es
Feedback
💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀

💎🎀«المرأة الصالحة كنز من كنوز الدنيا»💎🎀

Ir al canal en Telegram

💎ሀያዕ ሲወሳ ለሴት ልጅ ጌጧ ነውና ሁሌም አብራ ትወሳለች፣ #ሴት ልጅና #ሀያዕ አብረው የሚኖሩ መቼም የማይነጣጠሉ ጥምሮች ናቸው። 👉 ሴት ልጅ ስትፈጠርም በሀያዕ ዘውድ አሸብርቃ ነው። 💎ይህንን ዘውድ ከራሷ የገፈፈች ሴት ግን ህያው ከሆኑ ሰዎች መሀል እንደምትንቀሳቀስ በድን ትሆናለች።

Mostrar más
9 059
Suscriptores
+124 horas
+317 días
-7430 días
Archivo de publicaciones
የሰው ልጅ ከሞቱ ብኋላ ከሚፀፀትባቸው ነገሮች ውስጥ ትልቁ ልቡን ከቁርአን ማራቁ እና ማግለሉን ነው፤እድሜው እየነጎደ ቁርአንን ባለመሃፈዙ ነው። منقول

ሰነፍ ሰዉ ሁሌ ከሰዉ ሢኮርጅ ጀግና ደግሞ የራሡን ነገር ይፈጥራል። ጎረቤትህ ደረቅ እንጀራ ሲሸጥ ስታይ አንተም እንጀራ መሸት አትጀምር ወጡን አቅርብ ሰዎች መኪና ገዝተዉ ሲሰሩ አንተም መኪና አትግዛ ለመኪናዉ የሚያሥፈልገዉን ጋራዥ ቤት ክፈት እነሡ ምግብ ቤት ሲከፍቱ እኔም ካልከፈትኩ አትበል ይልቅ ከጎናቸዉ ባልትና ክፈት እና ወዳጄ አትመሣሠል ከሰዎች ወጣ ለየት በል

~ጅህልናን በሽታ ነዉ የሱ መድሐኒቱ(የጅህልና መድሐኒቱ) ኡለማዎችን መጠየቅ ነዉ። ~

⎘ ማንኛዉም አይነት ኪታብ ሲፈልጉ« ሱቅ በደረቴዎች» ጋር ያገኛሉ፦ ❲ለማዘዝ እና ዋጋ ለማወቅ የቴሌግራም አካዉንት ወይም ስልክ ቁጥራችን ይጠቀሙ❳ ⤋⤋⤋ @Ibnu_turabb123 @Ibnu_turabb
⎘ ማንኛዉም አይነት ኪታብ ሲፈልጉ« ሱቅ በደረቴዎች»  ጋር ያገኛሉ፦  ❲ለማዘዝ እና ዋጋ ለማወቅ የቴሌግራም አካዉንት ወይም ስልክ ቁጥራችን ይጠቀሙ❳             ⤋⤋⤋ @Ibnu_turabb123 @Ibnu_turabb123 ☏ስልክ ቁጥር፦ 0557119667 𝑻𝐞»  t.me/suk_bederete123 ⛟ ሳኡድ አረቢያ ሁሉም ቦታ አናቀርባለን🤝

መሀከለኛ ሁን! ግትርነት ነገሮችን ከማበላሸት ያለፈ ዋጋ የለዉም ከመጠን ያለፈ ረሀ መሆንም የሁሉም መሠላል ያደርግሀል

ሁሌም ትግል ላይ ነኝ!ትግሌም አጠገቤ ካለችው ነፍሴ ጋር ነው፣ከሷ በላይ ምን ጠላት አለኝ! ትጥለኛለች እጥላታለሁ።ታሽንፈኛለች አሸንፋታለሁ፣እነጀሳለሁ እታጠባለሁ፣ እወድቃለሁ ቀና እላለሁ፣ከወደቅኩበት ተነስቼ ያ ረብ! እላለሁ አንዳንዴ አለማፈሬ ራሱ ያሳፍረኛል።በሁኔታዬ እጅግ አፍራለሁ... ታዲያ የት ሊሄድ ከጌታየ ውጭ። እንድሁ እያልን እንቀጥላለን!

ጊዜ ሰይፍ ነው አንተ ካልቆረጥከው እሱ ይቆርጥካል። ጊዜህ አንተ ዘንድ ካለ ሀብትህ ንብረትህ ሁሉ በላይ ውድ ነውና በመልካም ስራ አውለው። ~

አልሽሹም ዞር አሉ ~ "እኛ ለመቃብር አንሰግድም፣ የምንሰግደው መቃብር ውስጥ ላሉት ነው" ይላል ሱፊው አልኢማሙ ሻፊዒይ ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፦ لو أن رجلاً تصوف من أول النهار ل
አልሽሹም ዞር አሉ ~ "እኛ ለመቃብር አንሰግድም፣ የምንሰግደው መቃብር ውስጥ ላሉት ነው" ይላል ሱፊው አልኢማሙ ሻፊዒይ ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ፦ لو أن رجلاً تصوف من أول النهار لم يأت عليه الظهر إلا وجدته أحمق “አንድ ሰው በቀኑ የመጀመሪያ ክፍል ሱፊ ቢሆን፣ እኩለ ቀን ላይ ሞኝ ሆኖ ነው የምታገኘው!” [መናቂቡ ሻፊዒይ ፡ 2/ 207] = የቴሌግራም ቻናል፦ t.me/IbnuMunewor t.me/IbnuMunewor

مختصر الداء والدواء ክፍል አንድ https://t.me/msirage4

وَعِبَادُ الرَّحْمَٰنِ الَّذِينَ يَمْشُونَ عَلَى الْأَرْضِ هَوْنًا فَجَاءَتْهُ إِحْدَاهُمَا تَمْشِي عَلَى اسْتِحْيَاءٍ ንግግርሽ ብቻ አይደለም ባህሪሽንና ዲንሽን ሚገልፀው፤ አረማመድሽም ጭምር ነው። t.me/https_Asselfya

