es
Feedback
EECMYMC-YM

EECMYMC-YM

Ir al canal en Telegram

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot

Mostrar más
1 104
Suscriptores
Sin datos24 horas
+17 días
+3230 días
Archivo de publicaciones
#ቅዳሜ_17_11_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ታምነናል ይልቁንም ከሥጋ ተለይተን በስደት መኖር በጌታም ዘንድ ማደር ደስ ይለናል።” — 2ኛ ቆሮ 5፥8 “We are confident, yes, well pleased rather to be absent from the body and to be present with the Lord.” — 2Cor 5:8 (NKJV) @EECMYMC_YM

⚠️ማስታወቅያ⚠️ በ 24 ብለን የነበረው የጨዋታና የህብረት ጊዜ ወደ ፊታችን ቅዳሜ (17) መዛወሩን ዕንገልፃለን በዕለቱ ለጨዋታ የሚመች አለባበስ ዕንድትለብሱ ዕያሳሰብን መቅረት ለማንም አይፈቀድም!
⚠️ማስታወቅያ⚠️ በ 24 ብለን የነበረው የጨዋታና የህብረት ጊዜ ወደ ፊታችን ቅዳሜ (17) መዛወሩን ዕንገልፃለን በዕለቱ ለጨዋታ የሚመች አለባበስ ዕንድትለብሱ ዕያሳሰብን መቅረት ለማንም አይፈቀድም! ⏰ቅዳሜ 7፡30 📌በመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ጊቢ Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM

#ሐሙስ_15_11_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እንግዲህ ምሕረት ለወደደ ወይም ለሮጠ አይደለም፥ ከሚምር ከእግዚአብሔር ነው እንጂ።” — ሮሜ 9፥16 “So then it is not of him who wills, nor of him who runs, but of God who shows mercy.” — Rom 9:16 (NKJV) @EECMYMC_YM

#ረቡዕ_14_11_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እግዚአብሔርን መፍራት ወደ ሕይወት ይመራል፤ የሚፈራውም ጠግቦ ይኖራል፥ ክፉ ነገርም አያገኘውም።” — ምሳሌ 19፥23 “The fear of the Lord leads to life, And he who has it will abide in satisfaction; He will not be visited with evil.” — Prov 19:23 (NKJV) @EECMYMC_YM

⚠️ማስታወቅያ⚠️ በ 24 ብለን የነበረው የጨዋታና የህብረት ጊዜ ወደ ፊታችን ቅዳሜ (17) መዛወሩን ዕንገልፃለን በዕለቱ ለጨዋታ የሚመች አለባበስ ዕንድትለብሱ ዕያሳሰብን መቅረት ለማንም አይፈቀድም!
⚠️ማስታወቅያ⚠️ በ 24 ብለን የነበረው የጨዋታና የህብረት ጊዜ ወደ ፊታችን ቅዳሜ (17) መዛወሩን ዕንገልፃለን በዕለቱ ለጨዋታ የሚመች አለባበስ ዕንድትለብሱ ዕያሳሰብን መቅረት ለማንም አይፈቀድም! ⏰ቅዳሜ 7፡30 📌በመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ጊቢ Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM

#ማክሰኞ_13_11_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም 1ኛ ጴጥሮስ 2 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁴ በሰውም ወደ ተጣለ በእግዚአብሔር ዘንድ ግን ወደ ተመረጠና ክቡር ወደ ሆነው ወደ ሕያው ድንጋይ ወደ እርሱ እየቀረባችሁ፥ ⁵ እናንተ ደግሞ እንደ ሕያዋን ድንጋዮች ሆናችሁ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ ለእግዚአብሔር ደስ የሚያሰኝ መንፈሳዊ መሥዋዕትን ታቀርቡ ዘንድ ቅዱሳን ካህናት እንድትሆኑ መንፈሳዊ ቤት ለመሆን ተሠሩ። 1Pet 2 (NKJV) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁴ Coming to Him as to a living stone, rejected indeed by men, but chosen by God and precious, ⁵ you also, as living stones, are being built up a spiritual house, a holy priesthood, to offer up spiritual sacrifices acceptable to God through Jesus Christ. @EECMYMC_YM

#2/2 #Sunday_service Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM #WorshipNight #MekanisaYouth #SundayService
+3
#2/2 #Sunday_service Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM #WorshipNight #MekanisaYouth #SundayService

