es
Feedback
EECMYMC-YM

EECMYMC-YM

Ir al canal en Telegram

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot

Mostrar más
1 103
Suscriptores
-124 horas
+127 días
+4130 días
Archivo de publicaciones
🔥 🔥 👀👀 🔥🔥
🔥 🔥 👀👀 🔥🔥

#ማክሰኞ_09_04_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “የናዝሬቱ ኢየሱስም እንደ ሆነ በሰማ ጊዜ፦ የዳዊት ልጅ ኢየሱስ ሆይ፥ ማረኝ እያለ ይጮኽ ጀመር።” — ማርቆስ 10፥47 “When he heard that it was Jesus the Nazarene, he began to cry out, and say, "Jesus, you son of David, have mercy on me!"” — Mar 10፥47

የጠፋን ፈላጊ ልብ.m4a81.16 MB

#ሰኞ_08_04_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እርሱም መልሶ፦ ጌታ አምላክህን በፍጹም ልብህ በፍጹም ነፍስህም በፍጹም ኃይልህም በፍጹም አሳብህም ውደድ፥ ባልንጀራህንም እንደ ራስህ ውደድ አለው።” — ሉቃስ 10፥27 “He answered, "You shall love the Lord your God with all your heart, with all your soul, with all your strength, and with all your mind; and your neighbor as yourself."” — Luk 10፥27

Repost from EECMYMC-YM
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ተከታታይ_ትምህርት #ክፍል 1 ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍደ ⏰ 10፡30 🗓 ታህሳስ 7 2015 Join us👇 Y.b - ht
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ተከታታይ_ትምህርት #ክፍል 1  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍደ  ⏰  10፡30 🗓   ታህሳስ 7 2015 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ቅዳሜ_06_04_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እንዲህም ይሆናል፤ ሳይጠሩ አመልስላቸዋለሁ፥ ገናም ሲናገሩ እሰማለሁ።” — ኢሳይያስ 65፥24 “It shall happen that, before they call, I will answer; and while they are yet speaking, I will hear.” — Isa 65፥24

⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ተከታታይ_ትምህርት #ክፍል 1 ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍደ ⏰ 10፡30 🗓 ታህሳስ 7 2015 Join us👇 Y.b - ht
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ተከታታይ_ትምህርት #ክፍል 1  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍደ  ⏰  10፡30 🗓   ታህሳስ 7 2015 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

photo content
+6

photo content
+9

photo content
+9

#አርብ_05_04_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “የባሪያዎቹን ነፍስ እግዚአብሔር ይቤዣል፥ በእርሱም የሚያምኑ ሁሉ አይጸጸቱም።” — መዝሙር 34፥22 “The Lord redeems the soul of his servants.None of those who take refuge in him shall be condemned.” — Ps 34፥22

“የክርስትና ትምህርት” ! ክፍል 1 ዛሬ የተወደዳችሁ የመካኒሣ መ/ኢ ወጣቶች ዘወትር ሃሙስ የሚካሄድ ትምህርታዊ የውይይት ጊዜ ስለ ሚኖረን ከምሽቱ12:00 ጀምሮ ቸርች ግቢ ትንሹ አደራሽ እንድትገኙ
“የክርስትና ትምህርት” ! ክፍል 1 ዛሬ የተወደዳችሁ የመካኒሣ መ/ኢ ወጣቶች  ዘወትር ሃሙስ የሚካሄድ ትምህርታዊ የውይይት ጊዜ ስለ ሚኖረን ከምሽቱ12:00 ጀምሮ ቸርች ግቢ ትንሹ አደራሽ እንድትገኙ እንጋብዛለን:: ፕሮግራሙ ከምሽቱ 1፡30 ላይ የሚጠናቀቅ ይሆናል። Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

#ሐሙስ_04_04_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “አሳንም ሊገናኘው ወጣ፥ እንዲህም አለው፦ አሳ ይሁዳና ብንያም ሁሉ ሆይ፥ ስሙኝ፤ እናንተ ከእግዚአብሔር ጋር ስትሆኑ እርሱ ከእናንተ ጋር ነው፤ ብትፈልጉትም ይገኝላችኋል፤ ብትተዉት ግን ይተዋችኋል።” — 2 ዜና 15፥2 (NHEB)“and he went out to meet Asa, and said to him, "Hear me, Asa, and all Judah and Benjamin! The Lord is with you, while you are with him; and if you seek him, he will be found by you; but if you forsake him, he will forsake you.” — 2Chr 15፥2

#ረቡዕ_03_04_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “መታሰቢያቸውን ከምድር ያጠፋ ዘንድ የእግዚአብሔር ፊት ክፉን በሚያደርጉ ላይ ነው።” — መዝሙር 34፥16 “The Lord's face is against those who do evil,to cut off the memory of them from the earth.TZADE” — Ps 34፥16

#ማክሰኞ_02_04_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “አቤቱ፥ መንገድህን ምራኝ፥ በእውነትህም እሄዳለሁ፤ ስምህን ለመፍራት ልቤ ደስ ይለዋል።” — መዝሙር 86፥11 “Teach me your way, Lord.I will walk in your truth.Make my heart undivided to fear your name.” — Ps 86፥11

#ሰኞ_01_04_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ዛሬስ በመስተዋት በድንግዝግዝ እንደምናይ ነን በዚያን ጊዜ ግን ፊት ለፊት እናያለን፤ ዛሬስ ከእውቀት ከፍዬ አውቃለሁ በዚያን ጊዜ ግን እኔ ደግሞ እንደ ታወቅሁ አውቃለሁ።” — 1ኛ ቆሮንቶስ 13፥12 “For now we see in a mirror, dimly, but then face to face. Now I know in part, but then I will know fully, even as I was also fully known.” — 1Cor 13፥12

የመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ሀ መዘምራን 52ተኛ ዓመት ክብረ በዓል https://youtube.com/live/KrTs3Mjm__4?feature=shared

#ቅዳሜ_29_03_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እግዚአብሔርንም ለሚወዱት እንደ አሳቡም ለተጠሩት ነገር ሁሉ ለበጎ እንዲደረግ እናውቃለን።” — ሮሜ 8፥28 “We know that all things work together for good for those who love God, to those who are called according to his purpose.” — Rom 8፥28

Repost from EECMYMC-YM
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #የስነ_ፁህፍ_ምሽት ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍደ ⏰ 10፡30 🗓 ህዳር 30 2015 Join us👇 Y.b - https://y
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #የስነ_ፁህፍ_ምሽት  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍደ  ⏰  10፡30 🗓   ህዳር 30 2015 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#አርብ_28_03_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ኃጢአተኞችን ሊያድን ክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዓለም መጣ የሚለው ቃል የታመነና ሁሉ እንዲቀበሉት የተገባ ነው፤ ከኃጢአተኞችም ዋና እኔ ነኝ፤” — 1ኛ ጢሞቴዎስ 1፥15 “The saying is faithful and worthy of all acceptance, that Christ Jesus came into the world to save sinners; of whom I am chief.” — 1Tim 1፥15