ጨረታ ብር 200,000 /ሁለት መቶ ሺህ ብር / እና በላይ ዋጋ እንደሚሆን ሲገመት የተጨማሪም የእሴት ታክስ /ቫት/ ከፋይነት የተመዘገበ መሆኑን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል።     የጨረታ ማስከበሪያ 2 በመቶ ማስያዝ ይኖርባቸዋል።     ተጫራቾች የሚያቀርቡት የመጫረቻ ሰነድ በአማረኛ ቋንቋ መዘጋጀት ይኖርባቸል።     ተጫራቾች በሚሞሉት የመወዳደሪያ ሃሳብ ስማቸውን ፣ ፊርማቸውን እና ሙሉ አድራሻቸውን ማስፈር ይኖርባቸዋል።     የጨረታ ሰነዱ በነፋስ መዉጫ ከተማ ብር 200 /ሁለት መቶ ብር/ በመክፈል ለ10 ተከታታይ ቀናት የመጨረሻ ሠነዱን ዋናው ጽ/ቤት ድረስ በመምጣት በአካል /ህጋዊ ወኪላቸው በኩል መግዛት ይችላሉ።     የጨረታ መዝጊያው ጊዜ ከተጠናቀቀ በኋላ ተጫራቾች ባቀረቡት የመወዳደሪያ ሃሳብ ላይ ለውጥ ወይም ማሻሻያ ማድረግና ከጨረታው ራሳቸውን ማግለል አይችሉም።     የጨረታው ሰነዱ በሁለት ኢንቨሎፕ /ፖስታ/ አንድ ወጥ የሆኑ ዋጋ ዋና እና ቅጅ በሰም ታሽገው መቅረብ አለባቸው።     የቅጅዎቹ ብዛት ሠነዶቹ ሥልጣን ባለው አካል የተፈረመባቸውና ማህተም ሊኖራቸው ይገባል።     የመጫረቻ ሰነዱን ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን 11 ተከታታይ ቀናት ከቀኑ 4፡00 ድረስ ማስገባት ይችላሉ።     የመጫረቻ ሰነዱ በ11ኛው ከቀኑ 4፡00 ተዘግቶ በዕለቱ 4፡30 ተጫራቾች /ህጋዊ ወኪሎች/ በተገኙበት /ባይገኙም / ይከፈታል።     1 ዩኒዬኑ ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።      የአከፋፈሉ ሁኔታን በተመለከተ በተጫራቾች መመሪያ ይመልከቱት።     የጨረታ ሰነዱን ሲገዙ 7 ገፅ የተጫራቾች መመሪያ መያያዙን ያረጋግጡ።     ተጫራቾች አሪጅናሉን በ1 ፖስታ በማሸግ ፣ ኮፒዉን በ 1 ፖስታ በማሸግ ፣ ሲፒኦዉን በ1 ፖስታ በማሸግ እና 3 ቱንም ፖስታዎች በአንድ ላይ በሌላ ፖስታ ዉስጥ በማድረግ እና በማሸግ ጨረታ ሳጥን ዉሰጥ ማስገባት ግዴታ ነዉ።     ግልፅ ያልሆኑ ጉዳዬችን በስልክ ቁጥር 058 445 0048 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ። የልደት ኃ/የተወሠነ የገንዘብ ቁጠባና ብድር የኅብረት ሥራ ዩኒዬን

የግንባታ የጨረታ ማስታወቂያ የደቡብ ጎንደር ዞን ገንዘብ መምሪያ ለቢሮ አገልግሎት የሚውል G+1 ህንፃ አወዳድሮ አሸናፊ ለይቶ ውል ይዞ ለማስገንባት ይፈልጋል። ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይገልፃል፡-     በዘመኑ የታደሰ ሙያዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የሚያቀርቡ     የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን/ ያላቸው     የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ     ደረጃ 5 እና ከዚያ በላይ የሆኑ     ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ በተራ ቁጥር 1-4 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር ማቅረብ የሚችሉ።     የግንባታው አይነትና ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማግኘት ይችላሉ።     ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 1.5 በመቶ ጨረታው ከመከፈቱ በፊት በሲ.ፒ.ኦ ወይም በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ወይም ጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው። በጥሬ ገንዘብ የሚያስይዙ ከሆነ መሂ/1 በመቁረጥ ደረሰኙን ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማያያዝ አለባቸው።     ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን በአንድ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በገንዘብ መምሪያ በግዥ/ን/አስ/ደ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 14 ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 21 ቀን የሚቆይ ሲሆን የጨረታ ሰነዱም በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት እስከ 21ኛው ቀን ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል።     ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ቢገኙም ባይገኙም በግዥ/ን/አስ/ደ/የስራ ሂደት ክፍል ቢሮ ቁጥር 14 በ22ኛዉ ቀን በ3፡00 ታሽጎ በ3፡30 ይከፈታል። ቀኑ ቅዳሜና እሁድ ወይም የህዝብ በዓል ቀን ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል።     አሸናፊው አሸናፊነቱ እንደተገለፀለት ከ5 ተከታታይ የስራ ቀናት በኋላ ባሉት 5 ተከታታይ ቀናት ውስጥ መጥቶ ውል መውሰድ አለበት። የውል ማስከበሪያ ባሸነፈበት ጠቅላላ ዋጋ 10 በመቶ ማስያዝ ይኖርባቸል።     መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት አለው።     በጨረታው የተሳተፉ ተጫራቾች ስለጨረታው ዝርዝር ማስረጃ ቢሮ ቁጥር 14 ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 058 441 0753 በመደወል ማስረጃውን ማግኘት ይቻላሉ። የደቡብ ጎንደር ዞን ገ/ኢ/ል መምሪያ

የግንባታ ስራ ተቆራጭ | ጨረታ @unitysupplydb1 &lt;&lt;ገፃችን ኢትዮጵያ ሄራልድ የካቲት 27ቀን2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply &n
የግንባታ ስራ ተቆራጭ | ጨረታ @unitysupplydb1 <<ገፃችን ኢትዮጵያ ሄራልድ የካቲት 27ቀን2015 የቴሌግራም ዌብሳይታችን ይከታተሉ https://t.me/unityconsupply   ------------ ጨረታ | bid ----------- ዩኒቲ ኮንስትራክሽን ስራ ኦፊሻሎች