#1/2 #Sunday_service Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM #WorshipNight #MekanisaYouth #SundayService
+2
#1/2 #Sunday_service Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM #WorshipNight #MekanisaYouth #SundayService

Meiringen, Switzerland 🇨🇭 #Around_the_World Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM

#እሁድ_11_11_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ኤፌሶን 2 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²¹ በእርሱም ሕንጻ ሁሉ እየተጋጠመ በጌታ ቅዱስ ቤተ መቅደስ እንዲሆን ያድጋል፤ ²² በእርሱም እናንተ ደግሞ ለእግዚአብሔር መኖሪያ ለመሆን በመንፈስ አብራችሁ ትሠራላችሁ። Eph 2 (NKJV) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²¹ in whom the whole building, being joined together, grows into a holy temple in the Lord, ²² in whom you also are being built together for a dwelling place of God in the Spirit. @EECMYMC_YM

#ቅዳሜ_10_11_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እኛም የምንደፍርበትን የምንመካበትንም ተስፋ እስከ መጨረሻው አጽንተን ብንጠብቅ ቤቱ ነን።” — ዕብራውያን 3፥6 “but Christ as a Son over His own house, whose house we are if we hold fast the confidence and the rejoicing of the hope firm to the end.” — Heb 3:6 (NKJV) @EECMYMC_YM

#አርብ_09_11_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስም ከጣዖት ጋር ምን መጋጠም አለው? እኛ የሕያው እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ነንና እንዲሁም እግዚአብሔር ተናገረ እንዲህ ሲል፦ በእነርሱ እኖራለሁ በመካከላቸውም እመላለሳለሁ፥ አምላካቸውም እሆናለሁ እነርሱም ሕዝቤ ይሆናሉ።” — 2ኛ ቆሮ 6፥16 “And what agreement has the temple of God with idols? For you are the temple of the living God. As God has said: "I will dwell in them And walk among them. I will be their God, And they shall be My people."” — 2Cor 6:16 (NKJV) @EECMYMC_YM

#ሐሙስ_08_11_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ደግሞም ያተመን የመንፈሱንም መያዣ በልባችን የሰጠን እርሱ ነው።” — 2ኛ ቆሮ 1፥22 “who also has sealed us and given us the Spirit in our hearts as a guarantee.” — 2Cor 1:22 (NKJV) @EECMYMC_YM

#ረቡዕ_07_11_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ልጆችም ስለ ሆናችሁ እግዚአብሔር አባ አባት ብሎ የሚጮኽ የልጁን መንፈስ በልባችሁ ውስጥ ላከ።” — ገላትያ 4፥6 “And because you are sons, God has sent forth the Spirit of His Son into your hearts, crying out, "Abba, Father!"” — Gal 4:6 (NKJV) @EECMYMC_YM

#ማክሰኞ_06_11_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ጌታም ከክፉ ነገር ሁሉ ያድነኛል ለሰማያዊውም መንግሥት ይጠብቀኛል፤ ለእርሱ ከዘላለም እስከ ዘላለም ክብር ይሁን፤ አሜን።” — 2ኛ ጢሞቴዎስ 4፥18 “And the Lord will deliver me from every evil work and preserve me for His heavenly kingdom. To Him be glory forever and ever. Amen!” — 2Tim 4:18 (NKJV) @EECMYMC_YM

#Sunday_service Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM #MekanisaYouth #SundayService
+2
#Sunday_service Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM #MekanisaYouth #SundayService

Cagno Cristales River, Colombia #Around_the_World Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM

#ሰኞ_05_11_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “በክርስቶስ ኢየሱስ ባለ እምነትና ፍቅር አድርገህ፥ ከእኔ የሰማኸውን ጤናማ ቃል ምሳሌ ያዝ፤” — 2ኛ ጢሞቴዎስ 1፥13 “Hold fast the pattern of sound words which you have heard from me, in faith and love which are in Christ Jesus.” — 2Tim 1:13 (NKJV) @EECMYMC_YM

#youth_Program Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM
#youth_Program Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM

⚠️ Attention ⚠️ 📝ማስታወቂያ👏 #ዛሬ_ከሰዓት:- የወጣቶች ፕሮግራም 👉 በክርስቶስ ያገኘነው ማንነት ክ ፓስተር ዩኒ (ዮኒ MK) 👉 ክፍል ሁለት 10፡30 ፕሮግራሙ ሚጀምርበት ሰዓት ነው!! 📌 ጥሩ ጊዜ እንዲኖርን ሁለችንም በሰዓታችን እንገናኝ Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM