es
Feedback
የሸዋ ልጆች/Shoa

የሸዋ ልጆች/Shoa

Ir al canal en Telegram

እንኳን ደህና መጡ‼️ ✔️ ቻናሉን ለመቀላቀል join https://t.me/Shoaost ከልብ አመሰግናለሁ♥️🙏

Mostrar más
4 685
Suscriptores
Sin datos24 horas
-467 días
-11330 días
Archivo de publicaciones
Nnnn

📌ዉጤት ዛሬ ለሊት 6:00 ላይ ይፋ ይሆናል! ተብሎ ይጠበቃል ልክ እንደወጣ ዉጤታቹን የምታዩበት websites እነዚህ ናቸው :: 1. eaes.et 2. eaes.gov.et 3. eaes.edu.et 4
📌ዉጤት ዛሬ ለሊት 6:00 ላይ ይፋ ይሆናል! ተብሎ ይጠበቃል ልክ እንደወጣ ዉጤታቹን የምታዩበት websites እነዚህ ናቸው :: 1. eaes.et 2. eaes.gov.et 3. eaes.edu.et 4. result.neaea.gov.et 4. t.me/result_eaes_etbot በቴሌግራም➥ @Shoaost

የመከታው ማሞ ነፃ አውጭ የሌባ ስብስብ ትላንት ሌሊቱን ከ3 ባንክ 41 ሚሊየን ብር ዘርፏል። ድንቄም ነፃ አውጪ😭🙈😢 የህዝብ ነፃ አውጪ ነኝ ባይ ከሰሜን ሸዋ ዞን ጣርማበር ወረዳ መዘዞ ንዑስ ወ
+1
የመከታው ማሞ ነፃ አውጭ የሌባ ስብስብ ትላንት ሌሊቱን ከ3 ባንክ 41 ሚሊየን ብር ዘርፏል። ድንቄም ነፃ አውጪ😭🙈😢 የህዝብ ነፃ አውጪ ነኝ ባይ ከሰሜን ሸዋ ዞን ጣርማበር ወረዳ መዘዞ ንዑስ ወረዳ ካሉ ባንኮች ከ 41 ሚሊየን ብር በላይ ዘርፎ አዳሯል። ህዝብ እውነታውን ያወቀ ቢሆንም ያንገራገርክ ቁርጥህን እወቅ!!!

ከ41 ሚሊዬን ብር በላይ ተወሰደ‼️ በአማራ ከልል ሰሜን ሸዋ ዞን ጣርማበር ወረዳ መዘዞ ንዑስ ወረዳ በትላንትናዉ እለት ከሌሊቱ 7 ሰዓት ላይ ከ3 ባንኮች ከ41 ሚሊዮን ብር በላይ በታጠቁ ሀይሎች አ
ከ41 ሚሊዬን ብር በላይ ተወሰደ‼️ በአማራ ከልል ሰሜን ሸዋ ዞን ጣርማበር ወረዳ መዘዞ ንዑስ ወረዳ በትላንትናዉ እለት  ከሌሊቱ 7 ሰዓት ላይ ከ3 ባንኮች ከ41 ሚሊዮን ብር በላይ በታጠቁ ሀይሎች አንደተወሰደ ታውቋል። በንዑስ ወረዳዉ ከሚገኙ ከቡና ባንክ 11ሚሊዬን 550ሺህ ብር፣ከፀዳይ ባንክ 1ሚሊዬን 28ሺህ ብር እንዲሁም ከአባይ ባንክ 29 ሚሊዬን 365ሺህ ብር በአጠቃላይ 41ሚሊዬን 943 ሺህ ብር መወሰዱን ወረዳው አሳውቋል። #አዩዘበሀሻ ====================

#ሰበር_መረጃ! ጎርጎራ የጀግኖቹ ጎራ💪💪💪 በጎንደር ጎርጎራ ባለስልጣናት የያዘች ሄሊኮፍተር በፋኖ በትር ተመትቶ ወድቋል!!

