es
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

Ir al canal en Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

El canal 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 14 286 suscriptores, ocupando la posición 6 166 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 361 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 14 286 suscriptores.

Según los últimos datos del 24 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de -65, y en las últimas 24 horas de -6, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 16.94%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 8.35% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 2 420 visualizaciones. En el primer día suele acumular 1 193 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 0.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 25 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

14 286
Suscriptores
-624 horas
-47 días
-6530 días
Archivo de publicaciones
ኢብኑ ሐዝም እንዲህ ይላሉ፡ "ለጓደኛህ ነፍሱን የሚጎዳውን ፣ በማወቁ የማይጠቀምበትን ነገር አትንገረው። ይሄ የወራ ^ ዶች ተግባር ነው።" [ረሳኢሉ ኢብኒ ሐዝም፡ 106] = የቴሌግራም ቻናል፦ t.m
ኢብኑ ሐዝም እንዲህ ይላሉ፡ "ለጓደኛህ ነፍሱን የሚጎዳውን ፣ በማወቁ የማይጠቀምበትን ነገር አትንገረው። ይሄ የወራ ^ ዶች ተግባር ነው።" [ረሳኢሉ ኢብኒ ሐዝም፡ 106] = የቴሌግራም ቻናል፦ t.me/IbnuMunewor t.me/IbnuMunewor

🎙 የሂዳያ ወጎች ▶️   📚የነዚያን ጀግኖች ታሪክ ልንዘክር፣ ገድላቸውን ልናወጋ ነው! 🔗―ገባ ገባ በሉ! https://t.me/Sle_qelbachn1?livestream=df105018f5a5bbf491

الحمد لله الذي بنعمته تتم الصالحات አስደሳች ለሊት ወላህ ! አላህ ያስደሳቹ ! በተለያየ አለም ያላችሁ ውድ ሰለፊ እህት ወንድሞቻችን አላህ ከክፉ ነገራቶች ሁሉ ይጠብቃችሁ።🤲 መልካም ለሊት ! ጥር 2/2018 ከለሊቱ 6:31

አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ― ይህ በምስሉ ላይ የምታዩት ወንድማችን የሁለት ልጆች አባት ነው። አብዛኞቻችሁ እንደምታውቁት ቀደም ሲል በቴሌግራም ግሩፕ ተከፍቶለት በተደረገለት ርብርብ ከአላህ በታች በእናንተ እርዳታ የኩላሊት እጥባት (Dialysis) እያደረገ ቆይቷል። ለአንድ ዓመት ከሦስት ወር አዲስ አበባ (ሀያት አደባባይ በሚገኘው በያኔት ሆስፒታል)፣ ከዚያም ካለፈው ዓመት የአረፋ በዓል ጀምሮ እስካሁን ድረስ በደሴ ከተማ የኩላሊት እጥባት ሲያደርግ ቆይቶ ወደ ሁለት ዓመት ሊሞላው ነው። በዚህ ሂደት ውስጥ ከጎኑ የቆማችሁ ኡስታዞች፣ ወንድሞችና እህቶች አላህ ጤናችሁን ይስጥልኝ፤ ጀዛኩም አላሁ ኸይራን። አሁን ግን ሁኔታው አስፈሪ ሆኗል። ወንድሜ አይኔ እያየ እየቀለለ ነው። ቀድሞ በሳምንት ሁለት ቀን ይታጠብ የነበረው አሁን በሳምንት ሦስት ጊዜ እንዲታጠብ ታዟል። ለአንድ እጥባት 4,500 ብር፣ በሳምንት 13,500 ብር እያወጣን ነው፤ የመድሃኒት ወጪው ደግሞ የባሰ ነው። አሁን ላይ አንድ ተስፋ አግኝተን ነበር። ታናሽ ወንድሙ ኩላሊቱን ሊሰጠው ፈቃደኛ ሆኖ በአዲስ አበባ ጳውሎስ ሆስፒታል ሙሉ ምርመራውን ጨርሰን ለንቅለ-ተከላ ቀዶ ጥገናው ዝግጁ ሆነናል። ቀጣይ ሳምንት ትሰራለህ ተብሏል። ነገር ግን ይህንን ለማድረግ የገንዘብ አቅማችን ፈጽሞ አልቻለም። ሐኪሞቹ ሂደቱ እስከ 1 ሚሊዮን ብር ሊፈጅ እንደሚችል ነግረውናል። (በቅርቡ የተሰሩ ሰዎች እስከ 900 ሺህ ብር እንደፈጀባቸው አይተናል)። እኛ እጅ ላይ ያለው ግን 300,000 (ሦስት መቶ ሺህ) ብር ብቻ ነው። ወገኖቼ! ወደ እናንተ ከመመለስ ውጪ አማራጭ አጣን፤ ጨነቀን። እባካችሁ ፕሮሰሱ አልቆ በገንዘብ እጦት ምክንያት ወንድማችንን እንዳናጣው ተባበሩን። ትንሽ የምትሉት ነገር የለምና ህይወቱን እንታደገው። የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች፡- ንግድ ባንክ (CBE) 1000580802684 አባይ ባንክ 2061011073393010 ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ 1830758700001 ሂጅራ ባንክ 1009072710001 ዘምዘም ባንክ 0035717820101 አቢሲኒያ ባንክ 45534529 የሂሳብ ስም፡- መካሻው አብደላ ሙሀመድ (Mekashaw Abdela Muhammed) ✍አንድት የሱና እህታችሁ የጭንቅ መልዕክት!

ስደት ላይ ስትኖር ጠንካራ መሆን ምርጫሽ ሳይሆን ግደታሽ ነዉ። So ጠንከር በይ አይዞሽ! =

ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ አዲስ ገቢ ተማሪዎች በተዘጋጀው Welcome ፕሮግራም  ላይ በጉራጌ ዞን ከተሰጠ ምክር የተወሰደ... 🎙ወንድም አቡ ሱፍያን t.me/AbuSufiyan_Albenan

ሰዋ ካርድ ባለ 115ሞባይሊ ባለ 30 ካላችሁ አሳዉቁኝ የመስጅድ የተነየተ ካለ በአካዉንት ገቢ እናደርጋለን👇👇 @Selefya_Menhaji  @Selefya_Menhaji

• እዉቀትን በመፈለግ ላይ ፀንቶ ለመቀጠል ከሚያግዙ ምክንያቶች ዉስጥ ቀላል እና አጠር ካለ ኪታብ መጀመር አለበት ያን የጀመረዉን ኪታብ ከጨረሰ ጥሩ የሆነ እዉቀትን ያገኛል። =

የምስጋና መስፈርቶች 3ናቸዉ ። ከሶስት አንዱ ከተወገደ ምስጋና አይሆንም። 1•በምላስ ማሳወቅ(ማመስገን) 2•በልብ ዉስጥ ማመን(ማረጋገጥ) 3• አላህን መታዘዝ ላይ መስራት......! • አላህ ፀጋዉን በአንተ ላይ የዋለዉ እንድታመሰግነዉ እሱን እንድትገዛ እንጅ እንድትኩራራ፣ ምድር ላይ ፈሳድ እንድታመጣ አይደለም። =

•ሸይኹል ኢስላም ኢብኑ ተይሚያ رحمه الله =

• ጥፍርን ማሳደግ ሱናን ተፃራሪ ነዉ። ከእንስሳ መመሳሰል ነዉ። =

ሰሞን አልመች እያለኝ ጠፍቸ ነበረ በሉ ዛሬ ሞሎቸላችኋለሁ እሺ መልካም አዳር ካቆምንበት እንቀጥላለን ኢንሻ አላህ

ባልና ሚስት ተመልከቱ 👆 ሚስት ጮሀ ጮሀ እሱ ዝም ብሎ መጨረሻ ላይ ዝም ብል ይሻለኛል ትላለች....ግንኮ አዉርታ ጨርሳለች .... ለማንኛዉም ፈገግ በሉ 🙌 ልዩነታችን የሰፋ ነዉ ! እን አመላችን ያዙን ባሎችዬ =