የሸዋ ልጆች/Shoa
Ir al canal en Telegram
እንኳን ደህና መጡ‼️ ✔️ ቻናሉን ለመቀላቀል join https://t.me/Shoaost ከልብ አመሰግናለሁ♥️🙏
Mostrar más4 685
Suscriptores
Sin datos24 horas
-467 días
-11330 días
Archivo de publicaciones
4 685
+3
ከተረኞቹ ወገን ባለመሆኗ የተገኘዉ ድል ደበዘዘ!
ኦህዴድ ፦ በማንነቷ አሸናፊነቷን በሚዲያ ሸፋፈነዉ።
እህታችን ማንነቷ ጥንቅቅ ያለችዉን ቆንጆ እንስት አማራነቷ ዋጋ አስከፈላት። ይሄ በሁሉም መስክ የአማራን ወጣቶች የመግፋት በደልና ግፍ ስርዓታዊ ቅርፅ የያዘ ነዉ።
ተረኞቹ የሚዘዉሩት ሚዲያ ስለሷ ትንፍሽ አላለም። ዜናውን ጭራሽ አልዘገቡትም ምክንያቱም አሸናፊዋ አማራ ናት።
ጭራሽ የእንኳን ደስ ያለሽ መግለጫማ አይታሰብም። ከተረኞቹ ወገን ብትሆን ኖሮ ደረጃ አያወጡም ምክንያቱ
ደግሞ በይፋና በግልፅ ሞት የታወጀበት ሕዝብ ልጅ አማራ ስለሆነች። የኛ ቀን አለ እህታችን ማንነትሽ ብቻዉን
በቂና አሸናፊ ነዉ። እንኮንም ከኛ ሆንሽ!
4 685
የምክክር (የወረራ)ኮሚሽን!
የምክክር ኮሚሽን በፌደራል ተቋማት አመራር ሆኖ እየሰራ ያለው ጃል ደመቀ። ከአሁን በፊት "የወለጋን አማራ "ይሄን የወሎ ሰፋሪ አጋድሞ [ማ*ረድ] ነው" በሚል ንግግሩም ይታወቃል ነበር ።እናም ብዙዎች በሱ ቅስቀሳ ህይወታቸውን አጠዋል።ታርደዋል ። ተፈናቅለዋል
4 685
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በአዲስ አበባ፣ በተራ አስከባሪነት ሥራ ተሰማርተው የሚገኙ ዜጎች በከተማው አስተዳደር ድንገት "ሥራ አቁሙ" ተባልን ሲሉ አማረሩ።
ለዘ-ሐበሻ ቅሬታቸውን ያቀረቡ ተራ አስከባሪዎች "ይህን ሥራ እየሰራን ቤጠሰብ የምንመራ ነን፣ ሆኖም ግን ድንገት ፖሊሶች መጥተው ይህን ሥራ አቁሙ አሉን" ብለዋል።
"በየከተማ አስተዳደሩ ቢሮ ሄደን አቤት ለማለት ሞክረን አልተሳካም፣ ያልገባንበት ቢሮ የለም፣ ግን ብሶታችንን የሚሰማን አጣን" የሚሉት ተራ አስከባሪዎቹ ፖሊሶቹን ሲጠይቋቸው "ከበላይ የታዘዝነውን ነው ያስፈጸምነው" እንዳሏቸው ተናግረዋል።
"የከተማ አስተዳደሩ ሥራውን አቁሙ ሲል፣ ቢያንስ ተቀያሪ ሥራ ሊያመቻቹልን ይገባ ነበር" የሚሉት ተራ አስከባሪዎቹ "በችግር ላይ እንገኛለን" ብለዋል።
በጉዳዩ ላይ የከተማ አስተዳደሩን ምላሽ ለማካተት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም።
4 685
📌አሁን የሲኖዶሱ መሪ ታውቋል!
