መንግስቱ ዘገየ አባተ፤ በማናቸውም ፍርድ ቤት ጠበቃና የህግ አማካሪ Mengistu Zegeye Law Office
@መንግስቱ ዘገየ አባተ ፣ በማናቸውም የፌዴራልና የክልል ፍርድ ቤቶች ጠበቃና የህግ አማካሪ ፣ @ዋና ቢሮ፣ ደሴ ከተማ ፤ መናፈሻ ሰፈር፤ ከደቡብ ወሎ መስተዳድር ዞን ህንጻ አጠገብ ከሚገኘው የደቡብ ወሎ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አዲሱ ህንጻ፤ፊት ለፊት። @ጠበቃ መንግስቱ ዘገየን ማግኘት የምትፈልጉ የስልክ ቁጥሩ፣ 09-20-18-49-27 ወይም 09-14-71-34-31 @ ቴሌግራም ቻናሉን ይቀላቀሉ።
Mostrar más- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Carga de datos en curso...
ሰ/መ/ቁ 226490 ጥቅምት 29 ቀን 2015 ዓ/ም የወራሽነት ማስረጃ ከፍርድ ቤት የተሰጠው ሰው የመብት ጥያቄ ሲያቀርብ ሌላኛው ወራሽ የመውረስ መብት እንደሌለው ክርክር ለማቅረብ በቅድሚያ የወራሽነት ማስረጃውን ማሰረዝ አስፈላጊ አይደለም። ስለሆነም የወራሽነት ማስረጃ የተሰጠው ሰው የውርስ ድርሻውን ለማግኘት ባቀረበው ክስ ላይ የሟች ልጅ አይደለም ብሎ ለመቃወም በቅድሚያ የወራሽነት ማስረጃው እንዲሰረዝ አቤቱታ አቅርቦ ማሰረዝ አይጠበቅበትም። ወራሽነትን በማረጋግጥ የሚሰጥ የወራሽነት ማስረጃ በአመልካች ብቻ የቀረበውን የአንድ ወገን ማስረጃ በመቀበል የሚሰጥ ማስረጃ (Declaratory judgment) ለመክሰስ መብትና ጥቅም ያለው መሆኑን አሳይቶ የድርሻ ክፍፍል ጥያቄ ለማቅረብ በማስረጃነት የሚቀርብ፤ በማንኛውም ተዓማኒነት እና ክብደት ባለው ማስረጃ ሊስተባበል የሚችል ማስረጃ በመሆኑ ማስረጃው በተሰጠበት መዝገብ ላይ መብት ወይንም ጥቅሜን ይነካል በማለት በፍ/ሥ/ሥ/ሕ/ቁ 358 መሠረት የፍርድ መቃወሚያ የሚቀርብበት አይደለም። @habeshaadvocatesllp t.me/ethiolawtips
በዚህ ክፉ ወቅት በአላማው ፀንቶ ልጆቹን ያፀና አባት ። #shorts ------------ website ---------------
https://gollemtimes.com/------------- App ---------------------
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.gollemtimes.riddle&hl=en&gl=US----------------- social --------------- Twitter :
https://twitter.com/GollemTubefacebook :
https://www.facebook.com/gollem.tube.3Tiktok :
