cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

ዝክረ ቅዱሳን ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት - ዘብሔረ ጎንደር (ዲ/ዮርዳኖስ አበበ)

በዚህ ቻናል ዲ/ዮርዳኖስ የሚያስተምራቸው ወቅታዊ እና የነገረ ቅዱሳን (ዝክረ ቅዱሳን ትምህርቶችን ከእርሱ በመቀበል እናስተላልፋለን):: "ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/

Mostrar más
Publicaciones publicitarias
40 854
Suscriptores
+5724 horas
+2947 días
+89130 días
Distribuciones de tiempo de publicación

Carga de datos en curso...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Análisis de publicación
MensajesVistas
Acciones
Ver dinámicas
01
Media files
2 0087Loading...
02
Media files
10Loading...
03
✝️✝️✝️Resurrection Week - Pascha Week✝️✝️✝️ +*"❇️Resurrection Wednesday – Day of Saint Lazarus/ Lazarus Wednesday❇️ "*+ =>In Resurrection Week, Wednesday is called Lazarus. Because our Lord raised him from the dead, the day has become a day for his commemoration. ✝️St. Lazarus lived in Bethany with his sisters, Mary and Martha. All three served the Lord and were virgins, hence He counted Lazarus among the 72 Disciples and Mary together with Martha with the 36 Holy Women. ✝️It is written in the Gospel that our Lord loved them. This was not because our Lord loves one more than the other. Rather, the Gospel is telling us allegorically that they were found doing deeds that made them to be loved. ✝️As the Holy Bible informs us the Lord used to be served as a guest in the house of Lazarus. And it was in the house of these Saints that on Holy Thursday He gave from His Holy Body and Blood to the Apostles. ✝️At one time, Lazarus became very ill and he died. His holy sisters with great sorrow buried him on the day he passed (John 11). And our Good Lord went [to them] 4 days later to raise him from the dead. ✝️May prostration, glory and lordship be to the invocation of His name, our Creator Jesus Christ, reached Bethany on the fourth day after Lazarus had passed away. Martha then went out first and received Him with tears. ✝️The Creator of Adam that said, “Where art thou Adam?” (Gen. 3) said, “Where have you laid Lazarus?” as well. As His goodness and nature make Him compassionate, He wept with Mary when she cried. ✝️And by His authority (as He is God the Son) He said, “Lazarus, Lazarus” and raised him. And this miracle became awe inspiring among the Jews. And it also made it a reason to crucify/kill the Lord. And the Holy Church basing the Holy Bible teaches us as such. (John 11:1-end of chapter) ✝️St. Lazarus, after he was raised by our Lord and received the [gifts of the] Holy Spirit on the day of Pentecost (as he was one of the 72), preached the Gospel for 40 years and passed away in Cyprus in 74 A.D. =>May the mercy of our Lord and the blessing of Lazarus reach us. +"+Jesus saith unto her, Said I not unto thee, that, if thou wouldest believe, thou shouldest see the glory of God? . . . And when he thus had spoken, he cried with a loud voice, Lazarus, come forth. And he that was dead came forth, bound hand and foot with graveclothes: and his face was bound about with a napkin. Jesus saith unto them, Loose him, and let him go.+"+ (John 11:40-44) <<<Salutations to God>>>
20Loading...
04
Media files
10Loading...
