cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

❒አል-ሁዳ የንፅፅር ጉርብ❒

አላማችን እስልምና ላይ ውሸትን ለሚቀጣጥፉ አዳጋ የሆኑ መልሶችን መስጠትና ክርስታን ወገኖችን ከራሳቸው መፅሀፍ ቅዱስ ጥያቄዎችን እንዲሁም ስለ ባይብል እና ቁርአን ማነፃፀር ነው የህሊና ፍርዱን ለእናተ እተዋለው ኑ እስልምናን ተቀበሉ in box እጠብቃቹሀለው👇👇 in box👉 @Sggfghf ነይ 👆 ና 👆 ኑ 👆 @eslmnan_teqebelu

Mostrar más
Publicaciones publicitarias
881
Suscriptores
Sin datos24 horas
Sin datos7 días
-530 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

አስቸኩአይ ጥሪ ለሁሉም ላሬ 3:00 በዲን (በእምነት) ላይ ማስጋደድ በሁለቱ ማለትም በእስልምና እና በክርስትና እምነት እንዴት ይታያል⁉️ • አቅራቢዎች 🎙ወንድም አቡ ሩመይሳ 🎙ወንድም 𝑺𝒕𝒖𝒅𝒆𝒏𝒕 🎙ወንድም ማሒር ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ይጀምራል እንዳትቀሩ! መቅረት ያስቆጫል ኑ! እንማማር ሁሉም ሼር ሊያደርገው ይገባል ሁሉም ሙስሊም ለብዙሀኑ ትምህርት እዲሆን ይሄን ማስታወቂያ ያየ ሁሉም ወደ ግሩፑ join እያለ በትግስት ጠብቁን አድራሻ፦ https://t.me/+W2jbOxNPM8hhMDVk
Mostrar todo...
አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ ሙስሊም ወድምና እህቶቼ እዲሁም ክርስቲያን ወገኖች እዴት ናቹ እኔ ደና ነኝ አልሀምዱሊላህ ብዙ ጊዜ ክርስቲያን ወገኖች ኢየሱስን አምላክ ለማድረግ የሚያቀርቡት የዮሐንስ ወንጌል 1 1፤ በመጀመሪያው ቃል ነበረ፥ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፥ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ። ማብራሪያ ቻናሉ ውስጥ ተለቁአል ይግቡና ያንብቡ ያስነብቡ👇 https://t.me/eslmnan_teqebelu/200
Mostrar todo...
ዛሬ ማታ ኢንሻአላህ የኢሳ ማንነት በቁርአንና በባይብል ምን ይመስላይ ማታ 3:00 ላይ በነጃ ግሩፕ እንገናኝ እስከዛው join እያላቹ ጠብቁን ሼር ይደረግ አድራሻ፦ https://t.me/+W2jbOxNPM8hhMDVk
Mostrar todo...
እስከዛው ወደ ግሩፑ join እያላቹ ሰዎችን አድ አድርጉበት ምናልባት አላህ ካለ ውይይቱ ለብዙሀን ትምህርት ሊሆን ይችላል ኢንሻአላህ ሁላቹም ግሩፑ ላይ አድ በማድረግ ተሳተፉ ያጀመአ አላህ ከይር ጀዛቹን ይክፈላቹ
Mostrar todo...
        ◅◍ውይይት◍▻ ኢየሱስ ኃጢአት አልሰራም?      ◍ ወንድማችን ነጃ                🅥🅢      ◍ ወገናችን ምፅአት የውይይት መድረክ👇 https://t.me/+W2jbOxNPM8hhMDVk
Mostrar todo...
ታላቅ የውይይት ፕሮግራም እውን ኢየሱስ ኃጥያት ሰርቱአልን? ወንድማችን ነጃ VS ወገናችን ምፅአት አርብ ምሽት 2:00 በነጃ የንጽጽር ግሩፕ ላይ እዳይቀሩ መቅረት መጎዳት ነው! የውይይት መድረክ👇 https://t.me/+W2jbOxNPM8hhMDVk 📢CHANNEL [ @eslmnan_teqebelu ] 💌JOIN💌SHARE💌
Mostrar todo...
