«🔵Abu_Aisha (Awel_kasaw)»
Ir al canal en Telegram
« የአቡ ዓኢሻ አወል ካሳው ይፋዊይ ቻናል» من أحب أن لا ينقطع عمله بعد موته فلينشر العلم (« ከሞተ በኋላ ስራው እንዳይቋረጥበት የወደደ ሰው እውቀትን ያሰራጭ) {ابن الجوزي رحمه الله /التذكرة(٥٥) አስታያየትዎን በዚህ ይላኩ @Awel_kasaw_Bot
Mostrar más6 077
Suscriptores
-224 horas
-47 días
+630 días
Archivo de publicaciones
⚠️ልቦችን ያደማ፣ ዓይኖችን ያነባ የመሰናበቻ ነሲሓ
🎙ታላቁ ሸይኻችን✔️ሸይኽ አሊዩ ራዚሒ
🌐በኮ/ቻ ከተማ አንሷር መስጅድ
t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
Repost from [[ተምሳሌቶችሺን ሰለፎችሺን አስታዉሺ]]
⚠️ ስለ መንሐጅ ምርጥ ነሲሀ ምክር ሁላችንም ልናዳምጠው የሚገባ ጉዳይ ነው።
⚠️ስለ ኢኽዋኖችም ተዳሶበታል ስለሌሎችም ተዳሶበታል
🎙በጀግናው ኡስታዛችን ኢብኑ ሙነወር (ሀፊዘሁሏህ)
t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
Repost from [[ተምሳሌቶችሺን ሰለፎችሺን አስታዉሺ]]
🔰 ስለ ዑዝር ቢል ጀህል ምርጥ ነሲሀ
⚠️የሙሳ ሠዎች ታሪክ ተጠቅሷል
⚠️አድስ ተክፊሮች አሉ ኢብን ተይሚያን:ኢብን ዑሠይሚንን... የሚያከፍሩ
🎙በጀግናችን ኡስታዝ ኢብን ሙነወር
t.me/Abu_hibetillah_Asselfiy
የዚህን ልጅ ቤተሰቦች እና ሀገሩን እምታቁ እንድታሳውቁን በአላህ ስም እንጠይቃለን‼️
ስሙ #ዒምራን_አያሌው ሲሆን የሚኖረው በመዲና አካባቢ ነው። ትውልዱ በመርሳ /በራያ እንደሆነ ይነገራል። ግን ልዩ ጎጡ/ቀበሌው አይታወቅም። በምስሉ የምታይዋትን ልጅ በዚህ መልኩ ደብድቧት በሞት አፋፍ ላይ ትገኛለች። ጥርሶቿን ያወላለቀው በጩቤ ነው። እናም እባካችሁ ቤተሰቦቹን/ሀገሩን እምታቁ እንድትጠቁሙን በአላህ ስም እንጠይቃለን።
እንደ አጋጣሚ ይህ መልእክት ለቤተሰቦቹ ከደረሳችሁ ላታመልጡ እራሳችሁን እንዳትደበቁ። ልጃችሁ ገዳይ አረመኔ መሆኑን አውቃችሁ እታች በተቀመጠው ቁጥር እንድታናግሩን እናሳስባለን።
በዚህ ቁጥር ታገኛላችሁ ቤተሰቦቿን
0595079755
0582110302
የልጁን ሰፈር እምታቁ በዚህ ቁጥር በደወልም በዋትሳብ እና በቴሌ ግራም ታገኙናላችሁ።
📚 عنوان
محاضرة/الدعوة: الفتور في الدعوة(١)
🎙️ أستاذنا الحبيب: الأستاذ ابن منور (حفظه الله ورعاه)
📮 المكان: إثيوبيا، مدينة كومبولتشا، مسجد الأنصار
📆 التاريخ: الأحد ٢٨ ذو الحجة ١٤٤٧ هـ
📚 የደርሱ/የዳዕዋው ርዕስ፦ በዳዕዋ ላይ መድከም (01)
🎙️ ውዱ ኡስታዛችን፦ ኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር አላህ ይጠብቀውና
📮 ቦታ፦ ኢትዮጵያ፣ ኮምቦልቻ ከተማ፣ አንሷር መስጂድ
📆 ቀን፦ እሁድ ዙልሂጃ 28፣ 1447 ሂጅሪያ
✍️ማሳሰቢያ-ይህ ቻናል የሠለፍዮች ዳዕዋ የሚለቀቅበት ቻናል ስለሆነ በቻላችሁት መጠን ለሁሉም ተደራሽ አድርጉት
ወደ ቻናል ለመቀላቀል 👇👇👇
https://t.me/yedaewachannel
https://t.me/yedaewachannelማነው ጀግና ፈጥኖ የሚመልስ 🚁
ትክክለኛውን መልስ የመለሰ add የሚለውን በመጫን ጠቃሚ ስጦታ ያገኛል !
