💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀
Ir al canal en Telegram
💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው። 👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው። 💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።
Mostrar más9 031
Suscriptores
+124 horas
-57 días
-12930 días
Archivo de publicaciones
👈حب الرئاسة والظهور ١
ሁቡ አሪኣሰቲ ወዙሑሪ
ክፍል 1
🎙ሙሐመድ ሲራጅ ሙ/ኑር
Repost from Abu_Oubeida~channel
ብስራሰት ለእውቀት ፈላጊዎች፦
መርከዝ "መናሩ_አስ'ሱና"ላለፉት ተከታታይ አመታቶች የዐቂዳ ዘረፉን መሰረት አድርጎ ሲያስተምር የቆዬ በመሆኑ አሁን ላይ የዚህን (የዐቂዳ ሙስተዋ/ደረጃ) ለማጠናቀቅ አንድ ኪታብ ብቻ ይቀረዋል እርሱም በቅርቡ የሚጀመረው የሸይኽ ዐብዱል ወሃብ አልወሷቢ ኪታብ ይሆናል።
ይህም እንዳለቀ ቀጣይ ሌላ አዲስ የትምህርት
ፈ*ን/ዘርፍ እንጀምራለን።ታዳ በዚህ ዘርፍ ላይ መሳተፍ የምትፈልጉ ተማሪዎች ቀሪ የተወሰነ ቦታ ስላለ መመዝገብ የምትፈለጉ ካላችሁ ቀድማችሁ ቶሎ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን ልናሳውቃችሁ እንወዳለን።
በተጨማሪም፡መርከዙ በተፍሲሩም በዓቂዳውም ዘርፍ ስለሆነ ትምህርት የሚሰጠው የምትፈልጉት ማድ ላይ ቀድማችሁ ምዝገባ መከወን ትችላላችሁ።
ማንቂያ፦ ተፍሲሩ የሚሰጠው በሽይኽ
አቡ አማር አወል ቢን አሕመድ ሲሆን ዓቂዳው
ደግሞ በአቡ ዑበይዳ ሰዒድ ነው።
ትምህርቱ ከጅሙዓ በስተቀር ሳምንቱን
ሙሉ የሚሰጥ ሲሆን፡
እርማትም አለው።በመቀጠል ከባድ ክትትል ያለው በመሆኑ ወጥራችሁ የማትማሩ ከሆነ ምዝገባ እንዳታካሂዱ ስንል ከወዲሁ እናሳስባለን።
የዓቂዳ ትምህርት መመዝገቢያ አድራሻ፦
@Ferst6335
የተፍሲር ትምህርት መመዝገቢያ አድራሻ፦
@TBint_seid
መርከዝ "መናሩ_አስ'ሱና" online የቂርኣት ግሩ።
🔖አዲስና ልዩ የዐሽረል አዋኺር ኮርስ
📚وصايا لقمان الحكيم لابنه
📄ክፍል: ⓵
🎙አቅራቢ:-ሸይኽ ሙሐመድዘይን ኣደም
https://chat.whatsapp.com/LyGimlbL7qk7Ia9dXgEQts?mode=gi_t
💢አምስት ታላላቅ የሸይኽ ፈውዛን አደራዎች
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
①🌱قال العلامة صالح الفوزان حفظه الله :
✅ አንደኛው አደራ ✅
〰〰〰〰〰〰〰
◾️الذي نوصي به أنفسنا وإخواننا :تقوى الله والتمسك بمنهج السلف الصالح
↪️ እኛንም ሆነ ወንድሞቻችን አደራ የምንለው፦
