የመዝሙርና ኪነ ጥበባት ሚዲያ ክፍል
Ir al canal en Telegram
1 565
Suscriptores
-424 horas
-67 días
+130 días
Archivo de publicaciones
💐🌹🌹🌹🌹ውድ የ2018 ዓ ም ተመራቂ እህት ወንድሞቼ እንኳን ለዚች በጉጉት ስትጠብቋትና ስትናፍቋት ለነበረችው ቀን በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን 🌹🌹🌹🌹💐
🌹🌹🌹🌹🌹 🌹🌹🌹🌹🌹
🌹🌹 🌹🌹
🌹🌹 እንኳን ደስ አላችሁ 🌹🌹
🌹🌹 🌹🌹
🌹🌹🌹🌹 🌹🌹🌹🌹🌹🌹
“ሁሉ በእርሱ ሆነ፥ ከሆነውም አንዳች ስንኳ ያለ እርሱ አልሆነም።” — ዮሐንስ 1፥3✨ነገ እሁድ እንደሚታወቀው በቤተ ክርስቲያን ደግሞ ምርቃት ይኖረናል ፤ በዚህም ዕለት ስንዘጋጅ የነበረውን ወረብ ስለምናቀርብ መርሃ ግብሩ 2፡00 ስለሚጀመር እኛ ቀድመን አንድ ጊዜ ማየት ስላለብን በተባለው ሰዓት ወረቡን የምናውቅ በሙሉ እንድንገኝ ይሁን ።✨ ሰዓት፡ ጠዋት 1፡00 ቦታ፡ ፔዳ ቅድስት ሥላሴ አዳራሽ 👉ለበለጠ መረጃ በ0952757862 ይደውሉ ──────── ✦ ────────── ፖሊ ግቢ ጉባኤ
ተወዳጆች ሆይ እንዴት ናችሁ 👋
“ስለዚህ፥ ወንድሞች ሆይ፥ መጠራታችሁንና መመረጣችሁን ታጸኑ ዘንድ ከፊት ይልቅ ትጉ፤ እነዚህን ብታደርጉ ከቶ አትሰናከሉምና።” — 2ኛ ጴጥሮስ 1፥10ከብዙ ተመራቂዎች መሀል የእግዚአብሔር ቃል ለመመስከር የተመረጣችሁ ሁሉ ነገ የመጨረሻ የወረብ ጥናት አዳር ስላለ በተባለው ሰዓት እና ቦታ ጠሪን አክብረን እንድንገኝ ይሁን ። 📅 ነገ ሐሙስ ምሽት 1፡00 ጀምሮ ⛪️ ግቢ ጉባኤ አዳራሽ ማሳሰቢያ፡ ክረምት እየገባ ስለሆነ ወፈር ያለ ልብስ ለብሰን እራት በጊዜ በልተን እንድንመጣ ይሁን።
የወረብ ጥናት ☺️
🔶ውድ ተመራቂያን ትናንት ጥናት ተብሎ ተማሪ ባለመገኘቱ ምክንያት ጥናት አልነበረም ቀኑ እየደረሰ ስለሆነ ዛሬ ሁላችንም ሰዓት አክብረን በመገኘት የግል ሀላፊነታችንን እንወጣ ፤ ለጓደኞቻችንም ሼር እናድርግ።
ዛሬ ረቡዕ ከቀኑ 9፡00 -11፡30 ጥናት ይኖራል
ቦታ፡ ግቢ ጉባኤ አዳራሽ
ሰላመ እግዚአብሔር አይለየን 🙏
ለተከታታይ ቀናት የወረብ ጥናት ☺️
🔶ውድ ተመራቂያን እንደሚታወቀው እሁድ በ21/10/2018 ለሁሉም ኦርቶዶክስ የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተመራቂ ተማሪዎች ሰላም አርጊው ማርያም ምርቃት ይኖራል።
🔶 እዚህ መርሃ ግብር ላይ ደግሞ እንደ እኛ ግቢ ጉባኤ ወረብ በመዘጋጀት ላይ እንገኛለን ስለሆነም በፈተና ምክንያት በደንብ ስላልተዘጋጀን ከዚህ በኋላ ባሉት ቀናት ተከታታይ ጥናት ስለሚኖር ተቀሳቅሰን በሰዓት በመገኘት እንድናጠና ይሁን።
ነገ ማክሰኞ ከቀኑ 9፡00 -11፡30 ጥናት ይኖራል
ቦታ፡ ግቢ ጉባኤ አዳራሽ
ሰላመ እግዚአብሔር አይለየን 🙏
እንዴት ናችሁ ውዶቼ 👋
ከይቅርታ ጋር የዛሬው አዳር ምቹ ቦታ ባለመገኘቱ ምክንያት ቀርቶ ምሽት 11፡00 ሆኗል ዘይግተን በማሳወቃችን አሁንም በድጋሚ ይቅርታ እንጠይቃለን ።
ዛሬ ቅዳሜ ምሽት 11፡00
ቦታ ግቢ ጉባኤ አዳራሽ
ሰላም እንዴት ናችሁ ውድ ተመራቂያን
የመውጫ ፈተና የተፈተናችሁ እንኳን በሰላም ጨረሳችሁ ፤ ገና ለምትፈተኑ ደግሞ መልካም ፈተና ይሁንላችሁ እያልኩኝ
ቅዳሜ ለእሁድ አዳር የወረብ ልምምድ ስለሚኖር ሁላችንም ከአሁኑ አስበንበት ሌላ ፕሮግራም ሳንዳንደርብ እንድንገኝ ይሁን ።
ድምፁ መልካም በሆነ ጸናጽል አመስግኑት፤ እልልታ ባለው ጸናጽል አመስግኑት ፤ እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግን => መዝ 150፥5-6⏰ ምሽት 2፡00 📅 ቅዳሜ በ13 - 2018 ዓ.ም ⛪️ ግቢ ጉባኤው አዳራሽ ────────── ✦ ────────── ፖሊ ግቢ ጉባኤ
ታውቃላችሁ አይደል 🤔?