ብዙ ሃዲሶች ላይ ረሱል صلى الله عليه وسلم ፋጢማን ዘየሯት ይላል። ፋጢማም ብዙ ጊዜ እንደምትዘይር የተገለጸ ቢሆንም እሳቸው ግን ይዘይሯት ነበር። ሴት ልጅ ደካማ ናት። አባቷ ፣ ወንድሟ ሲዘይሯት እጅግ ትደሰታለች። ለባሏም ይሁን ለልጆቿ የሷ ደረጃ በቤተሰቦቿ ዘንድ ምን ያህል እንደሆን ለማሳየት ይረዳታል። ደግ ሰው ለእህቱ፣ ለሴት ልጁ አዛኝ ነው።ካገባች ቡሃላም ቢሆን ይዘይራል። ስትሄድም በባዶ እጅህ አይሁን።ልጆቿን ሚያስደስታቸው የሆነ ነገር ያዝላቸው።

~ ራስህን ለማነጽ ትልቁ መሣሪያ አላህ ያየኛል ይከታተለኛል ብለህ እሱን መፍራት መጠንቀቅ ነው። ~ አምላኩ ፊት መቆምን ፈርቶ ነፍሱን ከእኩይ ስሜት ያገደ ባርያ እንኳን ደስ አለው።

ከእውቀት ማዕድ አትራቅ:- ቀን ተቀን በጥቂቱም ቢሆን ወደ ሕይዎትህ ወደ አዕምሮህ ወደ ልብህ የሚገባ እውቀት ይኑር ... ከትልልቆች ስር ተቀምጠህ ጥሩን ነገር ለራስህ ውሰድ ! • ያለህን እና የተሰጠህን ነገር ዋጋ እወቅ:- ከጤናህ ጀምሮ ወጣትነትህንም ጨምሮ እስከ ተሰጡህ ጊዜያቶች ... ሁሉም በሚባል ደረጃ ትልቅ ሐብት ናቸው ... የእነዚህን ፀጋዎች ዋጋ አውቀህ እና ተረድተህ አላህን እያመሰገንክ በአግባቡ ተጠቀምባቸው:: • በአላህ ላይ ተስፋ ይኑርህ:- ከእንቅስቃሴዎችህ ጋር ተፋኡል ይኑርህ:: አላህ ኸይር ኸይሩን ይገጥመኛል ብለህ አስብ:: t.me/https_Asselfya

🔖ብልትን ከሐራም መጠበቂያ መንገዶች መካከል ዘመዳሞች ያልሆኑ ወንድ እና ሴት ብቻቸዉን መገለል(ለብቻቸዉ መሆን )የተከለከለ ስለመሆኑ..! ~የአላህ መልእክተኛ ስለሏሁ አለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል፦ ~በአላህ እና በመጨረሻ ቀን የሚያምን ሰዉ የዝምድና ባለቤት በሌለበት ቦታ ሴት ልጅን ይዞ ብቻዉን እንዳያገል።ምክንያቱም የእነርሱ ሶስተኛቸዉ ሰይጣን ነዉ ብለዋል። ~በሐዲሱ ዉስጥ ሶስተኛ ሸይጧን ይሆናል በሚል ሐራም የሆነበት ምክንያት እሱ አብሮ መገኘቱ ሁለቱ ወንጀል ላይ እንዲወድቁ ያደርጋቸዋል በሚል ፍራቻ ነዉ። መሕረሟ አብሮ የሚኖር ከሆነ ሴትን ይዞ መገለል ይቻላል። ምክንያቱም ሸይጧንም አብሮ ቢኖር የዘመዷ መገኘት ሐራም ላይ ከመዉደቅ ይከለክላቸዋል። (ተንቢሃት)       =            t.me/https_Asselfya

ነፃ የቋንቋ ትምህርት  ለመማር ውድድር ስለተዘጋጀ ገብትችሁ መወዳደር ትችላላችሁ 👇👇👇👇 t.me/Ihsan_language/132 t.me/Ihsan_language/132

«አሁን ላይ፣ አብዛኛው ወንድ፡ የኢስላምም፣ የወላጆቹም፣ የትዳሩም ሸክም ነው። እንደዛ እንዳትሆኑ አደራችሁን ልፉ፣ በርቱ።» ኡስታዝ ሳዳት ከማል = የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/Salafiat46

የአመታት ጓደኝነታቸው በአንዲት ፈታኝ ክስተት ውስጥ አበቃ…። ጓደኛ ሁኑ እንጂ…  ወይም ጓደኛ አትሁኑ። መሀል ላይ ምን ትሰራላችሁ? t.me/abdu_rheman_aman

🔖 ሱፍያን አስሰውሪይ رحمهاللهእንዲህ ብለዋል:- " አንድ ወጣት በዒልም የቱንም ያክል ደረጃ ቢደርስም ትልልቅ መሻይኾች ፊት ሲናገር ካየኸው መልካም ነገርን ከሱ ተስፋ ቁረጥ። ምክኒያቱም ሀያኡ
🔖 ሱፍያን አስሰውሪይ رحمهاللهእንዲህ ብለዋል:- " አንድ ወጣት  በዒልም የቱንም ያክል ደረጃ ቢደርስም ትልልቅ መሻይኾች ፊት ሲናገር ካየኸው መልካም ነገርን ከሱ ተስፋ ቁረጥምክኒያቱም ሀያኡ(አደቡ) የቀለለ ነውና "  " አልመድኸል ሊል በይሀቂይ-(388)"