26 957
Suscriptores
-2324 horas
-1667 días
-78830 días
Archivo de publicaciones
Photo unavailableShow in Telegram
ወዮ ጉድሽን አልሰማሽ😭Video 👉https://youtu.be/HIu-u07328Y?si=mxZDBS8BVGAfMxEJ
😢 13👍 3😭 2
Photo unavailableShow in Telegram
📍እንኳን አደረሳችሁ📍በዘወረደ አስጀምሮ ሆሳዕና እንድንል የረዳን እግዚአብሔር ይመስገን።።👉ራማ ቲዩብ ሁሌም በቀጥታ ሥርጭት 👉 #ሁሌም_ከቤተክርስቲያን
❤ 62🙏 9👍 5
Photo unavailableShow in Telegram
♦️ጥዑም ዝማሬ-ዛሬ ይለቀቃል [Rama Tube]
በአንዳች አትጨነቅ
ጌታ ቅርብ ነው‼️
እስከ አሁን የምትሰሟቸው ዝማሬዎች የኔ ግጥሞች ናቸው። ዛሬ የምንለቀው ዝማሬ ደግሞ በግጥም መጋቤ ምስጢር ብሩክ አሳመረ እና በዜማ ዘማሪ ዲያቆን አቤል መክብብ የተሳተፉበትን ዝማሬ ይሆናል። መልእክቱ ልብ ያሳርፋል።
ወዳጅነታችሁ በሼር ይገለጥ😁
👍 8
ቀን ሳለ የላከኝን ሥራ ላደርግ ይገባኛል፤ ማንም ሊሠራ የማይችልባት ሌሊት ትመጣለች።”
—ዮሐንስ 9፥4
አዲሱን ዝማሬ👉አሁን የተለቀቀውን👉አድምጡት ሼር አድርጉት👉https://youtu.be/itGQW7GVLtk?si=Buy0XnOTHecAzzfE
👍 3🤬 1
ወጣት ሶፎኒያስ አስራትን ገድለው ተሽከርካሪውን ዘርፈው የተሰወሩ እና የግድያ ወንጀሉን ፈፅመዋል የተባሉ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ
******
ሟች ወጣት ሶፎኒያስ መጋቢት 24 ቀን 2016 ዓ.ም ከንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ናሆም ሆቴል አካባቢ ከሌሊቱ 8፡00 ሰዓት ላይ ማንነታቸው የማይታወቁ ሦስት ግለሰቦችን በግል በተደረገ ስምምነት ያለ አፕልኬሽን ምዝገባ በኮድ 2 ቪትዝ አሳፍሮ ወደ ቦሌ ሚካኤል ለማድርስ መሄዱ።
ወንጀሉን ፈፅመዋል ተብለው የተጠረጠሩትን አካላት ወንጀል ለመፈፀም አቅደው እና ተደራጅተው የትራንስፖርት አገልግሎት ፈላጊ መስለው ሹፌሩን በመቅረብ ካሳፈራቸው በኋላ አንገቱን በገመድ አንቀው በመግደል አስክሬኑን በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 5 አሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ አካባቢ ወደ አቦ ቤተክርስቲያን በሚወስደው መንገድ ላይ በመጣል አይነቷ ቪትዝ የሴሌዳ ቁጥር ኮድ 2A 93488 ተሽከርካሪ ጨምሮ ሁለት ሞባይል ስልኮችን ዘርፈው መሰወራቸው ተጠቁሟል፡፡
ፖሊስ ወንጀሉ ከተፈፀመበት ጊዜ አንስቶ ቀን ከሌት ባደረገው ብርቱ ክትትል ልዩ ልዩ ፖሊሳዊ ቴክኒኮችን በመጠቀም ተጠርጣሪዎቹ የሰረቁትን ተሽከርካሪ፣ ሦስቱን ዋና ተጠርጣሪ ወንጀል ፈፃሚዎች እና የሰረቁትን መኪና እንዲሁም ሶስት አባሪዎቻቸውን መያዙን አስታውቋል፡፡
በተጨማሪም ከተጠርጣሪ ወንጀል ፈፃሚዎቹ እጅ ላይ ባለቤታቸው የማን እንደሆኑ የማይታወቁ 7 የስልክ ሲም ካርዶችን ይዞ ምርመራው መቀጠሉን ጨምሮ ገልፆል፡፡
ምንም እንኳን ወንጀሉ በስውር የተፈፀመና ማንነታቸው የማይታወቁ ቢሆንም በተደረገ ብርቱ ክትትል ወንጀል ፈፃሚዎችን በ48 ሰዓት ጊዜ ውስጥ በመለየት ሦስት ዋና ተጠርጣሪ ወንጀል ፈፃሚዎችን እና ሦስት ግብራበሮቻቸውን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ ጠቅሷል፡፡
👍 22👏 6😢 6😱 5❤ 1
Photo unavailableShow in Telegram
የሟች ስም ሶፎንያስ አስራት ይባላል የ24አመት ልጅ ነው ማክሰኞ ለሊት 8 ስዓት ላይ ላፍቶ አካባቢ ሁለት ወንድ ና አንድ ሴት ኖሆም ሆቴል አካባቢ ማለትም የሰፈሩ ስም ላፍቶ ቦሌ ሚካኤል ውሰደን ብለውት ጓደኞቹን ደርሼ መጣው ብሎ እንደወጣ በዛው ቀረ በነጋታው ዕለት እናቱ ስልኩ ላይ ስደውል አይሰራም ጓደኛው ጋር ስደውል ቦሌ ሚካኤል ብሎ እንደወጣ እና እንዳላገኘው ይነግራታል የፈለገ ነገር ቢፈጠር ደግም ከናቱ ጋር ይደዋወላል እሶም ተነስታ ቦሌ ፖሊስ ጣብያ ሄዳ ትጠይቃለች የተመዘገበ ነገር የለም ካለ እናሳውቅሻለን ይሎትና ላፍቶም ፖሊስ ጣብያ ተመሳሳይ ነገር ይነግሮታል የአቃቂን ቃሊቲን ስልክ ይሰጧታል ስደውልም ስልኩን ለሌላ ሰው ስጪ ብለው የለውን ነገር ይነግሩታል አስክሬኑ ማሰልጠኞ አካባቢ እንደተገኘ እና ለምርመራ ጳውሎስ እንደተወሰደ ይነግሮታል ዛሬ 5 ስዓት አካባቢ አስክሬን ተቀብለን ወደ መኖርያ ቤት ወደ ላፍቶ ኮንደሚኒየም ወስደናን ገዳዬቹም አልተገኙም መኪኖውንም ይዘው ተሠውሮዋል መኪናውም vitz ኮድ 2 A 93488 ነው ያየ ሠው ጥቆማውን ያድርሰን
💔 44😭 13👍 4😁 1
Photo unavailableShow in Telegram
♦️ሼር ሼር ሼር♦️ወዳጆቼ እስኪ ልያችሁ
''ዛሬስ ስትመጣ ወደ መቅደስህ
በዘር ስንነግድ ምን ትለናለህ?
ከጅራፍህ ጋራ ዳግም ሳትመለስ
ወዳንተ መልሰን አጽናን በአንዱ መንፈስ።''
ወዳጆቼ! ሼር በማድረግ ለሁሉ እንድታደርሱልን በፍቅር እንጠይቃለን ።👉የፊታችን ቅዳሜ👂ጆሮአችንን ወደ ራማ ቲዩብ እናዘንብል😍
❤ 13👍 2
Elige un Plan Diferente
Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.