የተመራቂ ተማሪዎች ወረብ ጥናት መጀመሩን ግን የምትቀሩበት ምክንያት የወረብ እንቅስቃሴ ስለማንችል ነው ብላችሁ እንደሆነ ሰምቻለሁ ፤ ይሁን እንጂ ፍላጎት ኖሮት አልችልም ብሎ ማንም ከምስጋናው እንዳይቀር ታስቦ የወረብ እንቅስቃሴ ልምምድ ስለተዘጋጀ መለማመድ የምትፈልጉ በሙሉ በሰዓት እንድትገኙ ይሁን።
ድምፁ መልካም በሆነ ጸናጽል አመስግኑት፤ እልልታ ባለው ጸናጽል አመስግኑት ፤ እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግን => መዝ 150፥5-6⏰ 11፡00 📅 እሁድ 7 - 2018 ዓ.ም ⛪️ ግቢ ጉባኤው አዳራሽ ────────── ✦ ────────── ፖሊ ግቢ ጉባኤ
ሰላም ለእናንተ ይሁን ውድ የ2018 ተመራቂ ተማሪዎቻችን!
ከእግዚአብሔር ቤት መረቅናችኹ መዝ 117÷26🔶የወረብ ዝማሬ ጥናታችን ሃሙስ ስለሚቀጥል የተለቀቁትን ዜማዎች አዳጠን ሁላችንም ተመራቂ ተማሪዎች ተቀሳቅሰን በሰአት እንድንገኝ ይሁን። ✨ኑ! አብረን አጥንተን በምርቃታችን ዕለት ለአምላካችን በዝማሬ ምስጋናን እናቅርብ🤲 ⏰ሰዓት: 10:30 📅ቀን: ሃሙስ 4 - 2018 ዓ.ም ⛪️ቦታ: ግቢ ጉባኤው አዳራሽ ────────── ✦ ────────── ፖሊ ግቢ ጉባኤ
ሰላም ለእናንተ ይሁን ውድ የ2018 ተመራቂ ተማሪዎቻችን!
ከእግዚአብሔር ቤት መረቅናችኹ መዝ 117÷26🔶የወረብ ዝማሬ ጥናታችን ሃሙስ ስለሚቀጥል የተለቀቁትን ዜማዎች አዳጠን ሁላችንም ተመራቂዎች ተቀሳቅሰን በሰአት እንድንገኝ ይሁን። ✨ኑ! አብረን አጥንተን በምርቃታችን ዕለት ለአምላካችን በዝማሬ ምስጋናን እናቅርብ🤲 ⏰ሰዓት: 10:30 📅ቀን: ሃሙስ 4 - 2018 ዓ.ም ⛪️ቦታ: ግቢ ጉባኤው አዳራሽ ────────── ✦ ────────── ፖሊ ግቢ ጉባኤ
ሰላም ለእናንተ ይሁን ውድ የ2018 ተመራቂ ተማሪዎቻችን!
ከእግዚአብሔር ቤት መረቅናችኹ መዝ 117÷26🔶እንደሚታወቀው የተመራቂ ተማሪዎች የወረብ ዝማሬ ጥናት ተጀመሯል ስለሆነም ነገ ሰኞ ስለሚቀጥል ትናንት ቅዳሜ የተገኛችሁም ሌሎች ሳይመቻችሁ ያልመጣችሁም በሙሉ ተቀሳቅሰን በሰአት እንድንገኝ ይሁን። ✨ኑ! አብረን አጥንተን በምርቃታችን ዕለት ለአምላካችን በዝማሬ ምስጋናን እናቅርብ🤲 ⏰ሰዓት: 11:00 📅ቀን: ሰኞ ሰኔ 1-2018 ዓ.ም ⛪️ቦታ: ግቢ ጉባኤው አዳራሽ ────────── ✦ ────────── ፖሊ ግቢ ጉባኤ
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
