es
Feedback
EECMYMC-YM

EECMYMC-YM

Ir al canal en Telegram

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot

Mostrar más
1 099
Suscriptores
Sin datos24 horas
-37 días
+3330 días
Archivo de publicaciones
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የትምህር_ጊዜ እና የአምልኮ_ጊዜ ተከታታይ ትምህርት ለሁለት ሳምንት " ባለአደራነት " የፊታችን እሁድ ክፍል 2 ⏰ 10፡30 🗓 ሰኔ 19 Join us👇 Tm - https:/
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የትምህር_ጊዜ እና የአምልኮ_ጊዜ ተከታታይ ትምህርት ለሁለት ሳምንት " ባለአደራነት " የፊታችን እሁድ ክፍል 2 ⏰ 10፡30 🗓 ሰኔ 19 Join us👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth #sundayservice

#ቅዳሜ_18_10_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እንግዲህ የምትበሉ ወይም የምትጠጡ ብትሆኑ ወይም ማናቸውን ነገር ብታደርጉ ሁሉን ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት።” — 1ኛ ቆሮንቶስ 10፥31 “Therefore, whether you eat or drink, or whatever you do, do all to the glory of God.” — 1Cor 10:31 (NKJV)

#አርብ_17_10_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ከእግዚአብሔር የተወለደ ሁሉ ኃጢአትን እንዳያደርግ፥ ነገር ግን ከእግዚአብሔር የተወለደው ራሱን እንዲጠብቅ ክፉውም እንዳይነካው እናውቃለን።” — 1ኛ ዮሐንስ 5፥18 “We know that whoever is born of God does not sin; but he who has been born of God keeps himself, and the wicked one does not touch him.” — 1Jn 5:18 (NKJV)

“እነሆ፥ አንድ _______ እነግራችኋለሁ፤ ሁላችን አናንቀላፋም ነገር ግን የኋለኛው መለከት ሲነፋ ሁላችን በድንገት በቅጽበተ ዓይን እንለወጣለን፤ መለከት ይነፋልና ሙታንም የማይበሰብሱ ሆነው ይነሣሉ እኛም እንለወጣለን።”
Anonymous voting

#ሐሙስ_16_10_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ወንድምህን በልብህ አትጥላው፤ በባልንጀራህ ምክንያት ኃጢአት እንዳይሆንብህ ገሥጸው።” — ዘሌዋውያን 19፥17 “'You shall not hate your brother in your heart. You shall surely rebuke your neighbor, and not bear sin because of him.” — Lev 19:17 (NKJV)

#TeenageMinistry #Sundays_Service Glory be to The almighty God June 19/2022 #Teenagers #MekanisaTeenage Join us👇👇👇 Tm - ht
+7
#TeenageMinistry #Sundays_Service Glory be to The almighty God June 19/2022 #Teenagers #MekanisaTeenage Join us👇👇👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #christian #church #churchyouth #churchyouthgroup #ethiopianchurch #ethiopianprotestant #mekaneyesus

About Sundays youth service Glory be to The almighty God June 19/2022 Join us👇👇👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https:/
+6
About Sundays youth service Glory be to The almighty God June 19/2022 Join us👇👇👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #christian #church #churchyouth #churchyouthgroup #ethiopianchurch #ethiopianprotestant #mekaneyesus

#ሰኞ_13_10_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “የእግዚአብሔርም ልጅ እንደ መጣ፥ እውነተኛም የሆነውን እናውቅ ዘንድ ልቡናን እንደ ሰጠን እናውቃለን፤ እውነተኛም በሆነው በእርሱ አለን፥ እርሱም ልጁ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። እርሱ እውነተኛ አምላክና የዘላለም ሕይወት ነው።” — 1ኛ ዮሐንስ 5፥20 “And we know that the Son of God has come and has given us an understanding, that we may know Him who is true; and we are in Him who is true, in His Son Jesus Christ. This is the true God and eternal life.” — 1Jn 5:20 (NKJV)