🔻አላህን በመፍራትና የሰለፎችን መንሀጅ አጥብቆ በመያዝ ላይ ነው።
📚 [( الأجوبة المفيدة (س112)]
②🌱قال العلامة صالح الفوزان حفظه الله
✅ ሁለተኛው አደራ ✅
〰〰〰〰〰〰〰
◾️الذي نوصي به أنفسنا وإخواننا: الحذر من البدع والمبتدعين
↪️ እኛንም ሆነ ወንድሞቻችን አደራ የምንለው፦
🔻ቢድአና የቢድአ ባለቤቶችን በመጠንቀቅ ላይ ነው።
📚[( الأجوبة المفيدة (س112)]
③🌱قال العلامة صالح الفوزان حفظه الله :
✅ ሶስተኛው አደራ ✅
〰〰〰〰〰〰〰
◾️الذي نوصي به أنفسنا وإخواننا: العناية بدراسة العقيدة الصحيحة وما يضادها
↪️ እኛንም ሆነ ወንድሞቻችን አደራ የምንለው፦
🔻ትክክለኛውን አቂዳና የሷ ተቃራኒ የሆነውን አቂዳ በመማር ላይ ትኩረት በመስጠት ላይ ነው።
📚 [( الأجوبة المفيدة (س112)]
④🌱قال العلامة صالح الفوزان حفظه الله :
✅ አራተኛው አደራ ✅
〰〰〰〰〰〰〰
◾️الذي نوصي به أنفسنا وإخواننا: الأخذ عن العلماء الموثوقين في علمهم وفي عقيدتهم
↪️ እኛንም ሆነ ወንድሞቻችን አደራ የምንለው፦
🔻ዲናቸውን በእውቀትና በአቂዳቸው ታማኝ ከሆኑ ከሱና ኡለማዎች ዘንድ ብቻ እንዲወስዱ ነው።
📚[( الأجوبة المفيدة (س112)]
⑤🌱قال العلامة صالح الفوزان حفظه الله :
✅ አምስተኛው አደራ ✅
〰〰〰〰〰〰〰〰
◾️الذي نوصي به أنفسنا وإخواننا :الحذر من دعاة السوء الذين يلبسون الحق بالباطل
↪️ እኛንም ሆነ ወንድሞቻችን አደራ የምንለው፦
🔻ሀቅና ባጢልን ግልፅ ከማያደርጉና ከሚያለባብሱ የጥመት ተጣሪዎችን እንዲጠነቀቁ ነው።
📚[( الأجوبـة المفيـدة (س112)]
️ــــــ ✵✵ ــــــ ✵✵ــــــ ــــــ ✵✵ــــــ ــــــ ✵✵ــــــ
እነዚህ አደራዎች ሲዘረዘሩ
〰〰〰〰〰〰〰〰
①) አላህን መፍራት እንዳለብን
②) የሰለፎች መንገድ አጥብቀን መያዝ እንዳለብን
③) ቢድአን መጠንቀቅ እንዳለብን
④) የቢድአ ባለቤቶችን መራቅ እንዳለብን
⑤) ትክክለኛውን አቂዳና ተውሂድ መማር እንዳለብን
⑥) የተበላሸውን አቂዳና ሽርክ አውቀን መጠንቀቅ እንዳለብን
⑦) እውቀት ከሱና ባለቤቶች ብቻ መቅሰም እንዳለብን
⑧) ከቢድአ ባለቤቶች እውቀት ከመውሰድ መጠንቀቅ እንዳለብን
⑨) ሀቅና ባጢል ከሚያለባብሱ ዱአቶች መጠንቀቅ እንዳለብን የሚያመላክቱ ናቸው።
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
💥ماذا بعد رمضان؟
💥سلسلة الدرر #المنبرية (٦٢)
💥للشيخ أبي سهل نور الدين يطو
-حفظه الله-
🔖ሁሉም የሚፈልግህ ለራሱ ሲል ነው!
🍀
ወህብ ኢብኑ ሙነቢህ የሚባሉት ታቢዒይ እንዲህ ይላሉ፥ "በቀደሙ መለኮታዊ መፅሐፍት ውስጥ እንዳነበብኩት አላህ የሚከተለውን ብሏል፥ (ባሪያዬ ሆይ/ የሰው ልጅ ሆይ! ሁሉም አንተን የሚፈልግህ ለራሱ ጥቅም ሲል ነው፤ እኔ ግን አንተን የምፈልግህ ላንተው ጥቅም ነው) አልጀዋቡል ካፊ: 536።
🍀 ወላጅም ቢሆን በአብዛኛው ልጅ ወልዶ ለፍቶ የሚያሳድገው ለልጅ አምሮቱና የራሱን የወደፊት ጥቅሞችን በማሰብ ነው።
🍀 ለዱኒያም ይሁን ለኣኺራህ ጉዳይና ችግሮቻችን ከአላህ በላይ ማንም እንደሌለን እንወቅ፣
~መቼም ቢሆን ከሱ አንራቅ፣
~ሐቁንም ሁሌ እንጠብቅ፣
ተሳስተን ካስቆጣነውም ፈጥነን በመቶበት ምህረትና ይቅርታ እንጠይቅ።
🍀 እሱ ከወደደህ የሌሎች ጉዳይ ብዙ አያሳስብህ፤ አፈር ላይ የሚኖር በሙሉ አፈር እንደሆነ እወቅ።
አፈርን ለማስደሰት ብለህ ከአላህ አትራቅ።
نقلRepost from DARU-TEWHID [ዳሩ-ተውሒድ]
ይሄን የፕሮግራም ማስታወቂያ በግሩፓችሁና በቻናላችሁ ላይ ሼር በማድረግ የተባበራችሁን እንቁዎች
አሁን ላይ የሚሰራው ሊንክ ይሄ ነው ።
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/+NPJ1PWMZXn9mZjQ0
ይሄን ብትጠቀሙልን ባረከሏሁ ፊኩም።
Repost from ተቀርተው ያለቁ ደርሶች
وَصايا لُقمانَ الحَكيمِ لِابنِه
تَأليفُ فَضيلةِ الشَّيخِ العلَّامةِ
أ. د. رَبِيع بنِ هادي عُمَير المَدخَليِّ
المُــــــــــتوفَّى (١٤ مُحرَّم ١٤٤٧ ه)
غَفَرَ اللهُ لَـــــه ولِوالدَيهِ وللمُسلِمينَ
#ወሷያ_ሉቅማን_ሊብኒህ
የሸይኽ ረቢዕ አልመድኸሊ
በሸይኽ ሙሐመድ ዘይን አደም
🔖አዲስና ልዩ የዐሽረል አዋኺር ኮርስ
📚وصايا لقمان الحكيم لابنه
📄ክፍል: 01
🎙አቅራቢ:-ሸይኽ ሙሐመድዘይን ኣደም
📖የኪታቡ ሶፍት ኮፒ (በ pdf ):-
https://t.me/abuhuzeyfashaikhmohammedzeyn/7037
🔖ካለህበት አምልኮ ወደሌላ ቀጥል።
ዋጅቡን ጾም ፣ጹመህ ከጨረስክ ወደ ሱና ቀጥል።አንድ ጊዜ ሰርተህ ልፍስፍስ አቱን።እናም ከፊታችን የሸዋልን ጾም አንዘናጋ።
አንድ ሰው ከረመዷን ፃም በኋላ የሸዋልም ሆነ ሌሎች ፃሞችን የሚያስከትል ከሆነ ረመዷኑን አላህ እንደተቀበለው ምልክት ነው ይላሉ ኡለማዎች።
➡️አንድ ሰው የሆነ መልካም ስራ ሰርቶ ወንጀል የሚያስከትል ከሆነ ያንን ስራ ተቀባይነት እንዳላገኘ ምልክት እንደሚሆነው ሁሉ መልካም ስራ የሚያስከትል ከሆነ ግን ስራው ተቀባይነት እንዳገኘ ምልክት ይሆናል።
~ምክንያቱም ከመልካም ስራ ምንዳዎች ውስጥ አንዱ ሌላ መልካም ስራ መወፈቅና መገጠም ነውና።
الله أكبر الله أكبر الله أكبر لا إله إلا الله
الله أكبر الله أكبر الله أكبر ولله الحمد
🔖ዘካችን ለማን እንደምንሰጥ በአትኩረት እናጢን!!
① የሽርክ ባለቤት
② ሶላት ለማይሰግድ
③ ኩፍር ደረጃ የሚያደርስ ቢድአ
👉ያለበት ሰው ተውበት እስካላደረገ ድረስ ስለቸገረው ወይም ድሀ ስለሆነ ወይም እዳ ስላለበት ብቻ ዘካ አይሰጠውም።
t.me/https_Asselfya
~የዒድ ህግጋቱና ስረአቱ!
https://t.me/IbnuMunewor/9188
https://t.me/IbnuMunewor/9188
ገብተው ያንብቡ...
ማንበብ የተሻለ ሰው ያደርጋል።
¡Ya disponible! Investigación de Telegram 2025 — los principales insights del año 