05
✝✝✝ እንኳን አደረሳችሁ ✝✝✝ +*" ቅዱስ አልዓዛር "*+ =>ከትንሳኤው ሳምንት ይህች ዕለተ ረቡዕ "አልዓዛር" ትባላለች:: ጌታችን ከሙታን ስላስነሳው ዕለቷ የሐዋርያው መታሰቢያ ሆናለች:: +ቅዱስ አልዓዛር በሃገረ ቢታንያ ከእህቶቹ ማርያና ማርታ ጋር ይኖር ነበር:: ሦስቱም ድንግልናቸውን ጠብቅው ጌታችንን ያገለግሉት ነበርና አልዓዛርን ከ72ቱ አርድእት ማርያና ማርታን ደግሞ ከ36ቱ ቅዱሳት አንስት ቆጥሯቸዋል:: +በወንጌል ጌታችን ይወዳቸው እንደነበር ተገልጧል:: ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሲወድ የሚያበላልጥ ሆኖ አይደለም:: ይልቁኑ በምሥጢር እነርሱ ተወዳጅ የሚያደርጋቸውን ሥራ ይሠሩ እንደነበር ሲነግረን ነው እንጂ:: +ቅዱስ መጽሐፍ እንደ ነገረን ጌታችን በነ አልዓዛር ቤት በእንግድነት ይስተናገድ ነበር:: በመጨረሻዋ ምሴተ ሐሙስም ቅዱስ ሥጋውንና ክቡር ደሙን ለሐዋርያቱ ያቀበላቸው በእነዚህ ቅዱሳን ቤት ውስጥ ነው:: +ቅዱስ አልዓዛር በጽኑዕ ታሞ አርፏል:: ቅዱሳት እህቶቹ ማርያና ማርታ ከታላቅ ለቅሶ ጋር ዕለቱኑ ቀብረውታል:: (ዮሐ. 11) ቸር ጌታችን ክርስቶስ ከ4 ቀናት በሁዋላ ሊያስነሳው ይመጣል:: +ለስም አጠራሩ ስግደት: ክብር: ጌትነት ይድረሰውና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ አልዓዛር ባረፈ በአራተኛው ቀን ወደ ቢታንያ ደረሰ:: ማርታ ቀድማ ወጥታ ከእንባ ጋር ተቀበለችው:: +"አዳም ወዴት ነህ" ያለ (ዘፍ. 3) የአዳም ፈጣሪ "አልዓዛርን ወዴት ቀበራችሁት" አለ:: ቸርነቱ: ባሕርዩ ያራራዋልና ማርያም ስታለቅስ ባያት ጊዜ አብሮ አለቀሰ:: +ከዚያም በባሕርይ ስልጣኑ "አልዓዛር! አልዓዛር!" ብሎ አልዓዛርን አስነሳው:: ይሕች ተአምርም በአይሁድ ዘንድ ግርምት ሆነች:: ለጌታም የሞት ምክንያት አደረጉዋት:: ቅድስት ቤተ ክርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስን መሠረት አድርጋ እንዲህ ታስተምራለች:: (ዮሐ. 11:1-ፍጻሜው) +ቅዱስ አልዓዛር ጌታችን ካስነሳው በሁዋላ በበዓለ ሃምሳ መንፈስ ቅዱስን ተቀብሎ (ቁጥሩ ከ72ቱ አርድእት ነውና) : ለ40 ዓመታት ወንጌልን አስተምሮ : በ74 ዓ/ም አካባቢ ቆዽሮስ ውስጥ አርፏል:: =>የጌታችን ቸርነቱ : የአልዓዛር በረከቱ ይድረሰን:: =>+"+ ጌታ ኢየሱስም 'ብታምኚስ የእግዚአብሔርን ክብር እንድታዪ አልነገርሁሽምን?' አላት . . . ይሕንም ብሎ በታላቅ ድምጽ 'አልዓዛር ሆይ ወደ ውጭ ና' ብሎ ጮኸ:: የሞተውም እጆቹና እግሮቹ በመግነዝ እንደ ተገነዙ ወጣ:: ፊቱም በጨርቅ እንደ ተጠመጠመ ነበረ:: ጌታ ኢየሱስም 'ፍቱትና ይሂድ ተውት' አላቸው:: +"+ (ዮሐ. 11:40-44) <<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>> https://t.me/zikirekdusn
1 7299Loading...
06
Media files
2 4875Loading...
07
💠"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"💠    /(ማቴ ፫:፫/) ✝እንኳን አደረሰን! 🛑 ዝክረ ቅዱሳንን ላልደረሳቸው  እናድርስ እናስፋ ስለ ሀገራችን እንጸልይ ንስሐ እንግባ!!🛑 ✝ 5 ነገሮችን በደንብ ያዙ።     1, 🛑አላማ     2 ,🛑እምነት     3,🛑ጥረት     4 🛑ጥንቃቄ      5🛑ጽናት =>እነዚህን ያዟቸው ተጠቀሙባቸዉ ኑሯቸው። ❇️9ኙ የቅድስና መንገዶች❇️ ፩👉ሃይማኖት ፪👉ጾም ፫👉ጸሎት ፬👉ስግደት ፭👉ምጽዋት ፮👉ፍቅር ፯👉ትህትና ፰👉ትዕግስት ፱👉የዋህነት ✝ንስሐ የተጣመመውን ያቀናል።በኃጥያት የቆሸሸውን ያነጻል፤ንስሐ ለሚገቡ ሁሉ የመላዕክት ንጹሕ ልብስ ይሰጣችኃል።         (ቅዱስ መቃርስ )   ንስሐ ግቡ።✝ ዝክረቅዱሳን (ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት) " ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::        አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/ 🛑በዩቲብለመከታተል👉https://www.youtube.com/@ZikereKedusan 🛑በቴሌግራም👉https://t.me/zikirekdusn 👉 ግእዝ መማር የምትሹ https://t.me/lisanegeez5
2 3885Loading...
08
Media files
1 5548Loading...
09
Media files
1 53718Loading...
10
Media files
10Loading...
11
#Feasts of #Miyazia_30 ✞✞✞On this day we commemorate the Martyrdom of Saint Mark the Evangelist and it is the last day of the Month of Miyazia✞✞✞ ✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞ ✞✞✞In this day and age where the cup of our sins has filled and is overflowing, even an hour is a precious time for repentance. Nonetheless, as God is merciful, He enabled us to complete the Month of Miyazia. =>Though we do not notice it, in this month *Millions have become bedridden due to illnesses *And millions have slept (died) without attaining repentance. =>May our God bless and give us the rest of the year for repentance and to do good. ✞✞✞Saint Mark the Lion✞✞✞ =>On this day is commemorated the departure of Saint Mark the Lion, the Evangelist, the Apostle, the Martyr and Patriarch, who was one of the 72 Disciples, as a martyr. ✞St. Mark’s mother was called Mary while his father was named Aristobulus. And after learning well in his childhood the Old Testament and the wisdom of the time, the Saint followed Christ with his family. ✞The Saint’s first name was John and was the youngest (20 years old) of the 120 followers of Christ. And after learning under the Lord for 3 years and after receiving the gifts of the Holy Spirit on Pentecost, he did labor much for the apostolic mission (evangelization). ✞He is in particular a father to the Churches of Egypt and Ethiopia. And that is because we have received priesthood - our apostolic succession (the priestly line) from him. When St. Mark wrote his Gospel, which has 16 chapters, a cherub – of a lion figure on his right and the Arch-apostle on his left used to aid him. ✞The Saint did also travel with Sts. Paul, Barnabas and Peter. Later, Arameans (nonbelievers), on this day, killed him in Northern Africa after many trials and torments. =>Also on this day, it is meet and right for us to commemorate the parents of St. Mark. ✞St. Aristobulus (the Saint’s father) was the Lord’s servant. ✞And St. Mary (the Saint’s mother) was a righteous lady, *who was one of the 36 Holy Women *who served the Lord *and who gave her home to the Apostles and the Lord as a gift. ✞And her house (The Upper Room) was the first church and there, the Holy Spirit did descend. And in that house, the shrouding of our Lady took place as well. ✞✞✞May God grant us from the blessings of the Apostle and the Apostle’s holy family. ✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 30th of Miyazia 1. St. Mark the Apostle 2. St. Aristobulus (the Saint’s father) 3. St. Mary (the Saint’s mother) ✞✞✞ Monthly Feasts 1. St. John the Baptist 2. Abba Shalusi the Honorable Righteous 3. St. Gregory the Theologian 4. St. Sophia Martyr ✞✞✞“. . . he came to the house of Mary the mother of John, whose surname was Mark; where many were gathered together praying. And as Peter knocked at the door of the gate, a damsel came to hearken, named Rhoda. And when she knew Peter's voice, she opened not the gate for gladness, but ran in, and told how Peter stood before the gate.”✞✞✞ Acts 12:12-14 ✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞ (Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe)
1 5595Loading...
12
✞✞✞ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡ ✞✞✞ ❖ ሚያዝያ ፴ ❖ ❖ እንኳን አደረሳችሁ ❖ ❖ሚያዝያ 30 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት =>እንዲህ ኃጢአታችን ጽዋዑን ሞልቶ በተረፈበት በዚህ ዘመን አንዲት ሰዓትም ውድ የሆነች የንስሃ ዕድሜ ናት:: እግዚአብሔር ግን ደግ ነውና ይሔው ሚያዝያን አስፈጸመን:: +ባይገባን ነው እንጂ በዚሕች ወር ውስጥ:- *ሚሊየኖች በደዌ የአልጋ ቁራኛ ሁነዋል:: *ሚሊየኖችም ለንስሃ ሳይበቁ እንዲሁ አንቀላፍተዋል (ሙተዋል):: +እስኪ እርሱ አምላካችን ቀሪዋን ዘመን ደግሞ ለንስሃና ለመልካም ሥራ ባርኮ ይስጠን:: +"+ ቅዱስ ማርቆስ ወንጌላዊ +"+ +በዚሕች ዕለት ከ72ቱ አርድእት አንዱ የሆነ: ወንጌላዊ: ሐዋርያ: ሰማዕት: ዘአንበሳና ርዕሰ ሊቃነ ዻዻሳት የተባለ ቅዱስ ማርቆስ በሰማዕትነት ግብፅ ውስጥ ዐርፏል:: +ቅዱስ ማርቆስ እናቱ ማርያም: አባቱ አርስጥቦሎስ ይባላሉ:: በልጅነቱ ኦሪትንና የዘመኑን ጥበብ ሥጋዊ በሚገባ ተምሮ ክርስቶስን ከቤተሰቦቹ ጋር ተከትሏል:: +የመጀመሪያ ስሙ ዮሐንስ ሲሆን ከ120ው ቤተሰብ በእድሜ በጣም ትንሹ (20 ዓመት) እርሱ ነበር:: ለ3 ዓመታት ከጌታ እግር ሥር ተምሮ: በበዓለ ሃምሳ ጸጋ መንፈስ ቅዱስን ተቀብሎ ለሐዋርያዊ አገልግሎት ብዙ ደክሟል:: +በተለይ የግብፅና የኢትዮዽያ ቤተ ክርስቲያን አባት ነው:: ክህነትን ያገኘን ከርሱ ነውና:: ቅዱስ ማርቆስ 16 ምዕራፍ ያለውን ወንጌሉን ሲጽፍ ኪሩብ ገጸ አንበሳ በቀኙ: ሊቀ ሐዋርያት በግራው ሆነው ይራዱት ነበር:: +ቅዱሱ ክቅዱስ ዻውሎስ: ከበርናባስና ዼጥሮስ ጋር ተጉዟል:: ከብዙ ስቃይና መከራ በኋላ ሰሜን አፍሪካ አካባቢ በዚህ ቀን [በ60 ዓ/ም አካባቢ] አረማውያን ገድለውታል:: =>ዳግመኛ በዚህ ቀን የቅዱስ ማርቆስን ወላጆችን እናስባቸው ዘንድ ይገባል:: ❖ቅዱስ አርስጥቦሎስ (አባቱ) የጌታ ቅን አገልጋይ የነበረ፡፡ ❖ቅድስት ማርያም (እናቱ) *ከ36ቱ ቅዱሳት አንስት አንዷ: *ጌታችንን ያገለገለች: *ቤቷን ለሐዋርያትና ለጌታ በስጦታ ያበረከተች ቅድስት ናት:: +ቤቷም (ጽርሐ ጽዮን) የመጀመሪያዋ ቤተ ክርስቲያን ስትሆን ይህች ቤት መንፈስ ቅዱስ ወርዶባታል:: የእመቤታችን ግንዘትም ተከናውኖባታል:: ❖እግዚአብሔር ከሐዋርያዊው ቅዱስ ቤተሰብ በረከትን ያድለን:: =>ሚያዝያ 30 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት= 1.ቅዱስ ማርቆስ ሐዋርያ 2.ቅዱስ አርስጥቦሎስ (አባቱ) 3.ቅድስት ማርያም (እናቱ) =>ወርኀዊ በዓላት 1.ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቀ መለኮት 2.አባ ሣሉሲ ክቡር 3.ቅዱስ ጐርጐርዮስ ነባቤ መለኮት 4.ቅድስት ሶፍያ ሰማዕት =>+"+ . . . እጅግ ሰዎች ተከማችተው ይጸልዩበት ወደ ነበረው ማርቆስ ወደ ተባለው ወደ ዮሐንስ እናት ወደ ማርያም ቤት መጣ:: ዼጥሮስም የደጁን መዝጊያ ባንኩዋኩዋ ጊዜ ሮዴ የሚሏት አንዲት አገልጋይ ትሰማ ዘንድ ቀረበች:: የዼጥሮስ ድምጽ መሆኑንም ባወቀች ጊዜ ከደስታዋ የተነሳ ደጁን አልከፈተችም:: ነገር ግን ወደ ውስጥ ሮጣ ዼጥሮስ በደጅ ፊት ቆሞ እንዳለ አወራች:: +"+ (ሐዋ. 12:12-15) <<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>>
2 00321Loading...
13
Media files
3 0966Loading...
14
✝️✝️✝️Resurrection Week - Pascha Week✝️✝️✝️ +*"❇️Resurrection Tuesday – Day of Thomas and Abraham/Thomas Tuesday❇️ "*+ =>As the days of Passion Week had names and mysteries related to them so do the days in the week after resurrection. They have names and mysteries related to them as well. ✝️We have seen yesterday that the Church commemorates Monday as “Ma’edot/Crossing-over”. And Tuesday, which is today, the Church commemorates as “Thomas” and also as “Abraham”.   1. +*"❇️Thomas❇️ "*+ =>He was one of the 12 Apostles but as he was from the Sadducees, those who did not believe in the resurrection of the dead, he doubted the Resurrection of Christ. However, the mystery behind him saying, “I will not believe if I do not see or touch” was the depth of his love [for Christ] which made the resurrection seem unreal to him. ✝️Also it was to show that the Lord had willed it that he touch His side. This hand of St. Thomas is still existent and does miracles. 2. +*"❇️Abraham❇️ "*+ =>Our father Abraham, who is one of the righteous of the Old Testament, for his sanctity was called a Patriarch as our Lord Jesus Christ while the Creator of Abraham loved to be called the Son of Abraham. ✝️Particularly, since the Heavenly Kingdom which we will receive through a glorious resurrection is titled in his name (as Abraham’s Inheritance), our father is commemorated on this day.  =>May God endow us from the grace and blessings of the two great Saints. +"+For when God made promise to Abraham, because he could swear by no greater, he sware by himself, Saying, Surely blessing I will bless thee, and multiplying I will multiply thee. And so, after he had patiently endured, he obtained the promise. For men verily swear by the greater: and an oath for confirmation is to them an end of all strife. Wherein God, willing more abundantly to shew unto the heirs of promise the immutability of his counsel, confirmed it by an oath: That by two immutable things, in which it was impossible for God to lie, we might have a strong consolation, who have fled for refuge to lay hold upon the hope set before us:+"+ (Heb. 6:13-17) <<<Salutations to God>>>
3 4084Loading...
15
ማዕዶት
5 2066Loading...
16
Media files
5 35530Loading...
