cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

ነጃ የንጽጽር መድረክ | 𝐍𝐞𝐣𝐚 𝐂𝐨𝐦𝐩𝐚𝐫𝐚𝐭𝐢𝐯𝐞

ቻናሉ የተከፈተበት ዋና አላማ ሚሽነሪዎች እስልምና ላይ ለሚቀጥፏቸው ቅጥፈቶችም ሆነ ሊሚያነሷቸው ጥያቄዎች ምላሽ ይሰጥበታል እዲሁም ክርስትና እና እስልምና ይነፃፀርበታል ኑ እስልምናን ተቀበሉ in box እጠብቃቹሀለው👇👇 in box👉 @Yarebi_12 ነይ 👆 ና 👆 ኑ 👆

Mostrar más
Publicaciones publicitarias
2 105
Suscriptores
-524 horas
+87 días
+7230 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

የስላሴ ምሳሌዎች ሲፈተሹ —ክፍል 3 ******* ስላሴን በእንቁላል **@eslmnan_teqebelu አሰላም አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ ። ቀደም ብሎ በሁለት ክፍሎች ሁለት  የስላሴ  (የውሃ እና በወንድ) ምሳሌዎችን አይተናል።በዚህ በሶስተኛው ክፍል የእንቁላልን ምሳሌ እንፈትሻለን። ምሳሌው ሲብራራ:— ***@eslmnan_teqebelu "One simple illustration of the Trinity is the egg. A chicken egg consists of a shell, a yolk, and an egg white, yet it is altogether one egg. The three parts create a unified whole" "ቀላሉ የስላሴን  አንድነት እና ሶስትነት የሚያሳየው እንቁላል ነው። የድሮ እንቁላል ሶስት ክፍሎች አሉት እነሱም:—(ቅርፊት:ነጭ አስኳሉ እና ቢጫው) ሶስት እንቁላል ብለን እንደማንጠራው ሁሉ ሶሰት አምላክ ብለን አንጠራውም" ይላሉ። ችግሩ ምንድን ነው? ****@eslmnan_teqebelu 1) የመጀመሪያው ነገር አምላክህን በሚበሰብስ እና በሚበላሽ ነገር ምሳሌ ማደረግ አሳፋሪ ነው። 2) በምስሉ ላይ እንደምታዩት እንቁላል ሶስት የተለያዩ ክፍሎች አሉት ፣ሶስቱም አገልግሎታቸው የተለያየ ነው፣ ነጩና እና ቢጫው ለምግብነት ሲውል ቅርፊቱ ግን ይጣላል።  በተጨማሪም የሶስቱም ይዘት በፍፁም የተለያየ ነው። ቅርፊት ጠጣር ሲሆን ሁለቱ ፈሳሽ ናቸው።  በአገልግሎትም የተለያዩ ናቸው። ይህን ምሳሌ ከወሰድን የአንድን እንቁላል #ቅርፊቱን #ነጩን እንዲሁም #ቢጫውን #እንቁላል ብለን እንደማንጠራው ሁሉ፣ አብን ,ወልድን እንዲሁም መንፈስ ቅዱስን ለየብቻቸው #አምላክ ብለን መጥራት አንችልም። 3) ሌላኛው ነጥብ እንቁላል ሶስት ክፍል ብቻ መቼ አለውና?  ከቅርፊቱ ስር ያለችው ስስ ከውስጥ የተለጠፈችው ነገር አራተኛ አይሆንምን? ከውስጥስ ጫጩቱ አድጎ እስኪፈለፈል ድረስ የሚጠቀመው  ጫፍ ላይ የሚገኝ  አየር  Packed Air (የታመቀ አየር)  አምስተኛ አይሆንምን? 