es
Feedback
EECMYMC-YM

EECMYMC-YM

Ir al canal en Telegram

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot

Mostrar más
1 103
Suscriptores
-124 horas
+127 días
+4130 días
Archivo de publicaciones
⚠️ማስታወቂያ⚠️ ውድ የተከበራቹ የመካኒሳ የመካነ ኢየሱስ ገጽ ተከታዮች በሚቀጥለው ሳምንት ዕሁድ ህዳር 30 2016 ዐ.ም የቤተክርስቲያናችን የ ሀ መዘምራን (A Choir) 52ኛ ዐመት ስለሚከበር፣ ማ/ም ትልቅ የድግስ ዝግጅት አሰናድታለች በዚህም ዝግጅት ላይ እንዲገኙልን እንጋብዛለን። #MekanisaTennagers

! ክፍል 1 ዛሬ የተወደዳችሁ የመካኒሣ መ/ኢ ወጣቶች ዘወትር ሃሙስ የሚካሄድ ትምህርታዊ የውይይት ጊዜ ስለ ሚኖረን ከምሽቱ12:00 ጀምሮ ቸርች ግቢ ትንሹ አደራሽ እንድትገኙ እንጋብዛለን:: ፕሮግራሙ
! ክፍል 1 ዛሬ የተወደዳችሁ የመካኒሣ መ/ኢ ወጣቶች  ዘወትር ሃሙስ የሚካሄድ ትምህርታዊ የውይይት ጊዜ ስለ ሚኖረን ከምሽቱ12:00 ጀምሮ ቸርች ግቢ ትንሹ አደራሽ እንድትገኙ እንጋብዛለን:: ፕሮግራሙ ከምሽቱ 1፡30 ላይ የሚጠናቀቅ ይሆናል። Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

#ሐሙስ_27_03_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እንዲህም አሉ፦ እናንተ ሰዎች፥ ይህን ስለ ምን ታደርጋላችሁ? እኛ ደግሞ እንደ እናንተ የምንሰማ ሰዎች ነን፥ ከዚህም ከንቱ ነገር ሰማይንና ምድርን ባሕርንም በእነርሱም ያለውን ሁሉ ወደ ፈጠረ ወደ ሕያው እግዚአብሔር ዘወር ትሉ ዘንድ ወንጌልን እንሰብካለን።” — ሐዋርያት 14፥15 “"Men, why are you doing these things? We also are men of like passions with you, and bring you good news, that you should turn from these vain things to the living God, who made the sky and the earth and the sea, and all that is in them;” — Acts 14፥15

⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #የስነ_ፁህፍ_ምሽት ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍደ ⏰ 10፡30 🗓 ህዳር 30 2015 Join us👇 Y.b - https://y
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #የስነ_ፁህፍ_ምሽት  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍደ  ⏰  10፡30 🗓   ህዳር 30 2015 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

Repost from MMY-Teenagers
⚠️ማስታወቂያ⚠️ ውድ የተከበራቹ የመካኒሳ የመካነ ኢየሱስ ገጽ ተከታዮች በሚቀጥለው ሳምንት ዕሁድ ህዳር 30 2016 ዐ.ም የቤተክርስቲያናችን የ ሀ መዘምራን (A Choir) 52ኛ ዐመት ስለሚከበር፣ ማ/ም ትልቅ የድግስ ዝግጅት አሰናድታለች በዚህም ዝግጅት ላይ እንዲገኙልን እንጋብዛለን። #MekanisaTennagers

#ረቡዕ_26_03_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ሁላችሁ ቅዱሳኑ፥ እግዚአብሔርን ውደዱት፤ እግዚአብሔር እውነተኞችን ይፈልጋል፥ ትዕቢተኞችንም ፈጽሞ ይበቀላቸዋል።” — መዝሙር 31፥23 “O love the LORD, all ye his saints: for the LORD preserveth the faithful, and plentifully rewardeth the proud doer.” — Psalms 31፥23

#ማክሰኞ_25_03_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ለሁለት ጌቶች መገዛት የሚቻለው ባርያ ማንም የለም፤ ወይም አንዱን ይጠላልና ሁለተኛውንም ይወዳል፥ ወይም ወደ አንዱ ይጠጋል ሁለተኛውንም ይንቃል። ለእግዚአብሔርና ለገንዘብ መገዛት አትችሉም።” — ሉቃስ 16፥13 “No servant can serve two masters: for either he will hate the one, and love the other; or else he will hold to the one, and despise the other. Ye cannot serve God and mammon.” — Luke 16፥13

እግዚያብሄርን መስማት 2.m4a143.50 MB

ውድ የተከበራቹ የመካኒሳ የመካነ ኢየሱስ ገጽ ተከታዮች በሚቀጥለው ሳምንት ዕሁድ ህዳር 30 2016 ዐ.ም የቤተክሪስቲያናችን የ ሀ መዘምራን (A Choir) 52ኛ ዐመት ስለሚከበር፣ ማ/ም ትልቅ
ውድ የተከበራቹ የመካኒሳ የመካነ ኢየሱስ ገጽ ተከታዮች በሚቀጥለው ሳምንት ዕሁድ ህዳር 30 2016 ዐ.ም የቤተክሪስቲያናችን የ ሀ መዘምራን (A Choir) 52ኛ ዐመት ስለሚከበር፣ ማ/ም ትልቅ የድግስ ዝግጅት አሰነናድታለች በዚህም ዝገግጅተት ላይ እንዲገኙልን አና ጌታን እናመስግነን #MekanisaYouth