በእስራኤል ጥቃት ኢራን ያጣቻቸው ቁልፍ ሰዎች እነማን ናቸው?
በእስራኤል ጥቃት ኢራን ያጣቻቸው ቁልፍ ሰዎች እነማን ናቸው?

ይሰማል ባህርዳር 🦻🦻🦻👂🔥 ሰኔ 5 ብልፅግና በባህር ዳር ለጠራው የድጋፍ ሰልፍ የምትገኝ ካለህ ስርአቱ ላይ ያረፈው በትር አንተም ላይ ሊያርፍ ግድ ይሆናል። ቴሌግራሙን ይቀላቀሉ! https://t.me/Shoaost

ሰበር ዜና! የአፋብኃ ጎንደር ቀጠና መይሳው ካሳ (2ኛ) ኮር  አካል የሆኑት አድዋ ክፍለ ጦር እና ቋራ ኦሜድላ ክፍለጦር በጥምር 4ኛ ቀኑን ባስቆጠረው "ዘመቻ ቋራ ቃል ኪዳን" በበሙር ቀዝቀዝና አባይ ዳር ቀጠና ከፍተኛ ድል እየተመዘገበ ይገኛል። ባለፉት 3 ቀናት ውስጥ በተደረገው መደበኛ አውደ ውጊያ አገዛዙ ለመገመት በሚያስቸግር ሁኔታ ከፍተኛ ሙትና ቁስለኛ ሆኗል። ቀጠናውን ለመቆጣጠርም ሆነ የአርሶ አደሩን የእርሻ ወቅት ለማደናቀፍ አስቦ ቢንቀሳቀስም በነበልባሎቹ ፋኖዎች አጉል ቅዠት ሆኖበታል። አባይ ዳርንና ቀዝቀዝን ለመቆጣጠር እንቅስቃሴ ቢያደርግም በክንደ ብርቱዎቹ የመይሳው ካሳ (2ኛ) ኮር አድዋ ክ/ጦ 2ኛ ብርጌድ ሻለቃ አንድ በአርበኛ ማንዴላ እያዩ እና በአርበኛ ዮሐንስ ባለድል መሪነት ከቀጠናው ሙትና ቁስለኛ ሆኖ ፈርጥጦ ቢወጣም ወደ መጣበት በሙር ከተማ በመከተል እና ከቋራ ኦሜድላ ጋር በመጣመር አሁን ድረስ ጠላትን ክፉኛ እያበራዩት ይገኛሉ። በዛሬው እለትም ሰኔ 4 ቀን 2017 ዓ.ም ከሙር ከተማ በቅርብ ርቀት በተደረገ አውደ ውጊያ የሰነበተ አስክሬን እና ቁስለኛ ለማንሳት የገባው ኃይል ስለታፈነበት ተጨማሪ ኃይል ጨምሮና ድሮን ተጠቅሞ የበለጠ ከፍተኛ ሙትና ቁስለኛ ሆኖ እንዲሁም ከፍተኛ አመራሮችን አጦ በሽንፈት ወደ መጣበት ተመልሷል። አሁን ላይ የደለጎ ሆስፒታል በቁስለኛ ተጥለቅልቋል። ይሄን ድል ያስመዘገበው የአፋብኃ ጎንደር ቀጠና መይሳው ካሳ (2ኛ) ኮር አድዋ ክ/ጦ እና ቋራ ኦሜድላ ክ/ጦ በጥምር  የአገዛዙን ኃይል እያሳደዱ መግቢያ መውጫ እያሳጡት ይገኛሉ። በዚሁ አውደ ውጊያ አንድ ዙ23 ተመቶ ከጥቅም ውጭ ሆኗል። አስክሬኑም በየቦታው ወድቋል። በዚህ የተበሳጨው የአገዛዙ የማፊያ ሰራዊት ንፁሀንን ከቤት እያወጣና እርሻ ቦታ እየያዘ እረሽኗል፤ እንዲሁም ሰኔ 4 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 6:30 ላይ አገዛዙ 2 ጊዜ አባይ ዳር ላይ የድሮን ጥቃት የፈፀመ ሲሆን በድሮን ጥቃቱም 1 ንጹሃን በጥቃቱ ሲገደል፤ 4 ንጹሃን ቁስለኛው ሁነዋል። አገዛዙ የፋኖዎችን በትር መቋቋም ሲያቅተው ንጹሃንን ኢላማ ያደረገ ጥቃት እየፈፀመ መሆኑን ማረጋገጥ ችለናል ሲል የአፋብኃ ጎንደር ቀጠና የመይሳው ካሳ (2ኛ) ኮር የህዝብ ግንኙነት ፋኖ መ/ር አስተውል አምሳሉ  ገልጿል።

ሸዋ ጠቅላይ ግዛት የሚባለው ቡድን የራሳ የሸዋ ሮቢት ቀበሌ መሃይም ሽፍታዎች ስብስብ ብቻ መሆኑን መታወቅ አለበት።

የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ንጉስ ሚካኤል ኮር ኢንጅነር ደሳለኝ ክፍለጦር እና መብረቅ ክፍለጦር በጋራ የሚያደርጉት ተጋድሎ በድል ታጅቦ ቀጥሏል:: ሁለቱ የንጉስ ሚካኤል አሊ ኮር ክፍለጦሮች ባለፉት አስር ቀናቶች መካነሰላም ዙሪያ እያደረጉት ያለው ተጋድሎ በድል ታጅቦ የቀጠለ ሲሆን ሰኔ 2/2017 ዓ.ም ጀኔራል ዘውዱ ሰጥአርጌ ለሃሰት ፕሮፓጋንዳው መካነሰላም ከተማ የሰበሰበውን ህዝብ ጥሎ እስኪፈረጥጥ ድረስ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊቱን ወደ አፈር ቀላቅለውታል:: ለተከታታይ ቀናቶች እየተደረገ ባለው ተጋድሎ ሰኔ 1/2017 ዓ.ም ምሽት 1:00 ተዋ ላይ ዙፋን ጠባቂ ሰራዊቱ በመሸገበት በመረምረም ምሽግ ላይ ጥሎት የሄደውን ተተኳሽና መገናኛ ሬድዮ ሳይቀር በመማረክ ታላቅ ድል ተጎናፅፈዋል:: መገናኛ ሬድዮው ከአንድ ከተደመሰሰ ከፍተኛ አመራር የተማረከ ነው:: በተጋድሎው ጠላት ይዞት የነበረውን ተዋ እና ሰኞ ቀጠናን ጭምር በመልቀቅ ለነበልባሎቹ አስረክቧል:: በዚህ የተበሳጨው ጀኔራል ዘውዱ ሰጥአርጌ የታጀበበትን ዙ23 በበታ ተራሮች ጫፍ በማስወጣት ወደ ንፁሃን ቢተኩስም በደረሰበት ጠንካራ መልሶ ማጥቃት መካነሰላም ከተማን ለቆ ይዞ ለመፈርጠጥ ተገዷል:: መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል! ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ሰኔ 3/2017 ዓ.ም

ሰበር ዜና:- ሌሎች ብዙ ቁጥር ያላቸው ከፍተኛ ጀነራሎች የስራ መልቀቂያ ማስገባታቸው ታወቀ:: የአብይ አህመድ መከላከያን በራሳቸው ፈቃድ የሚለቁት ቁጥር እየጨመረ መምጣቱን ያመለክታል:: ተራው ወታደር መከላከያውን እየከዳ መቀጠሉ እንዳለ ሆኖ የከፍተኛ መኮንኖች ከመከላከያ መልቀቅ የሚያመለክተው ነገር በአገዛዙ ተስፋ መቁረጣቸውንና አገዛዙ ለመውደቅ ዋዜማ ላይ መድረሱን ይጠቁማል:: Source: Anchor Media