“ኦሮሞን መገንጠል ሳይሆን፣ ኦሮሞን የምትመስል ኢትዮጲያ መፍጠር” ይህ የኦህዴዶች ቀዳሚ እቅድና ባለፉት ሰባት አመት እየተተገበረ ያለ የዕለት ተዕለት ሥራ ነው።
እነ አቶ አካለወልድ ማለቴ እነ አቡነ ሳዊሮስ 2015 ዓ.ም የስኒ ማዕበል አስነሱና በእርቅ ስም ገብተው ሲኖዶሱን በራሳቸው ቅርጽ ሰርተው ለኦህዴድ በዚህ መልኩ አስረክበዋል።
የሲኖዶሱ መሪ ኦህዴድ መሆኑን ደግሞ አዳነች አበቤ በምትባል ግለሰብ በዚህ መልኩ በምስል ተገልጧል።
እኔ ግን በአቡነ ጴጥሮስና በአቡነ አብርሐም ሁሌም እገረማለሁ፣ የመገረሜ ምክንያት ደግሞ የየካቲቱን 5ቱን ሰላማዊ ሰልፍ በአብይ አህመድ ተቆልመመው ሕዝበ ክርስቲያኑን ለአውሬዎች አሳልፈው ሲሸጡት እና ደግሞ በቀጣይ የፀፀት ሕይወት እንደሚገፉ ሳስብ ነው።
ወየውልሽ ነነዌ፣ ወየውልሽ ነነዌ
ዳግም ዮናስ አይነሳልሽ ነው ነገሩ!
#መውጫ:-
በመንፈስ ቅዱስ የሚመራ ሲኖዶስ ነው እንዳትሉኝ በኦህዴድ የሚመራ ሲኖዶስ መሆኑን ይታወቅ!
4 685
#አርበኛ ብሩክ ታታሪው በርታልን!
አፋብኃ በሸዋ!
ግባ በለው ሸዋ!
ፋኖነት ብቸኛው የአማራ መዳኛ መንገድ ነው‼️
Amhara Press ፔጁን Follow, invite your friends. ያድርጉ!
Thank you!
✔️ለበለጠ መረጃ የቴሌግራም ቻናሉን ይቀላቀሉ join
https://t.me/Shoaost
4 685
+2
"የበሰበሰ እንቁላል ህይወት ዘርቶ ጫጩት ሊሆን አይችልም" በሸዋ ኅብረተሰብ ማኅበር የፋኖ ድጋፍ ኔትዎርክ ሚኒሊክ ዩኒት
የአቋም መግለጫ
4 685
የመከላከያ አዛዦች ፋኖ ተዳክሟል እያሉ እራሳቸውንና አለቆቻቸውን ያፅናናሉ፣ ፋኖ ደግሞ ድምፁን አጥፍቶ ስራውን ይሰራል። እናትዋ ጎንደር ሙቼ ነው ምወዳችሁ!
4 685
+1
ቆሻሻ ውሃ እፀዋትን ከማደግ እንዳማያግደው ሁላ እኛንም ማንኛውም አሉታዊ ተፅእኖ ፍጥነታችንን ሊገታ ይችላል እንጅ ከማሸነፍ አያግደንም ።
በመዓረግ ተመራቂ እንቁ ኢንጂነሮቹ እንደ ንስር ሁሌም ከፍ ብለው የሚበሩ ድንቅ መሪ ናቸው👏
ጀግኖች ናችሁ፣የእዉነትም የሚኒልክ ልጆች ፣ጎጥ የለ መንደር የለ!!
አማራ ኢትዮዽያ አለቀ
ድል ለአፋብኃ👋🏿💚💛❤️
4 685
+6
#ሰበር_ዜና!
ለ7 ወር የሰለጠኑ ፋኖዎች በትናንትናው እለት በደማቅ ሁኔታ ተመረቁ።
ሀዲስ አለማየሁ 7ኛ ክፍለጦር አብራጅት ብርጌድ ለ7 ወር ያሰለጠናቸውን በትናንትናው እለት በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል።
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል በጎጃም ቀጠና በወታደራዊና በፖለቲካ ብቁ ስለጠና በመስጠት በትናንትናው ዕለት በደመቀ ሁኔታ አስመርቋል።
በዚህ የምርቃ ፕሮግራም ከፍተኛ አመራሮች በቦታው በመገኘት መልዕክት አስተላልፈዋል።
አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ ፣አዲስ ተስፋ !
አፋብኃ | ጎጃም!
ግንቦት 19/2017 ዓ.ም
ፋኖነት ብቸኛው የአማራ መዳኛ መንገድ ነው‼️
Amhara Press ፔጁን Follow, invite your friends. ያድርጉ!
Thank you!
✔️ለበለጠ መረጃ የቴሌግራም ቻናሉን ይቀላቀሉ join
https://t.me/Shoaost
4 685
+2
#አሳዛኝ_ዜና!
በሸዋ ደራ ጉንደ መስቀል ገጠራማ ቀበሌዎች የአማራ ነዋሪዎች ባሉበት በዙ~23 እና ሞርተር ከህብረተሰቡ በተጨማሪ በእንስሳት ላይም የግፍ ጥግ ትላንት ማለትም 18/09/2017 ዓ.ም ተሰርቶባቸዋል። የህወሃት የበኩር ልጅ!
እኛስ ገጥመናል እንስሳቱ ምን አረጉ እሺ😡
ፋኖነት ብቸኛው የአማራ መዳኛ መንገድ ነው‼️
Amhara Press ፔጁን Follow, invite your friends. ያድርጉ!
Thank you!
✔️ለበለጠ መረጃ የቴሌግራም ቻናሉን ይቀላቀሉ join
https://t.me/Shoaost
4 685
+1
#ሰበር_ዜና!
ከግንቦት 15-18 አማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል በሸዋ ከሰም ክፍለጦር ነበልባል ብርጌድ ልዩ ቦታው ጭቃ ቆላ በሚባል ስፍራ የወራሪውን ጦር ስቦ በማስገባት ቀጥቅጣውታል። በዚህ የሶስት ቀን ውጊያ በርካታ የብልፅግና ጦር የተደመሰሰ ሲሆን በተለይም ዛሬ ከለሊቱ 11 ጀምሮ በመድፍ የታገዘው ውጊያ የብልፅግና ጦር አይቀጡ ቅጣት ተቀጥቷል።
በሌላ ዜና በዚሁ የቡልጋና ምንጃር ቀጠና በኮረማሽ ጎርፎ እና አከባቢው ላይ ከበባ ለመፈፀም የሞከረው የብልፅግና ጦር በኃለማርያም ማሞ ብርጌድ ሻለቃ አንድ ተርብ ተዋጊዎች ተከቦ ተለብልቧል። ከብቢያለሁ ብሎ ጥቃት ለመሰንዘር ሲሰናዳ እራሱ የብልፅግና ጦር ተከቦ ሙትና ቁስለኛ ሲሆን የተረፈው ተደናብሮ እግሬ አውጪኝ ብሎ ፈርጥጧል።
4 685
#መረጃ
ባህርዳርን ጨምሮ የዞን ከተሞችን ለፌደራል ፖሊስ አስረክቦ ከተማ ውስጥ ሲዘርፍ የነበረን ገንዘብ አምላኪ ሚሊሻና አድማ ብተናን ወደ ወረዳ ቀጠና ውጊያ ትወጣላችሁ መባሉን ተከትሎ በርካታ ሚሊሻና አድማ ብተና እየከዳ ይገኛል።ከዚህ ጋር ተያይዞ የጠላት ተልዕኮ ይዘው የሚወጡ ስላሉ መሪዎቻችን ጋር ያላቸው ቀረቤታ በጥንቃቄ እንዲታይ የውስጥ አዋቂ መረጃ አድርሶናል‼️
4 685
አፋብኃ/በጎንደር
አምባጊዮርጊስ ከተማን ተቆጣጥሮ በየቤቱ አጥር እየሰበረ ገብቶ የተደበቀ ሚሊሻን ከየ አልጋው ስር እየጎተትን ለቅመን ጨርሰናል።
የዱቄት ሮቶ ውስጥ የተገኘም አለ። ቅምባ የተደፋበት ሁሉ ተገኝቷል። አብዛኛው ሱሪው ተበለሻሽቷል።
እጅ ስጡ!! አማራን የወጋ መደበቂያ የለውም!!!
#ከ_አፋብኃ_ጋር_ወደ_ፊት✊✊✊✊
✔️ለበለጠ መረጃ ቻናሉን ይቀላቀሉ join
https://t.me/Shoaost
4 685
“ስለ ንግድ ባንክ ብድር እና የቤት ግዢ
ለምሳሌ ያክል አንድ በአዲስ አበባ ያለ ሰራተኛ በሁለት ሚሊዮን ብር የሚገዛው ጥሩ ቤት አገኘ እንበልና (only for assumption purposes, in reality it is not possible with this amount), 25% አስቀድሞ ንግድ ባንክ መቆጠብ አለበት (=500ሺ)። የቀረውን 75% በሃያ ዓመት ከፍሎ ይጨርሳል (1.5M)። ወለዱ 14% ነው። ባንኩ ደሞ ማበደር የሚችለው የሰራተኛውን ደሞዝ 2/3 በ20 አባዝቶ ነው። ባጠቃላይ ይህን ስናስበው ሰራተኛው ይህን መስፈርት አሟልቶ በ20 ዓመት 1.5 ሚሊየን እዳውን ከፍሎ ለመጨረስ በወር 18,600 ብር መክፈል ይኖርበታል ማለት ነው።”