4) በተጨማሪ አንድን እንቁላል መጥበሻ ላይ ሰብረን ቅርፊቱን ጥለን አንድ ህፃን ልጅ አምጥተን ይሄ ምንድ ነው ብለን ብንጠይቅ "እንቁላል" መባሉን አይቀይረውም ። ነገር ግን ቅርፊቱን— የስላሴ አንድ ክፍል የነበረውን ጥለንዋል። 5) እንቁላሉ ወደ ጫጩት ሲቀየር አሁንም ቅርፊቱ ተሰባብሮ ሲወድቅ ሁለቱ ግን ወደ ሌላ ህይወት ወዳለው ነገር ተቀየሩ? ይህም ሁለቱ ወደ ሌላ ነገር Transform ማድረግ ይችላሉ አንዱ ግን አይችልም ወደሚል እሳቤ ያመራል። 6) ከሁሉ የከፋው ደሞ አምላክን በሚገማ እና በሚበላሽ ነገር መመሰል እጅግ  አሳፋሪ ነው። Ash-Shura 42:11 فَاطِرُ ٱلسَّمَٰوَٰتِ وَٱلْأَرْضِۚ جَعَلَ لَكُم مِّنْ أَنفُسِكُمْ أَزْوَٰجًا وَمِنَ ٱلْأَنْعَٰمِ أَزْوَٰجًاۖ يَذْرَؤُكُمْ فِيهِۚ لَيْسَ كَمِثْلِهِۦ شَىْءٌۖ وَهُوَ ٱلسَّمِيعُ ٱلْبَصِيرُ ሰማያትንና ምድርን ፈጣሪ ነው፡፡ ከነፍሶቻችሁ ሴቶችን ከቤት እንስሳዎችም ዓይነቶችን (ወንዶችና ሴቶችን) ለእናንተ አደረገላችሁ፡፡ በእርሱ ያበዛችኋል፡፡ #የሚመስለው #ምንም #ነገር #የለም፡፡ እርሱም ሰሚው ተመልካቹ ነው፡፡ አምላክን ውስብስብ በሆነ ምሳሌ እየገለፃችሁ መከራችሁን አትብሉ!!      ኢሻአላህ ክፍል አራት ይቀጥላል........ ✍️ሰለምቴው ወድማቹ ሙስጠፋ ነኝ    👇  👇  👇   👇    👇 ጀይን 👉@eslmnan_teqebelu በሉ  👉@eslmnan_teqebelu         🌹ወሰላሙ አለይኩም
Mostrar todo...
👍 2 2
የስላሴ ምሳሌዎች ሲፈተሹ —2 ****** አሰላም አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ ።@eslmnan_teqebelu በክፍል አንድ የስላሴ ምሳሌዎችን መፈተሽ ጀምረናል ቀደም ብለን ያየነው፣ ስላሴን በጠጣር ፣በፈሳሽ እና በጋዝ የተመሰለበትን ከስላሴ ጋር እንደማይሄድ አይተናል። በዚህ ክፍል ሌላኛውን ምሳሌ እንፈትሸዋለን። ምሳሌው ሲብራራ፦ **@eslmnan_teqebelu "The Trinity is Like a Man who is a Father, Husband, and Son,The trinity is Like a man who is a father, husband, and son. Although he is one he has different roles to different people. The trinity is like this man." ስላሴ ማለት ልክ እንደ ወንድ ነው። ይህ ሰው አባት ነው፣ባልም ነው፣ ልጅም ነው። ሰውየው አንድ ሲሆን ሶስት የተለያየ ድርሻዎችን ያከናውናል  ይህ ሰው እንደዚሁ የስላሴ ተምሳሌት ነው " ብለው ያስረዳሉ። ችግሩ ምንድ ነው? ***@eslmnan_teqebelu ይህኛው  ምሳሌ አንድ ወንድ ሶስት አይነት ሚና ይጫወታል እነሱም #ለልጆቹ አባት ነው ፣#ለሚስቱ ባል ነው ፣#ለእናቱ (ለአባቱ )ልጅ ነው። በዚህ ምሳሌ ሰውየው አንድ ሲሆን  ሚናው ግን ሶስት ነው።