ህሊና የማይቀበበው ስላሴ ክፍል ሦስት በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኀሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው ። መግቢያ ለማስታወስ ያክል ክፍል አንድ ላይ የሰው ልጅ ስላሴን ህሊና እደማይቀበለውና በባይብል ላይ አምላክ አንድ መሆኑን ስላሴ የሚባለው ነገር እደሌለ እና እግዚአብሄር የተባለው አብ ብቻ መሆኑን ወልድና መንፈስ ቅዱስን እደማያካትት አይተናል አምላክ ሰማይና ምድርን ሲፈጥር ብቻውን እደነበረና አምላክ አንድ ብቻ መሆኑን ጥርስና ምላሱን ይዘን አይተናል በክፍል ሁለት ደሞ ክርስቲያኖች ስላሴን ያሳያል በለው ከሚያነሱአቸው ጥቅሶች ውስጥ ሁለቱን አያይዘን እግዚአብሄር እንፍጠር ያለው ለምን እደሆነ የአይሁዶችንም አመለካከት ጭምር እያጣቀስን ምላሽ ሰተንበታል ለማንበብ ( አንድ VS ሁለት ) እሺ ወደዛሬው እርእሴ ስመለስ ብሉይ ኪዳን ላይ እግዚአብሄር እዲ ብሎ እናገኘዋለን ዘፍጥረት 11.6-7 እግዚአብሔርም አለ፦ እነሆ፥ እነርሱ አንድ ወገን ናቸው፥ ለሁሉም አንድ ቋንቋ አላቸው፤ ይህንም ለማድረግ ጀመሩ፤ አሁንም ያሰቡትን ሁሉ ለመሥራት አይከለከሉም። ኑ፥ እንውረድ፤ አንዱ የአንዱን ነገር እንዳይሰማው ቋንቋቸውን በዚያ እንደባልቀው። ኑ ማለት ምን ማለት ነው ይህ ጥቅስ ግነትን የሚያሳይ ሳይሆን አንዱ እግዚአብሔር ከሌላ አካላት ጋር የሚያደርገው ንግግር ነው፣ ምክንያቱም #ኑ የሚለው ትዕዛዛዊ መሆኑን አንድ ሁለት ጥቅሶችን እንመልክት ዘፍጥረት 37፥20 አሁንም #ኑ እንግደለውና በአንድ ጕድጓድ ውስጥ እንጣለው፦ ዘኍልቍ 14፥4 እርስ በርሳቸውም፦ #ኑ አለቃ ሾመን ወደ ግብፅ እንመለስ ተባባሉ። ሳሙኤል ቀዳማዊ 11፥14 ሳሙኤልም ሕዝቡን፦ #ኑ ወደ ጌልገላ እንሂድ፥ በዚያም መንግሥቱን እናድስ አላቸው። ታዲያ አንድ እግዚአብሔር ካለ፣ ያ አንድ እግዚአብሔር ለማን ነው እንውረድ ያለው? ስንል፣ በ 1952 AD በአራተኛው ቁምራን ዋሻ የሙት ባህር ጥቅል ተገኘ፣ ይህ መጽሐፍ የስነ-ቅርጽ ጥናት በካርበን ዳቲንግ እንደሚያሳየን ከሆነ ከክርስቶስ ልደት በፊት ነው፣ ስሙም ጁብልይ ይባላል፣ የሚገርመው ግን በሃገራችን ይህን ጥንታዊ መጽሐፍ ኩፋሌ ይባላል፣ ይህ መጽሐፍ አንዱ እግዚአብሔር ለማን እንውረድ እንዳለ ይነግረናል፦ ግዕዙ፦ ኩፋሌ 10፣13 ወይቤለነ እግዚአብሔር አምላክነ ለነ፤ ናሁ ሕዝብ አሐዱ፤ መወጠነ ይግበር፤ ወይእዜኒ ኢናኀርቅ እምኔሆሙ ንዑ ንረድ ወንከዐው ልሳናቲሆሙ። አማርኛ፦ ኩፋሌ 10፣13 ፈጣሪአችን እግዚአብሔር እኛን እንዲህ አለን፦ አንድ ቋንቋ የሆነ ወገን ግንብ ይሰሩ ጀመር ወርደን በቋንቋ እንለያቸው፣ የአይሁድ ኮመንታርይ ባጠቃላይ እግዚአብሔር ኑ እንውረድ ያለው ከመላእክት ጋር ነው ቢለንም፣ የበለጠ ይህ መጽሐፍ እግዚአብሔር ለመላእክት እንውረድ ማለቱን ቁልጭ አድርጎ ያሳያል፣ ፈጣሪአችን የሚለው ሃይለ-ቃል ይሰመርበት፣ አስተምህሮተ ሥላሴን ያጋለጠ እንደዚህ መጽሃፍ አላየሁም። ዋቢ መጽሐፍት 1. Archaeology and the Dead Sea Scrolls Oxford: Oxford University Press, 1973 2. Solving the Mysteries of the Dead Sea Scrolls: New Light on the Bible, Grand Rapids, 1994 3.The Archaeology of Qumran and the Dead Sea Scrolls, Grand Rapids: Eerdmans, 2002. ከዚህ ሁሉ ትርምስ ወታቹ አንድና ብቸናው አምላክ አላህ ወደሚመለክበት እስልምና እድትመለሱ ጥሪዬን አስተላልፋለው አላህ አንድ አምላክ ነው قُلْ إِنَّمَا أَنَا مُنذِرٌ ۖ وَمَا مِنْ إِلَـٰهٍ إِلَّا اللَّهُ الْوَاحِدُ الْقَهَّارُ ምዕራፍ ሱረቱ ሷድ - 65 «እኔ አስፈራሪ ብቻ ነኝ፡፡ ኀያል አንድ ከኾነው አላህ በቀር ምንም አምላክ የለም» በላቸው፡፡ አላህ ሂዳያ ይስጣቹ ለእኛም በቅኑ መንገድ ላይ ሆነን ፅናቱን ይስጠን አሚን ሼር ይደረግ ወሰላሙ አለይኩ https://t.me/eslmnan_teqebelu ✍ነጃ ነኝ የንፅፅር ተማሪው✅
Mostrar todo...
◥ᖫ༒꧁ ነጃ የሀይማኖት ንፅፅር ማህደር꧂༒ᖭ◤

ህሊና የማይቀበለው ሥላሴ ክፍል አንድ በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኀሩህ እጅግ በጣም አዛኝ በሆነው ። 4፥171 «ሦስት ነው» አትበሉ! ተከልከሉ! ለእናንተ የተሻለ ይኾናልና፡፡ አላህ አንድ አምላክ ብቻ ነው፡፡ وَلَا تَقُولُوا ثَلَاثَةٌ ۚ انتَهُوا خَيْرًا لَّكُمْ ۚ إِنَّمَا اللَّهُ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ አዳንዴ ስላሴን ሳስብ የክርስቲያኖች ህሊና እዴት እደተቀበለው በጣም ይገርመኛል ንፁህ አይምሮ ያለው ሰው እና ማስተዋል የሚችል ሰው እዴት ስላሴን ህሊናው ይቀበለዋል ከአንድ ወገናችን ጋር ስንወያይ ባይብል ላይ ስላሴን የሚያሳይ ሽታውም የለም የአይሁዶች ብሉይ ኪዳንም አምላክ አንድ እደሆነ እንጂ ሶስት በለው አያምኑም ነቢያትም ቢያን አንድ አምላክ መሆኑን እንጂ በአካል ሶስት በመንፈስ አንድ ብለው አላስተማሩም ባይብል ላይም ቢሆን ስላሴ የሚለው ቃልና ቃሉን የወከለው ሀሳብ የለውም ህሊናሽ እዴት ይቀበለዋል ስላት አንተ ያነበብከው በስጋዊ አይምሮክ ነው እኔ የማነበው በመንፈሳዊ አእምሮክ ነው አለችኝ በጣም ነበር የገረመችኝ ግን ምን ብለው ነው ቄሶቹ የሚያሳምናቹ ንፁህ ህሊና ያለው ማስተዋልና ማገናዘብ የሚችል አይምሮ ተሰቶን ሳለ እዴት በየዋህነት ስላሴን ልትቀበሉት ቻላቹ ስለስላሴ ስንጠይቅ ሚስጢረ ስላሴ አንብብ ይሉናል ሚስጢረ ስላሴ ግን እነሱም አይተውት አያውቁም ቄሶች የሚነግራቸውን እዴት አድርገው ግልፅና ጥልል ያለ ነገርን ህሊናቸው እደሚቀበለው ይገርሙኛል በምሳሴ እንየው እስኪ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ አብ = 1 ወልድ= 2 መንፈስ ቅዱስ = 3 እደምታዩት ሶስት ማንነቶች አሉ እዴት ነው አንድ የሚሆኑት በአካል ሶስት ናቸው ተብሎ አንድ ናቸው አይከብድም አንድ ነው እንካን አይደለም የሚሉት አንድ ናቸው ናቸውውው ናቸው የምንጠቀመው ከሁለት…

🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹 አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ ያጀመአ እዴት ናቹ የሆነ ሀሳብ መጣልኝና አሪፍ ሀሳብና ሀጅር የምንሸምትበት ነው ብዬ አሰብኩኝ እና ምን መሰላቹ የቁርአን ድምፅ ውድድር ለምን አናወዳድርም ብዬ አሰብኩ ብዙ ልጆች አሉ ድምፃቸው የሚያምር ግን ሰዎችን የማያውቁአቸው እና የቁርአን ድምፅ ውድድር ብናደርግ ለሚወዳደረውም ሰው ለሚሰማውም ሰው ጥቅም ይኖረዋል የምናገኛቸው ጥቅሞች 🎁 1• ቁርአን ቀርቶ የሚወዳደረው ሰው የቀራውን ቁርአን ሰዎች በሰሙት ቁጥር የማይቁአረጥ ሀጀር ይፃፍለታል 🎁 2• እኛም የተቀራውን ቁርአን ቮይስ ስንሰማ ለእኛም ሀጁር ይፃፍልናል 🎁 3•ለተወዳዳሪዎች ሰዎች በሚሰጡአቸው ኮመንቶች እዲበራቱና የጎደለውን እዲያስተካክሉ ይረዳቸዋል 💌 4•በድምፁ ምክንያት ምናልባት አላህም ስበቢያ ሊያደርጋቸው ይችላል ማስታወሺያ📚 ውድድሩ የሚጀመረው ብዙ ሰዎች እዲጠቀሙ ይሄን ማስታወቂያ ሼር በማድረግ መተው እዲታደሙና የሀጅሩ ተካፋይ እዲሆኑ እናተም ደሞ ሼር የምታደርጉት ለጥሩ ስራ ነውና ሀጀር ተካፋይ ትሆናላቹ ስለዚህ ሼር በማድረግ እዳትሰላቹ ምክንያቱም ሼር ባደረጋቹት ቁጥር ሀጅራቹም እየጨመረ ነው የሚሄደው ምክንያቱም የአላህ ቃል የሆነውን ቁርአን እዲሰሙ ነውና እየጋበዛቹ ያላቹት ስለዚህ ሼር ሼር ሼር ሼር ይደረግ 💌 ማሳሰቢያ 📌 1•መወዳደር የምትፈልጉ የመዝጋቢው ሊንክ ቻናል ውስጥ ታገኙታላቹ ስለዚህ ወደ ቻናሉ Join ብላቹ ተመዝገቡ 2•ምዝገባው ይሄ ፅሁፍ ከለቀኩበት ሰአት ጀምሮ እስከ እሁድ ማታ 4:00 ሰአት ድረስ የሚቆይ ይሆናል ከዛ ቡሀላ የምትመጡትን አናስተናግድም 3•ውድድሩ ሰኛ ማታ 3:00 ሰአት ላይ ይጀመራል 4•ተወዳዳሪዎች ልትመዘገቡ ስትመጡ በኢስላማዊ ሰላምታ ብትጀምሩ ይመረጣል 5•ተወዳዳሪዎች የፈለጋቹትን የቁርአን ክፍል በቮይስ እሪከር በመቅዳት ለመዝጋቢው ትልካላቹ 6• ቮይሱ ከ 3 ደቂቃ በታች ባይሆን ይመረጣል ማለፍም የለበትም በዞ ከተባለ 4 ደቂቃ 7•ስትመዘገቡ ሙሉ ስምና የምትኖሩበትን ከተማ ተናገሩ 8• ዳኝነቱ በቻናለ ቤተሰቦች በድምፅ ብልጫ የሚሆን ይሆናል ለመመዝገብና የመወዳደሪያውን መድረክ ለማግኘት ቻናላችንን ይቀላቀሉ ጀዛኩሙላህ ከይር አሁኑኑ ሼር መደረግ ይጀመር አፍጥኑት ከእኔም ጭምር ቻናል👉 @eslmnan_teqebelu ቻናል👉 @eslmnan_teqebelu Join 🎉ይበሉ ሼር 💌ያድርጉ የሀጅሩ ተካፋይ ይሁኑ🎁
Mostrar todo...