ወዳጅ ዘመዶቻችን ሁሉ💚💛❤ እንዴት አደራችሁ እንዴት ዋላችሁ። ሊንኩን https://t.me/Shoaost በዚህ ቴሌግራም ላይ እየገባችሁ እዩለት ምርጥ ስራ ነው😍 https://youtu.be/xjlIC2ra4R0?si=Tfl4MHOy6vL1rAHc

#ሰበር_ዜና! ሸዋ ላይ ያለው አፋህድ እየፈረሰ ነው። ወደ አፋብኃ እየተቀላቀሉ ነው ዛሬ ብቻ ከ80 በላይ ሰራዊት ከነ ሙሉ ትጥቁ አፋብኃ በሸዋን ቀጠናን ተቀላቅሏል። 💪✊

አቶ ታዬ ደንደአ በብልፅግና ኃይሎች ተይዘው መወሰዳቸውን ባለቤታቸው ተናገሩ! የቀድሞው የፌደራል መንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣን የነበሩት አቶ ታዬ ደንደአ በዛሬው ዕለት በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን
አቶ ታዬ ደንደአ በብልፅግና  ኃይሎች ተይዘው መወሰዳቸውን ባለቤታቸው ተናገሩ! የቀድሞው የፌደራል መንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣን የነበሩት አቶ ታዬ ደንደአ በዛሬው ዕለት በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋላቸውን ባለቤታቸው ተናገሩ። ከሥልጣናቸው ተነስተው ለረጅም ጊዜ በእስር ላይ ከቆዩ በኋላ በዋስትና ተለቀው ጉዳያቸውን ከውጪ ሲከታተሉ የነበሩት አቶ ታዬ ዛሬ በቁጥጥር ስር ከመዋላቸው በፊት በቀጠሯቸው መሠረት ፍርድ ቤት ቀርበው ነበር ተብሏል።

#ሰበር_መረጃ❤️🥰🔥🫡 የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ጎንደር ቀጠና ፭ኛ (5ኛውን) ግዙፍ ኮር መሰረተ። የአፋብኃ ጎንደር ቀጠና አካል የሆኑ 7 ክ/ጦሮች በማካተት የተመሰረተው ኮር ስያሜ"
+2
#ሰበር_መረጃ❤️🥰🔥🫡 የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ጎንደር ቀጠና ፭ኛ (5ኛውን) ግዙፍ ኮር መሰረተ። የአፋብኃ ጎንደር ቀጠና አካል የሆኑ 7 ክ/ጦሮች በማካተት የተመሰረተው ኮር ስያሜ" ዳ/ቴዎድሮስ ፭ኛ ኮር " በሚል ተሰይሟል። በዳግማዊ ቴዎድሮስ ፭ኛ ኮር ስር 1.ጎንደሬ በጋሻው ክ/ጦር 2.መብረቅ ክ/ጦር 3.ጥቁር አንበሳ ክ/ጦር 4.ንስር በለሳ ክ/ጦር 5.ታድሎ ብርሃን ክ/ጦር 6.ዞዝ አምባ ንጉሱ ክ/ጦር 7.ፋናዬ ውቤ ክ/ጦርን በማደራጀት ግዙፉን 5ኛ ኮር ዕውን ማድረግ ተችሏል። ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን! አፋብኃ /AFNF ጎንደር ቀጠና ዮሐንስ ንጉሱ ሙጨ ለፈጣንና ታማኝ የመረጃ ምንጭ የቴሌግራም ቻናላችንን ይከተሉ https://t.me/Shoaost https://t.me/Shoaost

