es
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Ir al canal en Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

El canal 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 290 suscriptores, ocupando la posición 6 172 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 367 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 290 suscriptores.

Según los últimos datos del 20 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -61, y en las últimas 24 horas de -7, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 16.77%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 8.05% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 2 396 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 151 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 0.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 21 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

14 290
Suscriptores
-724 horas
+117 días
-6130 días
Archivo de publicaciones
ሼር አድርጉት እናፋልጋቸዉ

አሰላምአለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካትሁ የአፋልጉኝ ጥሪ ይህ በምስሉላይ የምትመለከቱት ወንድማችን ስሙ ሙሀመድ ስጦታዉ የትዉልድ ሀገሩ ወለጋ በ2013 ከወለጋ ተነስቶ ወደ መቀሌ ልዉትድርና ከሄደ 5 አ
አሰላምአለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካትሁ      የአፋልጉኝ ጥሪ ይህ በምስሉላይ የምትመለከቱት ወንድማችን  ስሙ ሙሀመድ ስጦታዉ የትዉልድ ሀገሩ ወለጋ በ2013 ከወለጋ ተነስቶ ወደ መቀሌ ልዉትድርና ከሄደ 5 አመቱ ከዛግን በዛዉ በሄደበት አመት ደዉሎ ነበር ከዛ ጀምሮ እስታሁን ድምፁ ጠፍቷል ቤተሰብ በሀሳብ እናትና አባት ዛሬ ይመጣልኝ ይሆን  ከአሁን አሁን ከዛሬ ነገ በማለት አይናይን በመመልከት ላይ ናቸዉ ለቤተሰቦቹን አንድብቻ ነዉ እባክህ ወንድማችን ሙሀመድ እዉነት በሂወት ታለህ አለሁ በለን እንድሁም ያያችሁት አክባሩን የምታዉቁ ተባበሩን ስንል በአላህ ስም እንጠይቃለን :: በዚህ ስልክ ቁጥር አሳዉቁን 👇👇👇 የሰኡዲ 0564227740 የኢቶ     0989459761

🔖 ቁርአንን የማስተንተን (ተደቡር) ቀላል ዘዴዎች! ቁርአንን በረከት ለማግኘት ብቻ ሳይሆን ለውጥ ለማምጣት ! •​ባለቤት መሆን (Personalization)፦ ማንኛውም የቁርአን ትዕዛዝ ወይም ታሪክ ሲነበብ "ይህ ለእኔ የተላከ መልዕክት ነው" ብሎ ማሰብ። •ለማስተንተን ቆም ማለት (الوقفة)፦ አንድ ልብን የሚነካ አንቀጽ ሲያጋጥም ዝም ብሎ አለማለፍ። ልክ እንደ መድኃኒት በልብ ውስጥ እስኪሰርጽ ደጋግሞ ማንበብ። •​ከዕለት ተዕለት ሕይወት ጋር ማገናኘት፦ "ይህ አንቀጽ ዛሬ ካጋጠመኝ ችግር ወይም ስሜት ጋር ምን ያገናኘዋል?" ብሎ መጠየቅ። •​በትርጉም ማንበብ ፦ዐረብኛ ቋንቋ ለማይችል ሰው፣ ትርጉሙን በጥልቀት መረዳት የመጀመሪያውና ትልቁ የተደቡር እርምጃ ነው። ​•ልቦች ከቆሻሻ ቢጸዱ ኖሮ ከአላህ ንግግር (ከቁርአን) አይጠግቡም ነበር።" — ዑሥማን ኢብኑ ዓፋን (ረ.ዐ) منقول

•ሶላት የተወ ሰዉ በረመዷን ሲሰግድ ካየሀዉ አላህ ፀናት እንዲሰጠዉ ዱአ አድርግለት። በሱ ከማሾፍም ተጠንቀቅ ❗️ =

አንዳንዴ ሂወት እንድህ ናት......

🔖 ለትዉስታ፦ «ረመዷን  1444» ሒጅራ አቆጣጠር ላይ  የተሰጡ የገጠር  ሙሓደራዎች •ተዉሂድ እና ሺርክ፦   ወረባቦ 010 ቀበሌ «ገረባቦ» መንደር የተሰጠ  👇👇👇👇 t.me/abu_reyyis_arreyyis/7342 t.me/abu_reyyis_arreyyis/7342 •ተዉሂድ እና ሽርክ ፦  ወረባቦ  010 ቀበሌ «መከኒሴ» መንደር የተሰጠ 👇👇👇👇 t.me/abu_reyyis_arreyyis/7343 t.me/abu_reyyis_arreyyis/7343 •ተዉሂድ እና ሽርክ ፦  ወረባቦ  010 ቀበሌ «ሃሮዬ»  መንደር የተሰጠ 👇👇👇👇 t.me/abu_reyyis_arreyyis/7345 t.me/abu_reyyis_arreyyis/7345 🎙አቡ ረይስ ሙሐመድ ኢብኑ ኢማም

ሱብሀነክ የቀኑ መሮጥ.......