የትባለው አብ እንጂ ወንልድና ማንፈስን አያካትም እነ ሙሴ በአንድ አምላክ እደሚያምን ካየን ዘንዳ እግዚአብሄር ሰማይና ምድርን ሲፈጥር ብቻውን እደነበርና ከሱ ሌላ አምላክ አለመኖሩን ብግፅና በማያሽ መልኩ የተናገረውን እንመልከት ትንቢተ ኢሳይያስ 44:24 ፤ ከማኅፀን የሠራህ፥ የሚቤዥህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ። ሁሉን የፈጠርሁ፥ ሰማያትን ለብቻዬ የዘረጋሁ ምድርንም ያጸናሁ እግዚአብሔር እኔ ነኝ፤ ከእኔ ጋር ማን ነበረ? Thus saith the LORD, thy redeemer, and he that formed thee from the womb, I am the LORD that maketh all things; that stretcheth forth the heavens alone; that spreadeth abroad the earth by myself; እደምታዩት እንግዲ እግዚአብሄር እዲ ይላል ሁሉን የፈጠርሁ ሰማያትን ለብቻዬ ልብድ አድርጉልን ለብቻችን ሳይሆን ያለው ለብቻዬ የዘረጋሁ የዘረጋን እንኩአን አላለም ለብቻዬ የዘረጋውውውው ምድርን ያፀናው እግዚአብሄር እኔ ነኝ እኛ ነን አላለም ቀጥሎም ከእኔ ጋር ማን ነበረ ልብ በሉልኝ ከእኛ ጋር ማን ነበር አላለም ከእኔ ጋር ማን ነበረረረረረ አንድ እኔነት ከሱ ጋር ሌላ ማንነት እደሌለ እየነገረን ነው ለምሳሴ እኔ ቤት ውስት ከእኔ ጋር ምንም የለም ብል ቤቱ ባዶ ነው እቃም የለም ማለት ነው ከእኔ ጋር ማንም የለም ካልኩኝ ግን ቤተሰቦች የሉም ማለት ነው እግዚአብሄርም እያለው ያለው ሰማይና ምድርን ብቻዬን ነው የዘረጋሁት ከእኔ ጋር ማንም አምላክ የለም ለብቻዬን ነብኝ እያለን ነው ምክንያቱ እግዚአብሄር አብ ብቻ መሆኑን አይተናል ወልድም ሆነ መንፈስ ቅዱስ እግዚአብሄር ውስጥ እደማይካተት ኢየሱስና መንፈስ እግዚአብሄር ተብለዋል ካላቹ ማስረጃ ጥቀሱልን እስኪ አንድ የመጨረሻ ጥቅስ ልጨምርና በክፍል ሁለት ተመልሰን የምንገናኝ ይሆናል 1 ቆሮንቶስ 8፥4 ከአንዱም በቀር ማንም አምላክ እንደሌለ እናውቃለን። "ማንም" የሚለው ቃል "ማንነትን" የሚያሳይ ሲሆን ከአንድ ማንነት ውጪ ሌላ ምንነት አምላክ አይደለም፥ ይህም አንድ ነጠላ ማንነት "እኔ" እያለ የሚናገር ብቻውን ተመላኪ ነው፦ ኢሳይያስ 45፥5 እኔ ያህዌህ ነኝ ከእኔም ሌላ ማንም የለም፤ ከእኔም በቀር አምላክ የለም፤ ኢሳይያስ 45፥6 እኔ ያህዌህ ነኝ፥ ከእኔም ሌላ ማንም የለም። ኢሳይያስ 45፥21 እኔ ያህዌህ አይደለሁምን? ከእኔም በቀር ሌላ አምላክ የለም። ኢሳይያስ 45፥22 እኔ አምላክ ነኝና፥ ከእኔም በቀር ሌላ የለምና ወደ እኔ ዘወር በሉ ትድኑማላችሁ። ኢሳይያስ 46፥9 እኔ አምላክ ነኝና፥ ሌላም የለምና የቀድሞውን የጥንቱን ነገር አስቡ፤ እኔ ያህዌህ ነኝ እንደ እኔም ያለ ማንም የለም። ስለዚህ ስላሴ የሚባል ነገርን እነኚህ ጥቅሶች ውድቅ ያደርጉታል ከላይ የተፃፉትን ፅሁፎች ካነበባቹ ቡሀላ እራሳቹን ህሊናቹን ጠይቁት እውነት ስላሴን ህሊዬ ተቀብሎታል ወይስ ቤተሰቦቼ የነበሩበት እምነት ስለሆነ ነው ስላሴ ትክክለኛ አለመሆኑን ህሊናዬ እየነገረኝ መቀበል ያቃተኝ ፍርዱን ለህሊናቹ ትቻለው አሁን ምንም ላይመስለን ይችላል ሞት መች እደሚወስደን አናውቅምና ሞት ሳይወስደን ቅኑን መንገድ ፈትሸን እንድረስበት ህሊናቹ የተሰጣቹ እድታስተውሉበት እጂ ህሊናቹ እየከበደው በየዋህነትና ብሞኝነት እድትገዙበት አይደለም ስለዚህ አስትውሉ አምላክ አላህ ብቻ ነው 2፥163 አምላካችሁም አንድ አምላክ ብቻ ነው፥ ከእርሱ በቀር ሌላ አምላክ የለም፡፡ እርሱ እጅግ በጣም ርኅሩህ አዛኝ ነው፡፡ وَإِلَـٰهُكُمْ إِلَـٰهٌ وَاحِدٌ ۖ لَّا إِلَـٰهَ إِلَّا هُوَ الرَّحْمَـٰنُ الرَّحِيمُ እዚህ አንቀጽ ላይ "አንድ" ለሚለው የገባው ቃል "ዋሒድ" ሲሆን አምላካች አሏህ አንድ አምላክ እንደሆነ አስረግጦ ያሳያል። እኔ በማንነቴ አንድ ስሆን እራሴን የምገልጽበት "እከሌ" ለምሳሌ፦ "ነጃ " እባላለው፥ ሁሉን የፈጠረ አንድ አምላክ በማንነቱ አንድ ሲሆን "አሏህ" ይባላል፦ 20፥14 እኔ አላህ እኔ ነኝ፥ ከእኔ በቀር አምላክ የለምና አምልከኝ፡፡ ሶላትንም እኔን ለማውሳት ስገድ፡፡ إِنَّنِي أَنَا اللَّهُ لَا إِلَـٰهَ إِلَّا أَنَا فَاعْبُدْنِي وَأَقِمِ الصَّلَاةَ لِذِكْرِي "አና" أَنَا ማለት "እኔ" ማለት ሲሆን "አና" أَنَا የሚለው ደሚሩ አሽ-ሸኽስ ማንነትን ያሳያል፥ "እኔ" አንድ ነጠላ ማንነትን"one singular person" ታሳቢ እና ዋቢ ያደረገ ነው። ስለዚህ "እኔ" የሚለውን መደብ ተውላጠ ስም"personal pronoun" አሏህ አንድ ማንነት እንደሆነ ቁልጭ አርጎ ያሳያል፥ ይህ አንድ ማንነት ምንነቱ አምላክ ስለሆነ "ከእኔ በቀር አምላክ የለም" በማለት ይናገራል። "አምልኩን" እያሉ የሚናገር አንድ "እኔነት" ነው፦ 21፥92 "እኔም" ጌታችሁ ነኝና "አምልኩኝ"፡፡ وَأَنَا رَبُّكُمْ فَاعْبُدُونِ "ሸኽስ" شَخْص ማለት "ማንነት"person" ማለት ሲሆን በነሕው ሕግ "ሸኽሱል ሙፍረድ" الشَخْص المُفْرَد ማለትም "ነጠላ ማንነት"singular person" ለመጠቀም በሙተከለም "አና" أَنَا ነው፥ ስለዚህ አሏህ "አና" ስላለ በማንነት አንድ ነው። "ሁወ" هُوَ በጋኢብ ለአንድ ነጠላ ማንነት የሚውል ደሚሩ አሽ ሸኽስ ከሆነ አሏህ ስለ ራሱ "ቁል" قُلْ በሚል ትእዛዛዊ ግሥ "ሁወ" هُوَ ብሏል፦ 112፥1 በል «እርሱ አላህ አንድ ነው»። قُلْ هُوَ اللَّهُ أَحَدٌ እዚህ አንቀጽ ላይ "አንድ" ለሚለው የገባው ቃል "አሐድ" أَحَدٌ ሲሆን ምንም መፈናፈኛ እንዳይኖር አርጎ ከርችሞታል፥ ምክንያቱም "አሐድ" አንድ ማንነትን ለማሳየት ብዙ ቦታ መጥቷል፦ 72፥22 «እኔ ከአላህ ቅጣት አንድም አያድነኝም፡፡ ከእርሱም ሌላ መጠጊያን አላገኝም» በላቸው፡፡ قُلْ إِنِّي لَن يُجِيرَنِي مِنَ اللَّهِ أَحَدٌ وَلَنْ أَجِدَ مِن دُونِهِ مُلْتَحَدًا 72፥20 «እኔ የማመልከው ጌታዬን ብቻ ነው፡፡ በእርሱም አንድንም አላጋራም» በል፡፡ قُلْ إِنَّمَا أَدْعُو رَبِّي وَلَا أُشْرِكُ بِهِ أَحَدًا "ከአላህ ቅጣት አንድም አያድነኝም" ሲል ከአሏህ ጋር የሚያድን አንድ ማንነት እንደሌለ የሚያሳይ ሲሆን "በእርሱም አንድንም አላጋራም" ሲል ከአሏህ ጋር አምልኮትን የሚጋራ አንድ ማንነት እንደሌለ ያሳያል። አሏህን በማንነት የሚመስል ማንም ማንነት የለም፦ 112፥4 ለእርሱም አንድም ብጤ የለውም፡፡ وَلَمْ يَكُن لَّهُ كُفُوًا أَحَدٌ ስለዚህ አምላካችን አላህ ብቻ ነው አላህ የኢየሱስም የእኛም የእናተም አምላክ ነው አላህን እድታመልኩና እስልምና እድትከተሉ ጥሪዬን አተላልፋለው አላህ ሂዳያ ይስጣቹ ለእኛም በቅኑ ምንገድ ላይ ሆነን ፅናቱን ይስጠን አሚን ኢንሻአላህ በቀጣይ ክፍሎች ስላሴን ያሳያል ብለው ከባይብል የሚጠቅሱዋቸውን ጥቅሶች የምንዳስስ ይሆናል እስከዛው ሼር ይደረግ ወሰላሙ አለይኩ https://t.me/eslmnan_teqebelu ✍ነጃ ነኝ የንፅፅር ተማሪው✅
Mostrar todo...
◥ᖫ༒꧁ ነጃ የሀይማኖት ንፅፅር ማህደር꧂༒ᖭ◤

ቻናሉ የተከፈተበት ዋና አላማ ሚሽነሪዎች እስልምና ላይ ለሚቀጥፏቸው ቅጥፈቶችም ሆነ ሊሚያነሷቸው ጥያቄዎች ምላሽ ይሰጥበታል እዲሁም ክርስትና እና እስልምና ይነፃፀርበታል ኑ እስልምናን ተቀበሉ in box እጠብቃቹሀለው👇👇 in box👉 @Yarebi_12 ነይ 👆 ና 👆 ኑ 👆