EECMYMC-YM
前往频道在 Telegram
1 104
订阅者
无数据24 小时
+17 天
+3230 天
帖子存档
1 104
#ቅዳሜ_17_11_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ታምነናል ይልቁንም ከሥጋ ተለይተን በስደት መኖር በጌታም ዘንድ ማደር ደስ ይለናል።”
— 2ኛ ቆሮ 5፥8
“We are confident, yes, well pleased rather to be absent from the body and to be present with the Lord.”
— 2Cor 5:8 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 104
⚠️ማስታወቅያ⚠️
በ 24 ብለን የነበረው የጨዋታና የህብረት ጊዜ ወደ ፊታችን ቅዳሜ (17) መዛወሩን ዕንገልፃለን
በዕለቱ ለጨዋታ የሚመች አለባበስ ዕንድትለብሱ ዕያሳሰብን መቅረት ለማንም አይፈቀድም!
⏰ቅዳሜ 7፡30
📌በመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ጊቢ
Join us 👇👇👇
@EECMYMC_YM
1 104
#ሐሙስ_15_11_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እንግዲህ ምሕረት ለወደደ ወይም ለሮጠ አይደለም፥ ከሚምር ከእግዚአብሔር ነው እንጂ።”
— ሮሜ 9፥16
“So then it is not of him who wills, nor of him who runs, but of God who shows mercy.”
— Rom 9:16 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 104
#ረቡዕ_14_11_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እግዚአብሔርን መፍራት ወደ ሕይወት ይመራል፤ የሚፈራውም ጠግቦ ይኖራል፥ ክፉ ነገርም አያገኘውም።”
— ምሳሌ 19፥23
“The fear of the Lord leads to life, And he who has it will abide in satisfaction; He will not be visited with evil.”
— Prov 19:23 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 104
⚠️ማስታወቅያ⚠️
በ 24 ብለን የነበረው የጨዋታና የህብረት ጊዜ ወደ ፊታችን ቅዳሜ (17) መዛወሩን ዕንገልፃለን
በዕለቱ ለጨዋታ የሚመች አለባበስ ዕንድትለብሱ ዕያሳሰብን መቅረት ለማንም አይፈቀድም!
⏰ቅዳሜ 7፡30
📌በመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ጊቢ
Join us 👇👇👇
@EECMYMC_YM
1 104
#ማክሰኞ_13_11_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
1ኛ ጴጥሮስ 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴ በሰውም ወደ ተጣለ በእግዚአብሔር ዘንድ ግን ወደ ተመረጠና ክቡር ወደ ሆነው ወደ ሕያው ድንጋይ ወደ እርሱ እየቀረባችሁ፥
⁵ እናንተ ደግሞ እንደ ሕያዋን ድንጋዮች ሆናችሁ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ ለእግዚአብሔር ደስ የሚያሰኝ መንፈሳዊ መሥዋዕትን ታቀርቡ ዘንድ ቅዱሳን ካህናት እንድትሆኑ መንፈሳዊ ቤት ለመሆን ተሠሩ።
1Pet 2 (NKJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴ Coming to Him as to a living stone, rejected indeed by men, but chosen by God and precious,
⁵ you also, as living stones, are being built up a spiritual house, a holy priesthood, to offer up spiritual sacrifices acceptable to God through Jesus Christ.
@EECMYMC_YM
1 104
#እሁድ_11_11_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ኤፌሶን 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²¹ በእርሱም ሕንጻ ሁሉ እየተጋጠመ በጌታ ቅዱስ ቤተ መቅደስ እንዲሆን ያድጋል፤
²² በእርሱም እናንተ ደግሞ ለእግዚአብሔር መኖሪያ ለመሆን በመንፈስ አብራችሁ ትሠራላችሁ።
Eph 2 (NKJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²¹ in whom the whole building, being joined together, grows into a holy temple in the Lord,
²² in whom you also are being built together for a dwelling place of God in the Spirit.
@EECMYMC_YM
1 104
#ቅዳሜ_10_11_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እኛም የምንደፍርበትን የምንመካበትንም ተስፋ እስከ መጨረሻው አጽንተን ብንጠብቅ ቤቱ ነን።”
— ዕብራውያን 3፥6
“but Christ as a Son over His own house, whose house we are if we hold fast the confidence and the rejoicing of the hope firm to the end.”
— Heb 3:6 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 104
#አርብ_09_11_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ለእግዚአብሔር ቤተ መቅደስም ከጣዖት ጋር ምን መጋጠም አለው? እኛ የሕያው እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ነንና እንዲሁም እግዚአብሔር ተናገረ እንዲህ ሲል፦ በእነርሱ እኖራለሁ በመካከላቸውም እመላለሳለሁ፥ አምላካቸውም እሆናለሁ እነርሱም ሕዝቤ ይሆናሉ።”
— 2ኛ ቆሮ 6፥16
“And what agreement has the temple of God with idols? For you are the temple of the living God. As God has said: "I will dwell in them And walk among them. I will be their God, And they shall be My people."”
— 2Cor 6:16 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 104
#ሐሙስ_08_11_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ደግሞም ያተመን የመንፈሱንም መያዣ በልባችን የሰጠን እርሱ ነው።”
— 2ኛ ቆሮ 1፥22
“who also has sealed us and given us the Spirit in our hearts as a guarantee.”
— 2Cor 1:22 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 104
#ረቡዕ_07_11_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ልጆችም ስለ ሆናችሁ እግዚአብሔር አባ አባት ብሎ የሚጮኽ የልጁን መንፈስ በልባችሁ ውስጥ ላከ።”
— ገላትያ 4፥6
“And because you are sons, God has sent forth the Spirit of His Son into your hearts, crying out, "Abba, Father!"”
— Gal 4:6 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 104
#ማክሰኞ_06_11_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ጌታም ከክፉ ነገር ሁሉ ያድነኛል ለሰማያዊውም መንግሥት ይጠብቀኛል፤ ለእርሱ ከዘላለም እስከ ዘላለም ክብር ይሁን፤ አሜን።”
— 2ኛ ጢሞቴዎስ 4፥18
“And the Lord will deliver me from every evil work and preserve me for His heavenly kingdom. To Him be glory forever and ever. Amen!”
— 2Tim 4:18 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 104
#ሰኞ_05_11_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“በክርስቶስ ኢየሱስ ባለ እምነትና ፍቅር አድርገህ፥ ከእኔ የሰማኸውን ጤናማ ቃል ምሳሌ ያዝ፤”
— 2ኛ ጢሞቴዎስ 1፥13
“Hold fast the pattern of sound words which you have heard from me, in faith and love which are in Christ Jesus.”
— 2Tim 1:13 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 104
⚠️ Attention ⚠️
📝ማስታወቂያ👏
#ዛሬ_ከሰዓት:-
የወጣቶች ፕሮግራም
👉 በክርስቶስ ያገኘነው ማንነት
ክ ፓስተር ዩኒ (ዮኒ MK)
👉 ክፍል ሁለት
10፡30 ፕሮግራሙ ሚጀምርበት ሰዓት ነው!!
📌 ጥሩ ጊዜ እንዲኖርን ሁለችንም በሰዓታችን እንገናኝ
Join us 👇👇👇
@EECMYMC_YM