الجزء_الثامن_أحمد_محمد_طاهر_برواية_حفص_عن_عاصم.mp314.11 MB

~አደብ የማያደርጉ ልጆች መስጅድ ይዛችሁ ባትሄዱ !ሰጋጆች ስለሚረብሹ! ተመልከቱ ልጁ የሚሰራዉን በመጨረሻ ግን አልቻልኩም .....በሳቅ በሉ ፈገግ በሉ🖐 =

የምንለጥፋቸዉን ነገር ሼር በማድረግ አብረን አጅር እንፈስ በዚህ ወርቃማ ወር 🤲

🔖አንድ ሰዉ ዱዓ በሚያደርግ ጊዜ አላህ በሶስት ነገር ይሰጠዋለል። 1.የለመነዉን ነገር እንዳለ በዱኒያ ይሰጠዋል! 2. በለመነዉ ነገር ምትክ ሊደርስበት የነበረዉን መከራ በላእ ይከላክልለታል ! 3. ወይም ደግሞ  በዱኒያ ምንም ያልሰጠዉ ከመሰለ፣ ትልቁንና ዘላለማዊዉን ምንዳ በአኼራ ይጠብቅለታል። 🎙 الشيخ عبد السلام الشويعر

• ቁርአን የሚያደምጥ ሰዉ ትልቅ አጅር ያለዉ። ከፊል ኡለማዎች ይላሉ፦ ቁርአን የሚያዳምጥ ሰው ከሚቀራው ሰው ጋር እኩል አጅር (ምንዳ) ያገኛል። • ቁርአን የሚያደምጡ ሰዎችን አላህ ያዝንላቸዋል። በእጅ ፀሁፍ በሌላ ነገር ቢዚ አያድርግ ! ጆሮዉም ሰዉነቱም ሙሉ አካሉ ለቁርአን ይስጥ! የአድማጮችን አጅር ያገኝ ዘንድ ! 🎙الشيخ عبد السلام الشويعر =

አንዳንዴ በቦት መግባት እየረሳሁ ነዉ መልእክታችሁ ቆይቸ የማይ እና ....🖐ተረዱኝ

በቦት በኩል የተላከልኝ ነዉ ለእናንተ ጋብዥልኝ ተብሎ! አድምጡ እና ዱአ አድርጉላቸዉ 🤲

لكل سورة من سور القرآن مع القلب حال وذوق لا يكون في غيرها، بل لكل آية، ولكل كلمة، وهي من فتوحات الله على المصطفين من عباده، فاللهمَّ اصطفاءً لهذا الوجد🌱.

ፊትህን ያለበሰዉን እንባ አላህ ያየዋል፣የተሰበረዉን ልብህን አላህ ያውቀዋል፣ከሰው ያገለለህ ሐዘንህን አላህ ይመለከትዋል፣ወደ ዉስጥ የምታሰማዉን የብሶት ድምጽ አላህ ይሰማዋል። ⇛ሁኔታህ ሁሉ ከአላህ የተደበቀ አይደለም። ያያል፣ ይሰማል፣ ያውቃል። ብቻ ሁሌም ያ ረብ በል።

ስንመክር. አመካከራችንን እናስተካክል ደካማ ጎን ያለበትን ሰው ጠንካራ ጎኑን ብቻ በማውሳት ደካማ ጎኑን እንደለለ መተው. ከልብ የመነጨ ምክር አይደለም። የእውነት መካሪ ከሆንክ የምትመክረውን ሰው ደካማ ጎኑን እንዲያርምና እንዲያስተካክል፣በጠንካራ ጎኑ ላይ እንዲበረታ ማበራታትና ማጠናከሪያ ሀሳብ መስጠት ትክክለኛው ምክር ነው። منقول

«تلاوة مقتطفة من صلاة التراويح «1444 አመተ ሒጅራ ላይ የተቀራ! 🎙أبو ريس محمد بن إمام 𝐓𝐞» t.me/abu_reyyis_arreyyis/10605