1ኛ, ጥያቄ
ለመጀመሪያ ጊዜ ጋሻ የሰራው ነብይ ማነው ?
ሐረጎ አሁን የሟቾቹ ቁጥር 31 ደረሰ‼
ለመኪናው ስምሪት የሰጡት አካላት ግን ያሳዝናሉ።
📌ከቦታው የነበሩ የአይን እማኞች እንደተናገሩት ሁሉም ጎማዎቹ ሊሾ ሆነዋል።መኪናው በቃል ለመግለፅ እስከሚከብድ ድረስ በጣም ያረጀ ነው ብለዋል።የሞተማ ሞተ ለኗሪው ከዚህ ስህተት ተማሩ።
በጣም ከማርጀቱ የተነሳ ነው በቃላት ለመግለፅ ይከብዳል የተባለው ምስሎቹንም አዮቸው።
አደጋው የደረሰው ከደሴ እና ኮምቦልቻ ከተሞች መካከል በሚገኘው የሐረጎ መንገድ ላይ ሲሆን፣ አውቶቡሱ ወደ አዲስ አበባ የሚጓዝ ነበር።ሆስፒታል ከሄዱት መካከል 3 ሰዎች ህይወት አልፏል።በድምሩ እስካሁን 31 ሰዎች በአደጋው ለሟች ህይወታቸውን አጡ። 33ቱ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት የደረሰባቸው ናቸው።
Repost from ስለ ቀልባችን
«እናቴ፣ አንድ ጉዳይ አለኝና በዱዓሽ አስቢኝ» አልኳት—ያቺን የህይወቴን ብርሃን፣ ምርጧን እናቴን።
እሷም «አብሽር ልጄ! አንተ እኮ በሄድክበት ሁሉ መልካም እንጂ ክፉ አይግጥምህም። ስወልድህ ምጡ አልጠናብኝ፣ አብረኸኝ ስትኖርም አንድም ቀን አስከፍተኸኝ አታውቅምና አብሽር፣አብሽር፣አብሽር» አለችኝ።
ኢላሂ! ዘላለም ለወላጆቼ የደስታና የፈገግታቸው ሰበብ አድርገኝ።
t.me/Sle_qelbachn1
t.me/Sle_qelbachn1
Repost from Dr. Seid Musa
خطبة الجمعة من أديس أبابا
لفضيلة شيخنا المحدث / علي بن أحمد الرازحي - حفظه الله -.
بعنوان:
التوحيد صمام أمان الأفراد والمجتمعاتبتاريخ 26 ذي الحجة 1447هـ = የቴሌግራም ቻናል t.me/AbulbukhariSeid
ውድ የሰለፍያ wave የቻናል ባለቤቶች በሙሉ ዌቫችንን ከ vps level ወደ H.s.l ( Higher security level ) ስላሳደግን በአዲስ መልኩ ቴሌግራም በ international ደረጃ verify የተደረገ አካውንት መሆን ስላለበት እና ፈጣን እድገት ለማሳደግ እንዲመች አካውንት ቀይረናል።
ሰለዚህ ከታች ባለው አካውንት ሁላችንም ሊንካችሁን በመላክ በአዲሱ H.s.l level ተቀላቀሉ ! ቦታ ሳይሞላ ለመጣ ቅድሚያ ሰለምንሰጥ ሁላችሁም ፈጥናችሁ የቻናላችሁን ሊንክ ላኩ ።
👇
@Selefya_wave
☝️
Repost from قناة الشيخ/ علي الرازحي
📚🌿 *بشرى سارة لطلاب العلم والحديث في ديار الحبشة (جمهورية إثيوبيا)* 🌿📚
الحمد لله رب العالمين، والصلاة والسلام على نبينا محمد، وعلى آله وصحبه أجمعين، أما بعد:
🔹 فهذه بشرى سارة، ومنحة ربانية مباركة، نزفها إلى طلاب العلم ومحبي السنة في ديار الحبشة؛ إذ أشرقت أنوار العلم الشريف في بلادكم، وحلت بكم بشارة طالما ترقبتها النفوس المحبة للعلم، المتعطشة للجلوس في حلق الذكر والأثر على منهج السلف الصالح.
يسرنا أن نعلن عن إقامة الدورة العلمية الحديثية المباركة في:
🏛️ جمهورية إثيوبيا – مدينة كومبولتشا – مسجد الأنصار
والتي يحل فيها ضيفًا كريمًا، ومعلِّمًا ناصحًا، فضيلة شيخنا المحدث: أبي الحسن #علي_بن_أحمد_الرازحي
— حفظه الله تعالى ورعاه —ليتحف طلاب العلم بفوائد علمية وتأصيلات نافعة في الحديث والعقيدة والمنهج، وغير ذلك، من خلال شرح المتون التالية:
📖 «نخبة الفكر في مصطلح أهل الأثر»
للحافظ ابن حجر العسقلاني — رحمه الله تعالى —.