አፋብኃ በወሎ! የዘጋርዲያን ዘጋቢ ፦ ከወሎ ቤተ አምሓራ ሰማይ ስር! የፈረንሳይ ጋዜጠኛ ሮቢል ቱንግስተን ከፈረንሳይ ፓሪስ ተነስቶ አፋብኃ ወሎ ቀጠና ተገኝቷል✊✊✊ ከፍ ብለህ እንደ ንስር ብረር😍�
+2
አፋብኃ በወሎ! የዘጋርዲያን ዘጋቢ ፦ ከወሎ ቤተ አምሓራ ሰማይ ስር! የፈረንሳይ ጋዜጠኛ ሮቢል ቱንግስተን ከፈረንሳይ ፓሪስ ተነስቶ አፋብኃ ወሎ ቀጠና ተገኝቷል✊✊✊ ከፍ ብለህ እንደ ንስር ብረር😍💪👌❤️🔥 ድል ለፋኖ  ❤💪💪💪     ለፈጣንና ታማኝ የመረጃ ምንጭ የቴሌግራም ቻናላችንን ይከተሉ https://t.me/Shoaost https://t.me/Shoaost የፌስቡክ ገፅ https://www.facebook.com/profile.php?id=100063621584599&mibextid=ZbWKwL ቴሌግራም:- https://t.me/Shoaost

በደብረ ብርሃን የሚገኙ ከ24 ሺሕ በላይ ተፈናቃዮች የመጠለያ ካምፖች የአገልግሎት ጊዜ በማብቃቱ መቸገራቸውን ተናገሩ በደብረ ብርሃን ከተማ በሚገኙ 3 የስደተኞች መጠለያ ካምፖች ውስጥ የሚኖሩ ከ24
በደብረ ብርሃን የሚገኙ ከ24 ሺሕ በላይ ተፈናቃዮች የመጠለያ ካምፖች የአገልግሎት ጊዜ በማብቃቱ መቸገራቸውን ተናገሩ በደብረ ብርሃን ከተማ በሚገኙ 3 የስደተኞች መጠለያ ካምፖች ውስጥ የሚኖሩ ከ24 ሺሕ በላይ ተፈናቃዮች የካምፖቹ የአገልግሎት ጊዜ በማብቃቱ መቸገራቸውን ለአሐዱ ተናግረዋል። ካለፉት 5 ዓመታት ጀምሮ በኦሮሚያ ክልል ከሚገኙ የተለያዩ አካባቢዎች ከመኖሪያ ቀያቸው ተፈናቅለው ቻይና፣ ባቄሎ እና ወይንሸት የሚል መጠሪያ ባላቸው መጠለያ ካምፖች ውስጥ ከ3 ዓመት በላይ እንደቆዩ የተናገሩት ነዋሪዎቹ፤ ከሸራ እና ከፕላስቲክ የተሰሩት የካምፖቹ መጠለያዎች በተፈራረቀባቸው ጸሐይ እና ዝናብ ምክንያት የአገልግሎት ጊዜያቸውን በማብቃቱ ለመኖር በማይመች ሁኔታ ውስጥ ለመኖር መገደዳቸውን ገልጸዋል። የካምፑ አስተባባሪ "በቻይና እና ወይንሸት መጠለያ ጣቢያዎች ውስጥ የሚገኙት ከ3 ዓመት በላይ በቦኬሎ የሚገኙት ደግሞ ከ2 ዓመት በላይ አስቆጥረዋል" ብለዋል፡፡ በተጨማሪም፤ "መጠለያ ካምፖቹን ለማሻሻል የተደረገው ጥረት አነስተኛ ነው፣ አደጋ ላይ ያሉት ተፈናቃይ ዜጎች ተዘንግተዋል እንዲሁም፤ መጪው ክረምት እንደመሆኑ የፌደራል መንግሥትን ጨምሮ የሚመለከታቸው አካላት አስቸኳይ ድጋፍ እንዲያደርጉ እንጠይቃለን" ሲሉ ለአሐዱ ተናግረዋል፡፡ በካምፖቹ ተፈናቅለው ከሚገኙት ዜጎች መካከል 5 ሺሕ የሚሆኑ ሴቶች ከምግብ አቅርቦት አናሳ መሆን፣ በቂ የውሃ አቅርቦት አለመኖር እንዲሁም፤ የመጸዳጃ ቦታዎች አለመመቻቸት ጋር ተያይዞ ለተለያዩ ችግሮች እየተጋለጡ መሆኑን በመግለጽ ለሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ቅሬታ ስለማቅረባቸው አሐዱ መዘገቡ ይታወሳል፡፡ በሚካኤል ተስፋጽዮን #አሐዱ

