Grade 12 short notes✍️
Our channel provide # short note # explanation videos # competition weekly # announcing
Mostrar más1 418
Suscriptores
+224 horas
+237 días
+8330 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
Repost from RiTZY⚡️YOUTH️
Heads up, high-schoolers!
Africoders have prepared an event to share their Addiss coder experience.
This event will feature AddisCoder '23 alumni, who will share their experiences and insights, providing a comprehensive understanding of the Addis Coder Application Process.
Their primary focus will be on elucidating the application process, offering a detailed guide to facilitate a seamless application experience.
Spread the word to your mates.
Africoders !
Register: https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeSTe4HFA31iuZKcPi0r2pyxqnnfXOicI4EP4IL4LrmRlRsQQ/viewform?usp=sf_link
@curiousiTea
Repost from E͟n͟t͟r͟a͟n͟c͟e͟ H͟u͟b͟ E͟t͟h͟i͟o͟p͟i͟a͟
#ማሰቢያ ለሁሉም Freshman ተማሪዎች በሙሉ👇
📚2016 Freshman Discussion groups.
🪧ባለፈው ዓመት ሬሜዲያል ተምራችሁ ወደ ፍሬሽማን የተቀላቀላችሁ እንዲሁም በዚህ ዓመት 12ኛ ክፍል ተፈትናችሁ Universty የደረሳችሁ ተማሪዎች በየግሩፖቻችሁ ገብታችሁ መተዋወቅ ይኖርባቹሃል። ትውውቃችሁን ግቢ ሳትገቡ በቴሌግራም ከጨረሳችሁ ትምህርቱን በአንድነት ትወጣላችሁ❗️
⛔️ስለጉዞ መረጃ :ግቢም ከገባችሁ በኋላ ፋይል ለመለዋወጥ እንዲሁም የፍረሽማን የሚድና ፋይናል ሁሉንም በአንድ ለመለዋወጥ እጅግ በጣም አስፈላጊ🤗
አስታዉሱ :መረጃ የዩኒቨርስቲ ቆይታችሁ ስኬታማነት ከሚወስንባቸው ነገሮች አንዱና ዋነኛዉ ነው ❗️
🪧ለሁሉም ጓደኞቻችሁ ሼር
አድርጉላቸው🙏
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
Addis ababa university
https://t.me/AAUfreshman2016
Arba Minch University
https://t.me/AMUFreshman2016
Bahirdar University.
https://t.me/BDUFreshman2016
University of Gondar
https://t.me/UOGFreshman2016
Hawassa University
https://t.me/HawasaFreshman2016
Haramaya University
https://t.me/HAUFreshman2016
Jimma University
https://t.me/JUFreshman2016
Dire dawa University
https://t.me/DDUFreshman2016
Debra Markos University
https://t.me/DMUFreshman2016
Debreberhan University
https://t.me/DBUFreshman2016
Wollo University
https://t.me/WoUFreshman2016
Ambo University
https://t.me/AmboFreshman2016
Woldia University
https://t.me/WoldiaFreshman2016
Wolkite University
https://t.me/WUFreshman2016
Wolayita sodo University
https://t.me/WSUFreshman2016
Wachamo University
https://t.me/WachuFreshman2016
Arsi University
https://t.me/AUFreshman2016
bulehora University
https://t.me/BulehuraFreshman2015
Injibara University
https://t.me/IUFreshman2016
MEKELE UNIVERSITY
https://t.me/+B4U3MuE0nkM4YTRk
AASTU
https://t.me/+xwq92A-jKsdhOTU0
ASTU
https://t.me/+MP1hI80xZKdiMTI0
ASOSA UNIVERSITY
https://t.me/+fGO_6HieOtRjNDI0
Worabe University
https://t.me/+IGxqVn4gJx4wY2I8
SELALE UNIVERSITY
https://t.me/+s6DrbNn9D8YxMTE0
Mede welabo University
https://t.me/MedaFreshman2016
DILLA UNIVERSITY
https://t.me/+VIsRPNEtHANkYzM0
👏ጓደኞቻችሁ Add አድርጓቸው ስለሚትሄዱበት ዩንቨርስቲ በቂ መረጃ ከእያንዳንዱ ዩንቨርስቲዎች የአዲስ ተማሪዎች ቅበላ ማስተባበሪያ ኮምቴ ማቅረብ ይጀምራሉ
በሁሉም ዩንቨርስቲዎች አዲስ ገቢ ለሆናችሁ መረጃ ለማግኘት ይህን ቻናል ይጎብኙ 👇
https://t.me/+FS6QA5iKYvpjYmZk
👍 2❤ 1
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
የዩኒቨርስቲ ምደባ ይፋ ሆነ።
በ2015 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስደው ማለፊያ ውጤት ያስመዘገቡ እና ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ) ትምህርታቸውን ለሚከታተሉ የቅድመ ምረቃ መደበኛ ተማሪዎች የተቋም ምደባ ከአሁን ሰዓት ጀምሮ ከታች በተዘረዘሩት አማራጮች ማየት እንደሚችሉ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል።
Website: https://result.ethernet.edu.et/
Telegram bot: @moestudentbot
@tikvahethiopia
Repost from MS League - የሙስሊም ተማሪዎች ሊግ
Photo unavailableShow in Telegram
8ኛው ዙር የኢክስ አዋርድ (IKS Award) እየተቃረበ ነው 😊 መስፈርቱን ምታሟሉ የ8ኛ እና 12ኛ ክፍል ፈተናውን የወሰዳችሁ ተማሪዎች እስከ ጥቅምት 15 ድረስ በቀጣዩ 👇 google form ይመዝገቡ:: ይህን ፖስት ሼር በማረግ ለሌሎች ተማሪዎችም ተደራሽ ያርጉ ስንል በትህትና እንጠይቃለን:: ለተጨማሪ መረጃ +251973081726 ወይም በ t.me/MSLeague1 ልታገኙን ትችላላችሁ::
የሙስሊም ተማሪዎች ሊግ
Badhaasa iks (IKS Award) marsaan 8ffaan gaheera😊 Hanga Onkololeesa 15itti (October 26) barattoonni khutaa 8ffaa ifii 12faa khan qormaata fudhattanii ulaagaa guuttan Google form👇 armaan gadiitiin galmaa'aa. Khatabbi tana 'share' goduudhaan barattoota biraan haageegnu. Oddeefannoo dabalataaf +251973081726aan yookhaan t.me/MSLeague1 nu qunnamuu dandeesu.
Liigii Barattoota Muslimaa
https://forms.gle/LuXQgx15hU5YnXGv7
@ms_league
#iks #iksaward
👍 1❤ 1
ለሁሉም 12ኛ ክፍል መልቀቅያ ፈተና የወሰዳችሁ እንደገና የ university placement form ስለምትሞሉ ከነገ ጀምሮ ትምህርት ቤት በመገኘት ሞምላት ትችላላችሁ ። ይሄም የሆነው Addis Ababa science and technology (AASTU) university and Adam Science and technology university (ASTU) ስለ ተካተቱ ነው
👍 3
Repost from Shinopia
🔰ትንሽ ጠብቁን🙏
"School Code " System ማስገባት አስቸጋሪ ስለነበር ለመቀነር ስባል ነው የዘገየው ።
Registration number እና የመጀመሪያ ስም ብቻ ተጠቀሙ።
1. eaes.edu.et 👉(Reg.no & First name )
2. eaes.et 👉 (Reg.no & First name )
3. eaes.gov.et 👉 (Reg.no & First Name )
SMS :6284
Bot :@EAESbot
በተባለው ሰዓት ባለመለቀቁ ይቅርታ እንጨይቃለን።
ለተማሪዎች ሼር አድርጉ🙏
https://t.me/+7zrnOezg13A3NjBk
ትምህርት ሚኒሰትር መረጃዎች
Students Info
👍 3🤓 1
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
#Result
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ፤ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ተፈታኞች ውጤታቸውን ማክሰኞ በ29/01/2016 ዓ.ም ከጥዋቱ 1፡00 ሰዓት ጀምሮ ማየት ይችላሉ ብሏል።
ተፈታኞች የሚከተሉትን 3 አማራጭ አድራሻዎችን #ብቻ በመጠቀም ውጤታቸውን ማየት ይችላሉ፡፡
👉 በዌብ ሳይት፡- eaes.et
👉 በአጭር የጽሁፍ መልዕክት፡- 6284
👉 ቴሌግራም አድራሻ፡- @eaesbot
አገልግሎቱ ከላይ ከተገለጹት የውጤት መግለጫ አማራጮች ውጪ ሌላ የውጤት መግለጫ መንገዶች የሌሉ መሆኑን አሳውቋል።
ተማሪዎች በማመሳሰል " ውጤት እንገልጻለን " ከሚሉ ከማንኛውም አጭበርባሪዎች እራሳቸውን እንዲጠብቁ መልዕክት ተለልፏል።
በተጨማሪ ተቋሙ ውጤት ለማሳየት ምንም ክፍያ የማይጠይቅ መሆኑን አስገንዝቧል።
እንዴት ውጤት ልመልከት ?
በዌብ ሳይት ለማየት ፦
1. eaes.et ብለው ብሮውዘር ላይ ይጻፉ
2. በመቀጠልም በሚመጣው ገጽ ላይ የአድሚሽን ቁጥር (ሬጅስትሬሽን ቁጥር) እና የመጀመሪያ ስም ይጻፉ
3. Check Result የሚለውን በመጫን ውጤትዎን ማግኘት ይችላሉ።
በአጭር የጽሁፍ መልዕክት ፦
1. 6284 የአድሚሽን ቁጥር (ሬጅስትሬሽን ቁጥር) ብቻ ጽፎ አንዴ ብቻ በመላክ መልስ እስኪያገኙ ይጠብቁ።
በቴሌግራም ቦት ፦
1. @eaesbot ይፈልጉ
2. የሚመጡ አማራጮችን በመከተል የአድሚሽን ቁጥር (ሬጅስትሬሽን ቁጥር) ያስገቡ በመቀጠልም መልስ እስኪያገኙ ይጠብቁ፡፡
@tikvahethiopia
👍 4