📖 «القواعد المثلى في صفات الله وأسمائه الحسنى»
للإمام العلامة محمد بن صالح العثيمين — رحمه الله تعالى —.
📖 قاعدة: «متى يكون الرجل من أهل السنة وبمَ يخرج منها»: لفضيلة شيخنا العلامة محمد بن عبدالله الإمام —سدده الله وحماه— شرح فضيلة شيخنا المحدث #علي_بن_أحمد_الرازحي — حفظه الله تعالى —.
🎙️ كما تتخلل الدورة كلمات توجيهية، ولقاءات علمية، ومشاركات نافعة لعدد من المشايخ وطلبة العلم الفضلاء.
🌱 فيا باغي العلم أقبل.
🌱 ويا طالب الحديث والأثر اغتنم.
🌱 ويا محب السنة احرص على الحضور والتحصيل.
فإنَّ وجود الشيخ المحدث #علي_بن_أحمد_الرازحي بين إخوانه في تلك الديار فرصة ثمينة، ومنحة عظيمة، لا ينبغي لطالب العلم أن يفوتها؛ لما عُرف عنه — حفظه الله — من العناية بالحديث النبوي، والتمسك بالسنة، والحرص على نشر العلم النافع والدعوة إلى المنهج السلفي الصحيح.
📅 موعد الدورة: ابتداءً من يوم السبت 29 ذي الحجة 1447هـ الموافق 13 / 6 / 2026م.
🕌 الدعوة عامة للجميع.
نسأل الله جل وعلا أن يبارك في هذه الدورة العلمية، وأن يمد شيخنا #علي_بن_أحمد_الرازحي بالصحة والعافية والتوفيق، وأن يجعلها سببًا لنشر العلم الشرعي النافع، وإحياء السنة، وقمع البدعة، ودحر أهل الفرقة والضلال، وأن ينفع بها العباد والبلاد، وأن يكتب الأجر لكل من ساهم فيها، أو أعان عليها، أو دلَّ الناس إليها، والحمد لله رب العالمين.
✍️ كتبه أخوكم ومحبكم:
أبو سليمان| عبد الملك بن حسن المليكي.
الثلاثاء: ٢٣ ذو الحجة الحرام ١٤٤٧هـ
https://t.me/AliAlrazihi/12378
ـــــــــــ
Repost from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
📣 የደውራ ፕሮግራም ጥሪ!
✅ ቦታ:- ኮምቦልቻ፣ አንሷር መስጂድ
📆 ጊዜው፦
የፊታችን ቅዳሜ ሰኔ 6/2018 ጀምሮ ለ 4 ተከታታይ ቀናት ይቆያል። ጠዋት 3:00 ላይ ይጀምራል።
📚 ደውራው የሚሰጠው፦ በሸይኽ ዐሊይ አል-ራዚሒይ (ሐፊዘሁላህ) —(በየመን የታዋቂው የመዕበር መርከዝ አስተማሪ)
🎙️ በፕሮግራሙ ላይ በርካታ መሻይኾችና ኡስታዞች ከተለያዩ አካባቢዎች በመምጣት ይታደማሉ።
🏘 ማሳሰቢያ፦
ለታዳሚዎች በቂ የምግብ እና የመኝታ ቦታ ተዘጋጅቷል። የሌሊት ብርድ ልብስ ይዛችሁ ብትመጡ መልካም ነው።
* በእነዚህ የቴሌ ግራም አድራሻ ሙሉ ስም እና ስልክ ቁጥር በመላክ ይመዝገቡ፦
📝 አቡ ሻኪራ አሕመድኑር
@Abuhureirehonline
0923467646
📝 አቡ አዩብ ሙሐመድ ሰዒድ
092 588 7118
@Attewhid11
📝 አቡ ሒበቲላህ ሑሰይን
@Abu_Hibetillah_Al_aseriy
0942819970
💙 የመስጂዱ መገኛ (location) በጉግል ማፕ:-
https://maps.app.goo.gl/1MUwqRZuaoTvDeyi7
* የቦታው አቅጣጫ ካስቸገራችሁ በነዚህ የእንግዳ ተቀባይ ወንድሞች ስልክ ቁጥሮች ላይ መደወል ትችላላችሁ፡
📞 አንዋር
0916582567
📞 አቡ 0ማር
0913803997
📞 ሰዒድ
0935568513
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