#ሰበር_ዜና! ሸዋ ላይ ያለው አፋህድ እየፈረሰ ነው። ወደ አፋብኃ እየተቀላቀሉ ነው ዛሬ ብቻ ከ80 በላይ ሰራዊት ከነ ሙሉ ትጥቁ አፋብኃ በሸዋን ቀጠናን ተቀላቅሏል። 💪✊

🔥በአማራ ፋኖ ብሔራዊ ሀይል ሸዋ ቀጣና ከሰም ክፍለጦር ተስፋ ብርጌድ በትናትናው እለት ከጠላት ጋር ሲፋለም ውሏል‼️ በአማራ ህዝብ ላይ ወረራና ዝርፊያ የእለት ተዕለት ስራ አድርጎ የተንቀሳቀሰው የ
🔥በአማራ ፋኖ ብሔራዊ ሀይል ሸዋ ቀጣና ከሰም ክፍለጦር ተስፋ ብርጌድ በትናትናው እለት ከጠላት ጋር ሲፋለም ውሏል‼️ በአማራ ህዝብ ላይ ወረራና ዝርፊያ የእለት ተዕለት ስራ አድርጎ የተንቀሳቀሰው የኦሮሙማው ወታደር በትናትናው እለት በተስፋ ብርጌድ ውስጥ በሚገኙ በርካታ ቀጣናዎች ውጊያ የከፈተ ቢሆንም በክንደ ብርቱዎቹ ከፍተኛ ተጋድሎ አገዛዙ ኪሳራን ተከናንቧል። በመሆኑም ጎርጎ፣ድሬ፣አብሎሽ አቦጎርዶ በተደረገ ውጊያ ፦አንድነት  ቆቃ ፣ጅፈርና ዱረኝ ፦ሻለቃ1 እና ሻምበል 3፣ ኮካ እና 04 ቀበሌ የብርጌድ ቃኝ ጠላላትን ሲፋለሙ ውለዋል። በዚህም ውጊያ የተስፋ ብርጌድ ጀግኖች ይህን የአማራ ጠላት የሆነና ለእናቶች፣ህፃናትና አዛውቶች እርህራሄ የሌለውን ወታደር ሲረፈርፉት ውለዋል። ከአገዛዙ ጋር በተደረገው ከፍተኛ ውጊያ እሬሳውን በየጫካው አዝረክርኮ ሲሄድ በርካቶችም ቁስለኞች ሆነዋል። ከዚህ በተጨማሪ አገዛዙ ቁስለኛ የሚያግዝበት ፓትሮል መኪናም ከጥቅም ውጭ ተደርጓል ። ©የአማራ ፋኖ ብሄራዊ ሀይል ሸዋ ቀጣና ከሰም ክፍለ ጦር ተ ተስፋ ብርጌድ

አማራ ከጎረቤት ኤርትራ ጋር ሰላም ይፈልጋል። መጪዉ ትዉልድ ደም እንዲፋሰስ አንፈቅድም!
አማራ ከጎረቤት ኤርትራ ጋር ሰላም ይፈልጋል። መጪዉ ትዉልድ ደም እንዲፋሰስ አንፈቅድም!