cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

Hayole Education Project 2016 E.C

Quality Education For all! https://hayoleeducationproject.com Contact 👉👉 @dagmawilencho

Mostrar más
Publicaciones publicitarias
2 698
Suscriptores
+824 horas
+677 días
+19530 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

የምሥራች ፦ በHAYO INNOVATION CENTER በርካታ የፕሮጀክት ሥራዎችን ለአባላቱ በመስጠት ውስጣቸው ያለውን ምጡቅ እና እምቅ ችሎታቸውን ማውጣት እንዲችሉ እንዲሁም እንደ startup በየቡድኑ ያላቸውን የprogramming skill ለማወቅ እንዲረዳ በመምህር ሀብቴ አማካኝነት አራት የማስጀመሪያ sample ፕሮጀክቶችን ለተማሪዎች የሰጣቸው ሲሆን በዚህም መሰረት በልዩ ስሙ ''Code fighters'' በሚል መጠሪያ የሚጠራው ሠራዊት 💪💪የኮምፒውተር Web Languages በመጠቀም ማለትም JAVA , CSS, እና HTMLን በመጠቀም 1ኛ ፦Temperature measure በማድረግ ወደ ተለያዩ መለኪያዎች መቀየር የሚችል የweb መተግበሪያ እና 2ተኛ ፦ BMI calculator ባዮሎጂ ላይ የተማሩትን ጤናማ የሰውነት መለኪያ ክብደትና ቁመትን ለክቶ ጤናማ ነው ወይስ አይደለም የሚል ምላሽ የሚሰጥ መተግበሪያ በመስራት በአስገራሚ ሁኔታ የደረሱበትን progress ለማቅረብ ችለዋል። በነገው እለትም በጉጉት የሚጠበቁት ሌሎች ጀግኖቻችን በመደነቅ ልንመለከታቸው የምንችለውን ሥራዎቸውን የሚያቀርቡልን ይሆናል። 🙏🙏🙏Just keep coding🚀🚀🚀💪Coz your code can change everything 💪💪🙏🙏 💪💪💪💪💪 HAYO INNOVATION CENTER HAWASSA  🚀🚀🚀🚀🚀🛰🛰🛰🛰🛰⚙️⚙️⚙️⚙️⚙️Your Code Can Change Every Thing⚙️⚙️⚙️⚙️⚙️ 👉👉share for all your friends 👇 🙏🙏🙏 remember to add your friend to this group 🙏🙏🙏 👇 https://t.me/Hayo_Innovation_Center
Mostrar todo...
👍 9🔥 3🤓 2👏 1
Mostrar todo...
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
👍 5
Repost from Tikvah-University
Photo unavailableShow in Telegram
"የ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና መቼ ይሰጣል" የሚሉ በርካታ ጥያቄዎች ደርሰውናል፡፡ የሪሚዲያል ፈተና በሰኔ ወር መጀመሪያ በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ብቻ እንደሚሰጥ ትምህርት ሚኒስቴር ከዚህ ቀደም መግለፁ ይታወሳል፡፡ ቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ባደረገው ማጣራት የሪሚዲያል ፈተና ከሰኔ 1-7/2016 ዓ.ም ወይም ከሰኔ 8-14/2016 ዓ.ም ይሰጣል፡፡ ዘንድሮ ከ78 ሺህ በላይ ተማሪዎች በመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የሪሚዲያል ትምህርታቸውን ከታህሳስ ወር ጀምሮ እየወሰዱ ይገኛሉ፡፡ ይሁን እንጂ ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የተመደቡ የሪሚዲያል ተማሪዎች እስካሁን ጥሪ አልተደረገላቸውም፡፡ ተማሪዎቹ ወደሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ተዘዋውረው የሚማሩበት ዕድል እንዲሁም አማራጭ የፈተና ጊዜ የሚዘጋጅላቸው ስለመሆኑ በባህርዳር ዩኒቨርሲቲም ሆነ በትምህርት ሚኒስቴር የተባለ ነገር የለም፡፡ @tikvahuniversity
Mostrar todo...
👍 2
የተከበራችሁ ውድ የሀዮሌ የ12ተኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ። ነገ ሰኞ እለት በሚሰጠው የIT የFinal ፈተና ላይ በማንኛውም ምክንያት ያልተገኘ ተማሪ ከ40 ዜሮ በማስቀመጥ ቀሪውን ያለውን ውጤት ደምረን ከመቶ ገቢ የምናደርግ መሆኑን በጥብቅ እናስታውቃለን። ማንኛውም ማስረጃ እና ምክንያት ተቀባይነት አይኖረውም። 👉(Unit 5 & Unit 6) 🙏🙏      🙏🙏 መልካም ፈተና  🙏🙏🙏       👉👉👉 ት/ቤቱ
Mostrar todo...
👍 10👏 1
Ict assignment website ለምሰሩ ተማሪዎች የሰራቹትን website github.com ለይ host ብታረጉት በጣም አሪፍ ነው።
Mostrar todo...
👍 3
መልካም የእናቶች ቀን!🥰
Mostrar todo...
❤‍🔥 16👍 8 5
👍 2 2