#እሁድ_12_10_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “በዚህም እጅግ ደስ ይላችኋል፥ ነገር ግን በእሳት ምንም ቢፈተን ከሚጠፋው ወርቅ ይልቅ አብልጦ የሚከብር የተፈተነ እምነታችሁ፥ ኢየሱስ ክርስቶስ ሲገለጥ፥ ለምስጋናና ለክብር ለውዳሴም ይገኝ ዘንድ አሁን ለጥቂት ጊዜ ቢያስፈልግ በልዩ ልዩ ፈተና አዝናችኋል።” — 1ኛ ጴጥሮስ 1፥6-7 1Pet 1 (NKJV) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁶ In this you greatly rejoice, though now for a little while, if need be, you have been grieved by various trials, ⁷ that the genuineness of your faith, being much more precious than gold that perishes, though it is tested by fire, may be found to praise, honor, and glory at the revelation of Jesus Christ,

#ቅዳሜ_11_10_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ስለዚህ የማይናወጥን መንግሥት ስለምንቀበል በማክበርና በፍርሃት እግዚአብሔርን ደስ እያሰኘን የምናመልክበትን ጸጋ እንያዝ፤” — ዕብራውያን 12፥28 “Therefore, since we are receiving a kingdom which cannot be shaken, let us have grace, by which we may serve God acceptably with reverence and godly fear.” — Heb 12:28 (NKJV)

⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የትምህር_ጊዜ እና የአምልኮ_ጊዜ ተከታታይ ትምህርት ለሁለት ሳምንት " ባለአደራነት " የፊታችን እሁድ ክፍል 1 ⏰ 10፡30 🗓 ሰኔ 12 Join us👇 Tm - https:/
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የትምህር_ጊዜ እና የአምልኮ_ጊዜ ተከታታይ ትምህርት ለሁለት ሳምንት " ባለአደራነት " የፊታችን እሁድ ክፍል 1 ⏰ 10፡30 🗓 ሰኔ 12 Join us👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth #sundayservice

“ፈዋሽ ምላስ የሕይወት ዛፍ ነው፤ የጠማማ ምላስ ግን ____ ይሰብራል።”
Anonymous voting

#ሐሙስ_09_10_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እግዚአብሔር በደልን የማይቈጥርበት በመንፈሱም ሽንገላ የሌለበት ሰው ምስጉን ነው።” — መዝሙር 32፥2 “Blessed is the man to whom the Lord does not impute iniquity, And in whose spirit there is no deceit.” — Ps 32:2 (NKJV)

#ረቡዕ_08_10_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም 1ኛ ጴጥሮስ 1 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁴ ሥጋ ሁሉ እንደ ሣር ክብሩም ሁሉ እንደ ሣር አበባ ነውና፤ ሣሩ ይጠወልጋል አበባውም ይረግፋል፤ ²⁵ የጌታ ቃል ግን ለዘላለም ይኖራል። በወንጌልም የተሰበከላችሁ ቃል ይህ ነው። 1Pet 1 (NKJV) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁴ because "All flesh is as grass, And all the glory of man as the flower of the grass. The grass withers, And its flower falls away, ²⁵ But the word of the Lord endures forever." Now this is the word which by the gospel was preached to you.

About Sundays youth service Glory be to The almighty God June 12/2022 Join us👇👇👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https:/
+7
About Sundays youth service Glory be to The almighty God June 12/2022 Join us👇👇👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #christian #church #churchyouth #churchyouthgroup #ethiopianchurch #ethiopianprotestant #mekaneyesus

#ማክሰኞ_07_10_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እነሆ፥ በቶሎ እመጣለሁ፥ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።” — ራእይ 22፥12 “"And behold, I am coming quickly, and My reward is with Me, to give to every one according to his work.” — Rev 22:12 (NKJV)

#ሰኞ_06_10_2014 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ሳትጨልም እግራችሁም በጨለመችው ተራራ ላይ ሳትሰናከል፥ በተስፋ የምትጠባበቁትን ብርሃን ለሞት ጥላና ለድቅድቅ ጨለማ ሳይለውጠው ለአምላካችሁ ለእግዚአብሔር ክብርን ስጡ።” — ኤርምያስ 13፥16 “Give glory to the Lord your God Before He causes darkness, And before your feet stumble On the dark mountains, And while you are looking for light, He turns it into the shadow of death And makes it dense darkness.” — Jer 13:16 (NKJV)

⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የትምህር_ጊዜ እና የአምልኮ_ጊዜ እንዳያመልጣችሁ የፊታችን እሁድ ⏰ 10፡30 🗓 ሰኔ 5 Join us👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://f
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የትምህር_ጊዜ እና የአምልኮ_ጊዜ እንዳያመልጣችሁ የፊታችን እሁድ ⏰ 10፡30 🗓 ሰኔ 5 Join us👇 Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth #sundayservice