#ሰኞ_24_03_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እግዚአብሔርም መጥቶ ቆመ፥ እንደ ቀድሞውም፦ ሳሙኤል ሳሙኤል ብሎ ጠራው። ሳሙኤልም፦ ባሪያህ ይሰማልና ተናገር አለው።” — 1ኛ ሳሙኤል 3፥10 “And the LORD came, and stood, and called as at other times, Samuel, Samuel. Then Samuel answered, Speak; for thy servant heareth.” — 1 Samuel 3፥10

Repost from EECMYMC-YM
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ተከታታይ_ትምህርት #ክፍል 2 ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍደ ⏰ 10፡30 🗓 ህዳር 23 2015 Join us👇 Y.b - ht
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ተከታታይ_ትምህርት #ክፍል 2  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍደ  ⏰  10፡30 🗓   ህዳር 23 2015 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ቅዳሜ_22_03_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ፊልጵስዩስ 4 ⁴ ሁልጊዜ በጌታ ደስ ይበላችሁ፤ ደግሜ እላለሁ፥ ደስ ይበላችሁ። ⁵ ገርነታችሁ ለሰው ሁሉ ይታወቅ። Philippians 4 ⁴ Rejoice in the Lord alway: and again I say, Rejoice. ⁵ Let your moderation be known unto all men. The Lord is at hand.

#አርብ_21_03_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “የመጀመሪያ እምነታችንን እስከ መጨረሻው አጽንተን ብንጠብቅ፥ የክርስቶስ ተካፋዮች ሆነናልና፤” — ዕብራውያን 3፥14 “For we are made partakers of Christ, if we hold the beginning of our confidence stedfast unto the end;” — Hebrews 3፥14

About Sundays youth service #የአምልኮ_ምሽት #ትምህርት Glory be to The almighty God November 25 /2023 #God_is_Good Join us👇👇👇 Y.b -
+9
About Sundays youth service #የአምልኮ_ምሽት #ትምህርት Glory be to The almighty God November 25 /2023 #God_is_Good Join us👇👇👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #christian #church #churchyouth #churchyouthgroup #ethiopianchurch #ethiopianprotestant #mekaneyesus

⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ተከታታይ_ትምህርት #ክፍል 2 ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍደ ⏰ 10፡30 🗓 ህዳር 23 2015 Join us👇 Y.b - ht
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ተከታታይ_ትምህርት #ክፍል 2  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍደ  ⏰  10፡30 🗓   ህዳር 23 2015 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ሐሙስ_20_03_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እንግዲህ እግዚአብሔር በእኛ እንደሚማልድ ስለ ክርስቶስ መልክተኞች ነን፤ ከእግዚአብሔር ጋር ታረቁ ብለን ስለ ክርስቶስ እንለምናለን።” — 2ኛ ቆሮ 5፥20 “Now then we are ambassadors for Christ, as though God did beseech you by us: we pray you in Christ's stead, be ye reconciled to God.” — 2 Corinthians 5፥20

#አርብ_19_03_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እንግዲህ እንደ ጥበበኞች እንጂ ጥበብ እንደሌላቸው ሳይሆን እንዴት እንድትመላለሱ በጥንቃቄ ተጠበቁ፤” — ኤፌሶን 5፥15 “See then that ye walk circumspectly, not as fools, but as wise,” — Ephesians 5፥15

#ማክሰኞ_18_03_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እነሆም፥ በአልጋ የተኛ ሽባ ወደ እርሱ አመጡ። ኢየሱስም እምነታቸውን አይቶ ሽባውን፦ አንተ ልጅ፥ አይዞህ፥ ኃጢአትህ ተሰረየችልህ አለው።” — ማቴዎስ 9፥2 “And, behold, they brought to him a man sick of the palsy, lying on a bed: and Jesus seeing their faith said unto the sick of the palsy; Son, be of good cheer; thy sins be forgiven thee.” — Matthew 9፥2

#ሰኞ_17_03_2016 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ደንቆሮውን አትስደብ፥ በዕውርም ፊት ዕንቅፋት አታድርግ፥ ነገር ግን አምላክህን ፍራ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ።” — ዘሌዋውያን 19፥14 “Thou shalt not curse the deaf, nor put a stumblingblock before the blind, but shalt fear thy God: I am the LORD.” — Leviticus 19፥14

Repost from EECMYMC-YM
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ተከታታይ_ትምህርት #ክፍል 1 ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍደ ⏰ 10፡30 🗓 ህዳር 16 2015 Join us👇 Y.b - ht
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ተከታታይ_ትምህርት #ክፍል 1  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍደ  ⏰  10፡30 🗓   ህዳር 16 2015 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice