196
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
549_Gender_as_A_Causal_Factor_in_Conflict.pdf5.53 KB
Peacebuilding_and_the_Conflict_Resolutio (2).pdf1.24 KB
Peacebuilding_and_the_Conflict_Resolutio (1).pdf1.24 KB
The_Concept_of_Peace_Violence_and_Confl.pdf4.60 KB
INTRODUCTION_TO_PEACE_STUDIES.pdf1.06 MB
PeaceandConflictStudies_EvolutionRelevanceandApproachesforChange.pdf3.06 KB
The_importance_and_significance_of_peace_studies_w.pdf2.12 KB
negotiation-conflict-resolution-peacebuilding (1).pdf1.65 KB
Gender conflict and peacebuilding.pdf1.79 MB
concept of peace.pdf4.75 KB
Peacebuilding_and_the_Conflict_Resolutio.pdf1.24 KB
ConflictConflictResolutionCCP209.pdf2.11 KB
የእንባሽን ዋጋ ለማያከብር
ሰው አታልቅሺ አንዳንድ ሰዎች ውስጣቸውን ይደብቁና
ፊታቸውን ያሳዩናልአቤት የውሸት የሚወደኝ ሰው ብዛቱ😏
ጥያቄ!
ዛሬ የወለጋ ህዝብ በጠላት ድሮን ሲጠቃ ሌሎቻችን እንዳልሰማ ተደብቀን ነገ በምን ሞራል ነው የወለጋ ህዝብ ህዝባችን ነው የምንለው ?
መልስ አላችሁ !!
Photo unavailableShow in Telegram
አማሪካን ውስጥ የሚሰራ ምንም አይነት ገዳም የለም ይሄ መስበስበው ገንዘብ ጎንደር ውስጥ ፋኖ እና ሻቢያን በመሳርያ ለማጠናከር ነው መንግሥት በግዜ እርምጃ ሊወስድ ይገባል
Repost from Daniel 🕊🕊🕊🇱🇷
02:21
Video unavailableShow in Telegram
ወለጋን ለምን ነፍጠኛ እና ብልፅግና ጆኖሳይድ እንደሚፈፅሙበት ከራሳቸው አንደበት
" ወለጋን ከነቀልነው ኦሮሞነት ይጠፋል " ለዚህ ነው ኦሮሞ. በያለህበት በምትችለው ትንቅንቅ ይዘህ ብልፅግና እና ነፍጠኛን ልክ አስገባ ምንለው
18.96 MB
Dr.Alii Birraa
yaa Galmee seenaadha
Kuufama ogummaa
Yaa Faajjii qabsoodhaa
Madda walabummaa
Ka'uumsa aartii keenya
Abbaa Oromoo maraa
Soqee kan diddiriirsee
Kallatti hundaan karaa
Qareessa gameessa
Kuusaa seenaaf aartii
Gorsaafi qajeelchaa
Daa'imaa haga jaartii
Iddoo dhukkubbiitti
Kan dursee argamuu
Lubbuusa sabaa laate
Sabaaf kan wareegamuu
Yeroo jarri dubbatuutti
Dhugaa sobaan dabsaa
Haasaan afaan Oromoo
Raadiyoonii cabsaa
Sagalee kiilooleedhaan
Dhugaa baasee gaaratti
Afaan ishee qabachiisee
Qaanfachiisee jaratti
Dhukkubbii lammiitiif
Soqee Dawaa baasee
Iddoo hunduma tuqee
Kan rafe hirriba kaasee
Qabsaa'a mirga namaa
Gaaddisa Oromootaa
Hin duune ni boqatte
Ati yoomuu gootaa
Onneen lammii hundaa
Sin utubame jiraataa
Dadhaban ciseeyyuu
Muuziqa keen tiraataa
Bahaa haga dhiiha
Kibbaa haga kaabatti
Dacheen Oromiyaa
Maqaa keen jabaatti
Dr Alii Birraa jedha
Gadaammeessa keessa
Seenaa kee ol fuudhee
Hojii keetu odeessaa
Eega
Hayyiicha koo qaroo
Abbaa labanii dheeraa
Nagaan nu boqadhu
Du'a hin hafanii seeraa
Dhaloonni at horattee
Baayyeedha kitilaa
Sanyiin kee lateera
Guyyaadhan biqilaa
ገና ፊርማው 1 ቀን ሳይሞላው ውሀ በላው 😅
ዛሬ በማይጨው የአብይ ጦር በተደጋጋሚ በመመላለስ የአየር ድብደባ አድርጓል። ብዙ ንፁሀን ሞተዋል ቆስለዋል።
ድምፀ ወያኔም ስለ ድርድሩ ማውራቱን ትቶ "ፋሽሽት አብይ አህመድ " ማለቱን ጀምሯል።
ነገሩ ሲታይ ካሁኑ ድርድሩ መክሸፉን ያመላክታል።
ለሞቱት ንፁሀን ነብስ ይማር 😢
@our_oromia
@my_oromia
Repost from Gumaa Saaqqataa
ከደቡብ አፍሪካ የተሰማው...
እንደአንዳንድ የዲፕሎማቲክ ምንጮች አገላለፅ ድርድሩ በመግባባትና በጥሩ መንፈስ እንደተጀመረና በሂደትም ሁሉንም የሚያግባባ የጋራ ስምምነት ሊደረስ ይቻላል ተብሎ ተስፋ የተደረገበት ነው። ልክ እንደዲፕሎማቲክ ማህበረሰቡ በተደራዳሪዎች (በተለይ የትግራይ) ዘንድም በድርድሩ ሂደት ላይ ተስፋ ያለው እንደሆነ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ሲንፀባረቅ ቆይቷል።
ይሁን እንጂ ለሁለትና ሶስት ቀናት በመግባባትና ጥሩ መንፈስ ሲካሄድ የቆየው የድርድር ሂደት ሓሙስ እለት በተደረገው የድርድር ሂደት ወቅት ተግዳሮት እንዳጋጠመውና ይህም በአደራዳሪዎች የቀረበው አጀንዳ በማፈንገጥ የትግራይ ሰራዊት ትጥቅ እንዲፈታና አመራሮቹ በ24 ወይም በ72 ሰዓት ውስጥ እጃቸውት ካልሰጡ በኢትዮጵያ መንግስት በኩል የሚደረግ የተኩስ ማቆምም ሆነ የረድኤትና የአገልግሎት አቅርቦት እንደሌለ በኢትዮጵያ ተደራዳሪዎች ዘንድ መቅረቡ ተከትሎ እንደሆነ የዲፕሎማቲክ ምንጮቹ ጠቁመዋል። ከዚህ በመነሳትም የድርድሩ ሂደት ተንገራግጮ መቆሙንና በአደራዳሪዎች ዘንድም ድንጋጤና ግራ መጋባት እንደፈጠረ ምንጮቹ ገልፀዋል። ይህን ተከትሎም አደራዳሪዎቹ ለማግባባት ቢጥሩም እንዳልተሳካላቸውና በመጨረሻም ተስፋ በመቁረጥ ሁለቱም ተደራዳሪዎች አቋማቸውና ሃሳባቸው በፅሁፍ ለእሁድ እንዲያቀርቡ እንዳሳወቋቸው ምንጮቹ አክለው ገልፀዋል። (የተደራዳሪዎቹ የመጨረሻ አቋም በፅሁፍ እንዲቀርብ መደረጉ በዲፕሎማሲው ጥሩ እንደሆነ የመረጃው ምንጭ ዲፕሎማቱ ገልፀዋል።)
እንደአንዳንድ የዲፕሎማቲክ ምንጮች አገላለፅ ሓሙስ እለት በኢትዮጵያ ተወካዮች የቀረበው አፍራሽ አቋም የተንፀባረቀው በመሬት ላይ አድዋ አካባቢ ከአንድቀን በፊት በትግራይ ሃይሎችና የኤርትራና ኢትዮጵያ ሰራዊቶች መካከል የነበረው ጦርነት በነዚህ ሃይሎች ላይ በተለይ ደግሞ በኤርትራ ሰራዊት ላይ የደረሰው ምትና ኪሳራ የፈጠረው reaction እንደሆነ እየገለፁ ይገኛል። በሌላ በኩል ደግሞ የሀሙሱ reaction የመጣው ታስቦበት እንደሆነ ከሀሙስ በፊትም አልሳካ ብሏቸው ምቹ ሁኔታዎችና አጋጣሚዎችን ሲጠብቁ ቢቆዩም ነገር ግን በተለያዩ መልኩ ሂደቱን ለማደናቀፍ ሙከራዎች ሲያደረግ እንደነበረ ምንጮች ገልጸዋል፡፡ ይህም ድርድሩ ከጅምሩ ጀምሮ በተለያየ መንገድ የሚገለፅ እንከን ለመፍጠር በኢትዮጵያ ተደራዳሪዎች ዘንድ ሲንፀባረቅ እንደነበሩና ከነዚህም ለአብነት የሚቀርበው በድርድሩ ወቅት በኢትዮጵያ ተደራዳሪዎች ዘንድ የታየው ወይም ይንፀባረቅ የነበረው ውሳኔ ለመስጠት አለመቻል አዝማሚያዎች ነው፡፡ ከዚህ በመነሳትም በአደራዳሪዎች ዘንድ በድርድሩ ውሳኔ የሚሰጥ ባለስልጣን መኖር የግድ እንደሆነና በመሆኑም የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩና የድርድሩ ሊቀመንበር ነው የሚባለው ደመቀ መኮንን ድርድሩ ላይ እንዲሳተፍ ጥያቄ ቀርቦ እንደነበረ የመረጃ ምንጮቹ ይጠቅሳሉ።
የድርድሩ ያለውጤት የመበተን ፍላጎቱና ሂደቱ ከጅምሩም ታቅዶበት የነበረ ቢሆንም አድዋ ላይ ያጋጠማቸው ምትም ትልቅ አስተዋጽኦ እንዳደረገ ምንጮች ይናገራሉ።
ይህ ከሆነ ዘንድ የኢትዮጵያ ተደራዳሪዎች ለምን ደቡብ አፍሪካ ድረስ መጡ ከተባለም እውነታው የአለማቀፉ ማህበረሰብ በአብይ መንግስት ላይ ከዚህ በፊት ያልታየና ያልነበረ ጠንከር ያለ ጫና በመፍጠራቸው እንደሆነ ነው የሚነገረው። የኢትዮጵያ መንግስት በድርድሩ እንዲሳተፍና ጦርነቱ በአስቸኳይ እንዲቆም፣ ሰብአዊ እርዳታ ያለምንም ዕንቅፋት አስቸኳይ እንዲጀመርና የኤርትራ ሰራዊት ከትግራይ ግዛቶች እንዲወጣ በኦፊሻል ከመግለፃቸው በተጨማሪ በከፍተኛ የመንግስት አመራሮቻቸው በመጠቀም ለአብይ አህመድ ሳይቀር በቀጥታ እንደተነገረውና በዋሽንግተን ዲሲም ከአለማቀፉ የገንዘብና የፋይናንስ ተቋማት ጋር ድርድር ገብቶ የሰነበተው የኢትዮጵያ መንግስት ተወካዮችም እንዲሁ ፋይናንሱ የሚለቀቀው ጦርነቱን በአስቸኳይ ሲያቆሙና ወደ ትግራይ የሰብኣዊ እርዳታ ያለእንከን እንዲገባና የአገልግሎት አቅርቦትም ለማስጀመር ሲችሉ እንደሆነ በግልፅ እንደተነገራቸውና ይህ ካልሆነ ግን የጠይቁት ፋይናንስ እንደማይለቀቅ ብቻ ሳይሆን የተለያየ ደረጃና መገለጫ ያለው ዘርዘር ያለ የማእቀብ እርምጃ እንደሚወሰድባቸው ማስጠንቀቃቸው ተከትሎ እንደሆነ በስፋት እየተነገረ ይገኛል።
ይሁን እንጂ እነአብይ ግን የአለማቀፉ ማህበረሰብ ጫናው አላስቀምጥ ብሏቸው በድርድሩ ቢሳተፉም በመጀመሪያ የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ አብይ አህመድ ድርድሩን እንዳይቀበል እንደነገረው ነገር ግን አብይ ያለበትን የኢኮኖሚ ችግርና የአለማቀፉ ማህበረሰብ ጫና ግምት ውስጥ በማስገባት ድርድሩ የአለማቀፉ ማህበረሰብ ለማስደሰትና ጊዜ ለመግዛት ለይስሙላ እንደሚቀበል እስከዛው ድረስ ግን በዋናነት መሬት ላይ በጦር ሜዳው ለውጥ በማምጣት መቀለ ወይም አካባቢውን ለመቆጣጠር ከተቻለ ሁሉንም ነገር እዛው እንደሚያልቅና ተደራዳሪዎቻቸውም ድሉን በመያዝ የድርድሩ ይዘት የወያኔ አመራሮች እጅ መስጠትና አለመስጠት እንደሚሆን ኢሳያስ ካስረዳው በኋላ ድርድሩን እንደተቀበሉት የውስጥ አዋቂዎች ይጠቁማሉ።
በኢትዮጵያ መንግስት በኩል ለመደራደር ከመገደድ ውጭ ምንም ፍላጎት እንደሌለው ሌላው አስረጅ በውጭ ሃገራት የሚገኙት የኢትዮጵያ የዲፕሎማቲክ ሚስዮኖች የደቡብ አፍሪካ ድርድር በተጀመረበት ወቅት ለሁሉም ሚስዮኖች ድርድሩ ለይስሙላ መሆኑን በዋናነት አጀንዳ አድርገው መንቀሳቀስ ያለባቸው ጦርነቱ እንዳለቀ፣ የወያኔ ሰራዊት ትጥቅ እንዲፈቱና የወያኔ አመራሮች እጃቸው ይስጡ የሚል ደብዳቤ እንደተላከላቸው ለኢምባሲዎች ቅርበት ያላቸው ምንጮች ገልፀዋል።
ከዚህ ጋር በተያያዘ በድርድሩ ሂደትና ወቅት በተለይ የኬንያው የቀድሞ ፕሬዚዳንት እንዲሁም የደቡብ አፍሪካ የቀድሞ ምክትል ፕሬዚዳንት የነበሩት አደራዳሪዎች ገንቢ ሚና እንደነበራቸው የዲፕሎማቲክ ምንጮቹ የገለፁ ሲሆን የአላማቀፉ ማህበረሰብ በተለይ አሜሪካ ከዚህ በፊት ከነበረው በተለየ መልኩ ጠንከር ብለው እንደቀረቡ የዲፕሎማቲክ ምንጮቹ አስተያየታቸው ገልፀዋል።
በተመሳሳይም በአሜሪካ መንግስት ዘንድ በተለይ በኮንግረስ አካባቢ ግልፅ የሆነ አቋም እንደሚንፀባረቅና እርምጃው ለመውሰድም የደቡብ አፍሪካውን ድርድር ውጤት እየጠበቁ እንደሆነ የዲፕሎማቲክ ምንጮች ይገልፃሉ።
(Mk view)
Repost from Biyya Tesfaye
00:07
Video unavailableShow in Telegram
ህዝባችን የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊትን በዚህ መልክ እየተቀበለዉ ይገኛል። የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት በህዝብ ዘንድ ታላቅ ድጋፍ ያለዉ ድንቅ ሠራዊት ነዉ።
4.05 KB
Elige un Plan Diferente
Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.