በተመሳሳይ መልኩ ሶስት ሰው እንደማንለው ሁሉ እኛም ሶስት አምላክ ሳይሆን የምናመልከው አንድ አምላክ ነው ይላሉ። የዚህ አመክንዮ ችግር "ወንድ" ተብሎ የተገለፀው አካል በዚህኛው አረዳድ አንድ ሲሆን የሚሰራቸው ስራዎች ግን ሶስት ነው ነገር ግን እነዚህ ሶስት ሚናዎች ለአንድ ሰው ሳይሆን #ለተለያየ #ሰው ነው። ይህ ማለት:— * ለልጆቹ አባት *ለሚስቱ ባል *ለእናቱ/ለአባቱ ልጅ 1)ስለዚህ ይህ በስላሴ የተመሰለው "ወንድ" ሚናውን ከሚያጋጥመው ሁኔታ(Mode)አንፃር ይቀያየራል ማለት ነው። አምላክ የሆነ ነገር ሲገጥመው "አብ" ፣ሌላ ነገር ሲገጥመው "ወልድ" አሁንም ሌላ ሲገጥመው "መንፈስ ቅዱስ " ይሆናል ማለትን ያሲይዛል(ያመለክታል)። 2)በተጨማሪ አብን ወልድን እና መንፈስቅዱስን በስላሴ ቦታ ተክተን ለመረዳት ስንሞክር ። የስላሴ አምላክነት የሚሆነው /የሚገደበው በዝምድና ላይ ብቻ ይሆናል። ለምሳሌ ይህ "ወንድ "ተብሎ የቀረበው አካል ለእኔ ምኔም አይደል!!  ወይ ለእኔ አባቴ አልሆነ /ወይ ለእህቴ ባል አልሆነ / ወይም ለእናቴ ልጅ አልሆነ ምንም ዝምድና ከሌለን ለእኔ አምላኬ ሊሆን አይችልም። 3) ሌላኛው ይህ ምሳሌ  አንድ ወንድ የባልና የአባት ሚናውን የሚወጣው ሲያገባ ነው ።ካላገባ ይህን ሚና መጫወት አይችልም። 4) ይህን ምሳሌ በሴቷ ያልተገፀበትስ ምክንያት ምንድ ነው ?ልክ እንደ ወንዱ አንዲት ሴት #እናት, #ሚሰት,# ልጅ መሆን ትችላለች። "አምላክ" ወንድ ሆኖ መጣ ብላቹ ስለምታስቡ ይሆን?  አምላክን ውስብስብ በሆነ ምሳሌ እየገለፃችሁ መከራችሁን አትብሉ!!      ኢሻአላህ ይቀጥላል........ ✍️ሰለምቴው ወድማቹ ሙስጠፋ ነኝ    👇  👇  👇   👇    👇 ጀይን 👉@eslmnan_teqebelu በሉ  👉@eslmnan_teqebelu         🌹ወሰላሙ አለይኩም
Mostrar todo...
👍 6👏 1
Mostrar todo...
ነጃ የንጽጽር መድረክ | 𝐍𝐞𝐣𝐚 𝐂𝐨𝐦𝐩𝐚𝐫𝐚𝐭𝐢𝐯𝐞

ቻናሉ የተከፈተበት ዋና አላማ ሚሽነሪዎች እስልምና ላይ ለሚቀጥፏቸው ቅጥፈቶችም ሆነ ሊሚያነሷቸው ጥያቄዎች ምላሽ ይሰጥበታል እዲሁም ክርስትና እና እስልምና ይነፃፀርበታል ኑ እስልምናን ተቀበሉ in box እጠብቃቹሀለው👇👇 in box👉 @Yarebi_12 ነይ 👆 ና 👆 ኑ 👆

السلام عاليكم ورحمت لله وبركاته እዴት ናቹ እህት ወድሞቼ ሁላቹም ሰላም ናቹ እስቲ አድ ጥያቄ ልጠይቃቹ በዚህ ቻናል በቀን ስንት ፁፍ ይቦሰትAnonymous voting
  • በአንድ ቀን አድ
  • በአንድ ቀን ሁለት
  • በአንድ ቀን ሶስት
  • በአንድ ቀን አራት
0 votes
የስላሴ ምሳሌዎች ሲፈተሹ —1 *** አሰላም አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ ። በክርስትናው አለም የአምላክን አንድነት እና ሶስትነትን ለሰው ልጆች ለማስረዳት የማይቆፈር ድንጋይ ፣የማይቦጠጥ ተራራ የለም። አምላክ የሰውን ልጅ ሲፈጥር እሱንነቱን እንዲያውቁት፣የሱን ትእዛዝ እንዲተገብሩ ነው። ታዲያ መጀመሪያ ስለ እሱ አምላክነት ለመረዳት ሰዎችን እንዲህ አወዛጋቢ በሆነ ነገር ማንነቱን መግለፅ አለበትን?  አብዛኛውን ግዜ ክርስቲያኖች ለሚቀርብላቸው ጥያቄዎች  ስላሴን ለማስረዳት የሚሰጡ ምላሾች  ሰዎች የፈጠሩዋቸው ምሳሌዎች ሁሌም እንከን አይጠፋቸውም። ከእነዚህ ምሳሌዎች ለዛሬ አንዱን እንመለከት። ስላሴን በ ውሃ/ Water/ **** ይህ ምሳሌ ሲያዩት ትክክል የሚመስል ነገር ግን ትኩረት ከሰጡት ግን ውስጡ እንደሌሎቹ ምሳሌዎች በስህተት የተሞላ ነው። ምሳሌውን ሲያብራሩ:— "The trinity is like water. Water has three states: solid, liquid, and gas.Although the water changes forms it is still H2O. Just as water changes forms so too is the trinity. "ስላሴ እንደ ውሃ ነው ።ውሃ በሶስት ቅርፅ ይገኛል በጠጣር (በረዶ),በፈሳሽ (ውሃ),በጋዝ (በእንፋሎት)። ምንም እንኳን ውሃ ቅርፁን ቢቀይርም ያው ውሃ ነው" በማለት ያስረዳሉ። ችግሩ ምንድ ነው? ** አንድ የውሃ ሞለኪዪል (molecule) በአንድ ግዜ በሶስቱም ቅርፅ አይገኝም። ወይ ጠጣር /ፈሳሽ/ጋዝ መሆን አለበት ሶስቱንም ቅርፅ በተመሳሳይ ሰአት መያዝ አይችልም። ★በረዶ ሲቀልጥ ወደ ፈሳሽ ★ፈሳሹ ሲፈላ ወደ ጋዝ ★ጋዙ ሲቀዘቅዝ ወደ ፈሳሽ ★ፈሳሹ ሲቀዘቅዝ ወደ በረዶ ከአንድ ይዘት ወደ ሌላ ይዘት ለመቀያየር የግድ ማሞቅ/ማቀዝቀዝ ይፈልጋል ይህ ካልሆነ በአንድ ግዜ ሊገኝ የሚችለው አንድ ቅርፅ ብቻ ነው። ይህ ማለት አንዱ ቅርፅ ወደ አንዱ እየተቀየረ እንጂ ሶስት ሆኖ አይደለም። ምሳሌውን በስላሴ ስናደርገው ደግሞ አብ ወደ ወልድ ፣ወልድ ወደ መንፈስ ቅዱስ እየተቀያየረ እንጂ ሶስትም አንድም ናቸው የሚለው ምሳሌ ውድቅ ይሆናል። እኛ ሲሞቅና ሲቀዘቅዝ ከአንዱ ወደ አንዱ የሚቀያየር አምላክ የለንም። አምላክን ውስብስብ በሆነ ምሳሌ እየገለፃችሁ መከራችሁን አትብሉ። ኢሻአላህ ይቀጥላል........ ✍️ሰለምቴው ወድማቹ ሙስጠፋ ነኝ    👇  👇  👇   👇    👇 ጀይን 👉@eslmnan_teqebelu በሉ  👉@eslmnan_teqebelu         🌹ወሰላሙ አለይኩም
Mostrar todo...
👍 7
ኢየሱስ ማለት ይህ ነው እውን ይህን ሰው አምላክ ነው ማለት አግባብ ነውን?? እስቲ እንይ በትንሹ 👉@eslmnan_teqebelu በአላህ ስም እጅግ በጣም ሩኅሩህ እጅግ በጣም አዛኛ በሆነው ★** ኢየሱስ ትንሳኤ መቼ እንደሆነ አያውቅም ስለዚያች ቀን ወይም ስለዚያች ሰዓት ግን የሰማይ መላእክትም ቢሆኑ ልጅም ቢሆን ከአባት በቀር የሚያውቅ የለም   — ማርቆስ 13፥32 ★** ኢየሱስ ከራሱ ምንም ነገር ማድረግ አይችልም እኔ ከራሴ አንዳች ላደርግ አይቻለኝም፤ እንደ ሰማሁ እፈርዳለሁ ፍርዴም ቅን ነው፥ የላከኝን ፈቃድ እንጂ ፈቃዴን አልሻምና   — ዮሐንስ 5፥30 💥ኢየሱስ ደካማ ነው👉 @eslmnan_teqebelu     በዚያም የያዕቆብ ጕድጓድ ነበረ ኢየሱስም መንገድ ከመሄድ ደክሞ በጕድጓድ አጠገብ እንዲህ ተቀመጠ፤ ጊዜውም ስድስት ሰዓት ያህል ነበረ   — ዮሐንስ 4፥6 💥ኢየሱስ እንቅልፋም ነው👉@eslmnan_teqebelu እርሱም በስተኋላዋ ትራስ ተንተርሶ ተኝቶ ነበር፤ አንቅተውም፦ መምህር ሆይ፥ ስንጠፋ አይገድህምን? አሉት   — ማርቆስ 4፥38 💥ኢየሱስ  ይበላል👉@eslmnan_teqebelu ሉቃስ 24 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁴²እነርሱም ከተጠበሰ ዓሣ አንድ ቁራጭ ከማር ወለላም ሰጡት ⁴³ ተቀብሎም በፊታቸው በላ* ኢየሱስ  ወሃ ይጠማል /ይጠጣል *ከሰማርያ አንዲት ሴት ውኃ ልትቀዳ መጣች ኢየሱስም፦ ውኃ አጠጪኝ አላት*፤”   — ዮሐንስ 4፥7 💥ኢየሱስ በመጨረሻም ለእግዚአብሔር ይገዛል👉@eslmnan_teqebelu ሁሉ ከተገዛለት በኋላ ግን እግዚአብሔር ሁሉ በሁሉ ይሆን ዘንድ በዚያን ጊዜ ልጁ ራሱ ደግሞ ሁሉን ላስገዛለት ይገዛል   — 1ኛ ቆሮንቶስ 15፥28 ኢየሱስ በግልጽ እኔ እግዚአብሔር አይደለሁም ብሎዋል ኢየሱስም፦እኔን  ስለ ምን ቸር ትለኛለህ? ከአንዱ ከእግዚአብሔር በቀር ቸር ማንም የለም   — ማርቆስ 10፥18 👉@eslmnan_teqebelu 💥ለኢየሱስ አምላክ አለው በዘጠኝ ሰዓትም ኢየሱስ፦ ኤሎሄ ኤሎሄ ላማ ሰበቅታኒ? ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ ይህም፦ አምላኬ አምላኬ፥ ስለ ምን ተውኸኝ? ማለት ነው*”   — ማቴዎስ 27፥46 ለኢየሱስ የዘር ሐረግ አለው ለአምላክ እንዴት የዘር ሐረግ ይኖረዋል?👉@eslmnan_teqebelu የዳዊት ልጅ የአብርሃም ልጅ የኢየሱስ ክርስቶስ ትውልድ መጽሐፍ   — ማቴዎስ 1፥1 💥ኢየሱስ ይራባል👉@eslmnan_teqebelu አርባ ቀንና አርባ ሌሊትም ከጦመ በኋላ ተራበ   — ማቴዎስ 4፥2 ★** ኢየሱስ በሰይጣን ይፈተናል ከዚያ ወዲያ ኢየሱስ ከዲያብሎስ ይፈተን ዘንድ መንፈስ ወደ ምድረ በዳ ወሰደው   — ማቴዎስ 4፥1 💥ኢየሱስ ያለቅሳል👉@eslmnan_teqebelu ኢየሱስም እንባውን አፈሰሰ   — ዮሐንስ 11፥35 💥ኢየሱስ ይተክዛል👉@eslmnan_teqebelu ነፍሴ እስከ ሞት ድረስ እጅግ አዘነች፤ በዚህ ቈዩ ትጉም አላቸው   — ማርቆስ 14፥34 💥ኢየሱስ እውን ተሰቅሏልን? በሰቀሉትም ጊዜ” ቅድሚያ የአራቱ ወንጌላት ተራኪዎች ጊዜን የሚቆጥሩት በዕብራውያን አቆጣጠር ብቻ መሆኑ ሊጤን የሚገባው ጉዳይ ነው፤ የሮማውያን አቆጣጠር አንዳንዶች ይጠቀሙ ነበር የሚለው ቅጥፈት የታሪክ፣ የአውድና የባህል ማስረጃ የለውም፤ ይህ ቅጥፈት ግጭትን ለመደበቅ ሆን ብሎ ግምታዊ ነው፤ ለምሳሌ ማርቆስ የዕብራዊያን አቆጣጠሩ ኢየሱስ ተሰቀለ የተባለበት በዕብራውያን 3 ሰአት ነው ይለናል፦ 💥ማርቆስ 15፥25 “”በሰቀሉትም ጊዜ” “”ሦስት ሰዓት”” ነበረ። 💥ማርቆስ 15፥33 “ስድስት ሰዓትም”” በሆነ ጊዜ፥ እስከ “”ዘጠኝ ሰዓት”” በምድር ሁሉ ላይ ጨለማ ሆነ። 34 “”በዘጠኝ ሰዓትም”” ኢየሱስ፦ ኤሎሄ፥ ኤሎሄ፥ ላማ ሰበቅታኒ? ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ፤ በዚህ ሁለም ይስማማል፤ ኢየሱስ ተሰቀለ የተባለው ከ ቀኑ ጠዋት 3 ሰአት ነው፤ ከዮሃንስ ዘገባ ጋር ፍጭቱን ከማየታችን በፊት ዮሃንስ የሚጠቀመው የዕብራውያን አቆጣጠር መሆኑን በአፅንኦትና በአንክሮት እንመልከት፦ ዮሐንስ 1፥40 መጥታችሁ እዩ አላቸው። መጥተው የሚኖርበትን አዩ፥ በዚያም ቀን በእርሱ ዘንድ ዋሉ፤ “አሥር ሰዓት” ያህል ነበረ። ዮሐንስ 4፥6 በዚያም የያዕቆብ ጕድጓድ ነበረ። ኢየሱስም መንገድ ከመሄድ ደክሞ በጕድጓድ አጠገብ እንዲህ ተቀመጠ፤ “”ጊዜውም ስድስት ሰዓት”” ያህል ነበረ። ድካም ያለበት ቀትር ስድስት ሰአት የዕብራውያን አቆጣጠር እንጂ የሮማውያን አቆጣጠር አይደለም፤ ምክንያቱም የሮማውያን ስድስት ሰአት የዕብራውያን ከምሽቱ 12 ሰአት አሊያም ከጎህ 12 ሰአት ነው፤ ይህን ሃቅ ይዘን የዮሃንስ ዘጋቢ ጋር ኢየሱስ ስድስት ሰአት ላይ እንኳን ሊሰቀል ይቅርና ገና ህዝቡ ስቀለው እያሉ ይጮኹ እንደነበር ይተርካል፦ ዮሃንስ 19፥14-15 ለፋሲካም የማዘጋጀት ቀን ነበረ፤ “ስድስት ሰዓትም” የሚያህል ነበረ፤ አይሁድንም፦ እነሆ ንጉሣችሁ አላቸው። እነርሱ ግን፦ አስወግደው፥ አስወግደው፥ “”ስቀለው”” እያሉ ጮኹ። ጥያቄአችን፦ የቱ ትረካ ነው ትክክል? በሰቀሉት ጊዜ 3 ሰአት ነበረ ብሎ የሚተርከው የማርቆስ ዘጋቢ ወይስ 6 ሰአት ላይ ገና አልተሰቀለም ብሎ የሚተርከው የዮሃንስ ዘጋቢ ሼር ሼር ሼር ሼር አርጉት✔ »* وَقُلْ جَآءَ ٱلْحَقُّ وَزَهَقَ ٱلْبَٰطِلُ ۚ إِنَّ ٱلْبَٰطِلَ كَانَ زَهُوقًۭا 17፥81 በልም *«እውነት መጣ ውሸትም ተወገደ፤ እነሆ ውሸት ተወጋጅ ነውና ✍️ሰለምቴው ወድማቹ ሙስጠፋ ነኝ    👇  👇  👇   👇    👇 ጀይን 👉@eslmnan_teqebelu በሉ  👉@eslmnan_teqebelu         🌹ወሰላሙ አለይኩም
Mostrar todo...
muhamm

用户名出售 🤵🏻 @NFTStore

👍 8
🏷 አል-ፉርቃን ሃይማኖታዊ ንፅፅር ቻናል 📚📚 🌐 @httpsAlfurqan12 📢 @httpsAlfurqan12 👆 👆 👆 👆 👆 ገባ ገባ በሉ ሁላቹሁም ሼር ሼር ሼር ሼር አርጉት✔
Mostrar todo...
Elige un Plan Diferente

Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.