cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

Wendiye Mengistu Abebe

ይህ የአገራችን ግብርና ስራዎች እና መልካም ተሞክሮዎችን የምናጋራበት የአገራችን ግብርና ቤተሰቦች ቻናል ነው። Subscribe በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ፣በአካባቢዎ ያለውና እየሰሩት ያለውን ግብርና ስራች እና መልካም ተሞክሮአችሁን በማጋራት ስራዎቻችሁን ያጋሩ የሌሎች አካባቢ ስራዎችንም ይከታተሉ። ያለምንም ወጭ በአገራችን ሁሉም አካባቢዎች እየተሰሩ ያሉ የግብርና ስራዎችን በምስል እና ቪዲዮ እናስቃኛችኋለን

Mostrar más
Publicaciones publicitarias
232
Suscriptores
Sin datos24 horas
+47 días
+1030 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

የዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ የችግኞች ተከላ እየተቃረበ እንደመሆኑ ዝግጅቶች በከፍተኛ ርብርብ በመከናወን ላይ ይገኛሉ። የተከላ ስፍራዎች ተለይተው በመዘጋጀት ላይ ሲሆኑ ችግኞችም በተከታታይነት በመፍላት ላይ ናቸው። አመታዊ መርሃ ግብራችን የአካባቢ ጥበቃ ዘላቂነት መርህን የሚያስፋፋ፣ የአየር ንብረት ለውጥን የሚከላከል፣ የደን ጭፍጨፋን ጉዳት የሚቀለብስ፣ የመሬት መራቆትን የሚቀንስ ሲሆን የማኅበረሰብ አባላት፣ ትምህርት ቤቶች እና ተቋማት በጋራ በመቆም በቢሊዮን የሚቆጠሩ ዛፎች እንዲተከሉ የተሰራበት ንቅናቄ ነው። Dhaabbiin biqiltuu Ashaaraa Magariisaa baranaa dhiyaataa waan jirruuf sadarkaa olaanaadhaan qophiin taasifamaa jira. Bakkeewwan dhaabbii adda bahanii qophaa’aa kan jiran yoo ta'u, biqiltuuwwanis itti fufiinsaan biqilfamaa jiru. Sagantaan keenya waggaa waggaadhaan adeemsifamu kun qajeeltoo eegumsa naannawaa waaraa kan babal'isuu, jijjiirama qilleensaa kan ittisu, miidhaa golgolaa'uu bosonaa kan hanbisu, dhiqama biyyoo kan hirisu yoo ta'u, sochii miseensonni hawaasaa, manneen barnootaafi dhaabbileen waliin ta'anii biqiltuuwwan biiliyoonaan lakka’aman akka dhaaban itti taasifamedha. As we approach this year's Green Legacy planting season, preparations are in full swing. Planting sites are being prepared and seedlings continuously being cultivated. Our annual program, aimed at promoting environmental sustainability, combating climate change, reversing deforestation and reducing land degradation involves communities, schools, and organizations working together to plant billions of trees.
Mostrar todo...
የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የእርሻና ሆርቲካልቸር ዘርፍ የ10 ወራት አፈፃፀም ገመገመ ግንቦት 19/2016 ዓ.ም የእርሻና ሆርቲካልቸር ዘርፍ በስሩ ከሚገኙ ዳይሬክቶሬቶችና ባለሙያዎች ጋር የስራ አፈፃፀሞች ላይ መከሩ፡፡ በዘርፉ በሁሉም የሠብል ልማት ስራዎች ላይ በጥንካሬ የተከናወኑና በክፍተት የታዩ ተግባራትን የያዘ ሠነድ የቀረበ ሲሆን፡- ሠነዱንም የእርሻና ሆርቲካቸር ዘርፍ አስተባባሪና የግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ቃልኪዳን ሽፈራው የሠነዱን ዓላማና አስፈላጊነት በዘርፉ የተከናወነ ተግባራትና ክፍተቶችን ለማየት የተዘጋጀ ሠነድ መሆኑን በመግለጽ ዘርዘር አድርገው ሠነዱን አቅርበዋል፡፡ በመድረኩም በተለይ የኤክስቴንሽን ኮሙዩኒኬሽን፣የበጋ መስኖ ስንዴ የሠብል ልማት ንቅናቄና የፓኬጅ ስልጠናዎች አበረታች መሆኑን አትተዋል፡፡ በክፍተት የቡና አትክልት ስራችን የቀበሌና የወረዳ ባለሙያዎች ክትትልና ድጋፍ በደንብ መስራት አለብን ብለዋል፡፡ ለቀጣይ ወራት የ2016/17 ምርት ዘመን ተግባራትን የትኩረት አቅጣጫ የምናደርግባቸው በመሆኑ በተግባራት ላይ መግባባት መፍጠር ለስራዎች ቅድም ዝግጅት ማድረግ፤ክላስተር ላይ ማተኮር አጠቃላይ  ከዞን እስከ ቀበሌ ያለ አደረጃጀቶችን በመጠቀም ድጋፍና ክትትል ማድረግ ያስፈልጋል ሲሉ አቶ ቃልኪዳን ሽፈራው ተናግረዋል፡፡ ዘጋቢ አሻግረው ፈረደ ካሜራ ማን ድረስ ተስፋ ቀጣዮችን ማስፈንጠሪያዎች በመጫን የግብርና ቤተሰብ ይሁኑ👇 ድረገጽ http://www.amhboard.gov.et/ ቴሌግራም  https://t.me/AmharaBureauofAgriculter ፊስቡክ  https://www.facebook.com/profile.php?id=100064357704820 ዩቱዩብ  https://www.youtube.com/@amharaagriculturebureau6055
Mostrar todo...
Archivo de publicaciones