https://www.tiktok.com/@gollemtimesበኦርቶዶክሳዊ የጠበቆች ቡድን አማካኝነት የፌደራል ፖሊስ ዛሬ ችሎት ባቀረባቸው 12 ኦርቶዶክሳውያን ተጠርጣሪዎች ላይ ሰባቱ በዋስ እንዲለቀቁ ተደረገ። የፌደራል ፖሊስ 'በሽብር ተግባር እና ሕገ መንግሥቱን በኃይል ለመናድ ኢ-መደበኛ አደረጃጀት ፈጥረው ሲንቀሳቀሱ ይዣቸዋለሁ በሚል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ምእመናንን ዛሬ የካቲት 6 ቀን 2015 ዓ.ም ለችሎት ማቅረቡ ይታወሳል። በወቅታዊው የቤተ ክርስቲያን ችግር ምክንያት በተቋቋመው የጠበቆች ቡድን ዛሬ በተሰየመው አንድ ችሎት ብቻ 10 ጠበቆች መሟገታቸው ተገልጿል። በእነዚህ የጠበቆች ቡድን ክርክር በመደረጉም ሰባት ተጠርጣሪዎች በዋስ እንዲለቀቁ ተደርጎል። እንዲሁም መ/ር ምሕረተአብ አሰፋና ኪሩቤል አሰፋ ላይ የ8 ቀን ጊዜ ቀጠሮ ሊሰጥ መቻሉን ተገልጿል። በተመሳሳይ ክስ (የጊዜ ቀጠሮ መጠየቂያ) በሌላ መዝገብ ፌቨን ዘሪሁን እና ብሩክታዊት ነብዩ እንዲሁም ፋሲል አግደው ላይ በአጠቃላይ 5 ሰዎች ላይ የ8 ቀን ጊዜ ቀጠሮ መፈቀዱን ተነግሯል። እንዲህ ዓይነት ትንኮሳዎች እየጨመሩ ሊመጡ ስለሚችል የሕግ ባለሙያዎች ሙያዊ አሥራታችሁን ለቤተ ክርስቲያን ታበረክቱ ዘንድ ጥሪ ቀርቧል ሲል የዘገበው አዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ነው። የካቲት 7 ቀን 2015 ዓ.ም Telegram:-
https://t.me/asrat_newsFacebook:-
https://www.facebook.com/AsratNewsየኩባንያ መፍረስ *** ኩባንያዎች ጠቅለል ባለ መልኩ በ3 ምክንያቶች ሊፈርሱ እንደሚችሉ ከንግድ ህጉ አዋጅ ቁ. 1243/2013 ድንጋጌዎች በተለይም ከቁጥር 181፣463-491/ አክስዮን ማህበራት/ ፣ 531ና 532/ኃ/የት/የግ/ማህበር/ ተደንግጓል ፤ እነሱም 1.በአባላት ስምምነት 2.በህግ ወይም/እና በመመስረቻ ፅሁፍ በተቀመጠ ድንጋጌ 3. በፍርድ ቤት ውሳኔ ናቸው። ከስር የተቀመጠው የፌ/የመ/ደ/ፍ/ቤት የንግድ ችሎት ውሳኔ ሶስተኛውን የማፍረሻ ምክንያት ያብራራል ። ( ውሳኔው የተሰጠው የቀድሞው የንግድ ህግ በስራ ላይ እያለ ቢሆንም ትንታኔው በአሁኑም የንግድ ህግ አስተማሪ ነው) ” በፍርድ ቤት አንድ ኩባንያ ይፍረስ ተብሎ ስለተጠየቅ ብቻ ምክንያቶቹ ሳይመረመሩ የማፍረስ ውሳኔ አይሰጥም። ማህበሩን ሊያፈርስ የሚችል በቂና ትክክለኛ ምክንያት / sufficient and good cause/ መኖሩ ሊመዘን ይገባል” ዳንኤል ፍቃዱ / ጠበቃና የህግ አማካሪ/
ማስታወሻ:— በ2014 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ 50% እና ከዚያ በላይ ያመጣችሁ ተማሪዎች ዛሬ ከእኩለ ሌሊት ጀምሮ የተመደባችሁበት ዩኒቨርስቲ በሚከተሉት አማራጮች ማየት ትችላላችሁ። Website:
https://result.ethernet.edu.etSMS: 9444 Telegram bot: @moestudentbot ከምደባ ጋር ተያይዞ ላላችሁ ማንኛውም ጥያቄ result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት Complaint ትምህርት ሚኒስቴር ፈጣን ወቅታዊ መረጃዎች ለማግኘት ይህንን የቴሌግራም ቻናል Join በማለት ይከታተሉ👇 http://t.me/wasulife http://t.me/wasulife