17
✝✝✝ እንኩዋን ለበዓለ ዕለተ "ቶማስ ወአብርሃም" ዓመታዊ የመታሠቢያ በዓል በሰላም አደረሳችሁ ✝✝✝ =>ልክ የሰሙነ ሕማማቱ ዕለታት ስምና ምሥጢር እንዳላቸው ሁሉ ከትንሳኤ በሁዋላ የሚገኙ ዕለታትም ስምና ምሥጢር አላቸው:: +ሰኞን ቤተ ክርስቲያን "#ማዕዶት" ብላ እንደምታከብር ትናንት የተመለከትን ሲሆን ማክሰኞን ደግሞ ቤተ ክርስቲያን "#ቶማስ" : አንድም "#አብርሃም" ብላ ታከብረዋለች:: 1. +*" ቶማስ "*+ =>ከ12ቱ ቅዱሳን ሐዋርያት አንዱ ሲሆን ለጊዜው ትንሳኤ ሙታንን ከማያምኑ ሰዱቃውያን ወገን በመሆኑ የክርስቶስን ትንሳኤ ተጠራጥሮ ነበር:: ምሥጢሩ "ግን ካላየሁ : ካልዳሰስኩ አላምንም" ያለው ከፍቅሩ የተነሳ እውነት አልመስልህ ብሎት ነው:: +አንድም ጌታ መለኮታዊ ጎኑን እንዲዳስሰው ቢፈቅድለት ነው:: ይህች የቅዱስ ቶማስ እጅ ዛሬ ድረስ ሕያው ናት:: ተአምራትንም ታደርጋለች:: 2. +*" አብርሃም "*+ =>ከጻድቃነ ብሊት (ብሉይ) አንዱ የሆነው አባታችን አብርሃም ከጽድቁ የተነሳ ርዕሰ አበው (የአባቶች አለቃ) ተብሏል:: ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የአብርሃም ፈጣሪ ሲሆን የአብርሃም ልጅ መባልን ወዷልና:: +በተለይ በከበረ ትንሳኤ የምናገኛትን መንግስተ ሰማያት በስሙ (የአብርሃም ርስት ተብላ) ተጠርታለችና አባታችን በዚህ ቀን ይታሰባል:: =>እግዚአብሔር ከ2ቱ ታላላቅ ቅዱሳን ጸጋ በረከትን ያድለን:: "✞" እግዚአብሔርም ለአብርሃም ተስፋ በሰጠው ጊዜ። በእውነት እየባረክሁ እባርክሃለሁ እያበዛሁም አበዛሃለሁ ብሎ፥ ከእርሱ በሚበልጥ በማንም ሊምል ስላልቻለ፥ በራሱ ማለ፤ እንዲሁም እርሱ ከታገሰ በኋላ ተስፋውን አገኘ። ሰዎች ከእነርሱ በሚበልጠው ይምላሉና፥ ለማስረዳትም የሆነው መሐላ የሙግት ሁሉ ፍጻሜ ይሆናል፤ ስለዚህም እግዚአብሔር፥ የተስፋውን ቃል ለሚወርሱ ፈቃዱ እንደ ማይለወጥ አብልጦ ሊያሳያቸው ስለ ፈቀደ፥ እግዚአብሔር ሊዋሽ በማይቻል በሁለት በማይለወጥ ነገር፥ በፊታችን ያለውን ተስፋ ለመያዝ ለሸሸን ለእኛ ብርቱ መጽናናት ይሆንልን ዘንድ፥ በመሓላ በመካከል ገባ፡፡ "✞" (ዕብ. ፮:፲፫) <<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>> https://t.me/zikirekdusn
5 16755Loading...
18
💠"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"💠    /(ማቴ ፫:፫/) ✝እንኳን አደረሰን! 🛑 ዝክረ ቅዱሳንን ላልደረሳቸው  እናድርስ እናስፋ ስለ ሀገራችን እንጸልይ ንስሐ እንግባ!!🛑 ✝ 5 ነገሮችን በደንብ ያዙ።     1, 🛑አላማ     2 ,🛑እምነት     3,🛑ጥረት     4 🛑ጥንቃቄ      5🛑ጽናት =>እነዚህን ያዟቸው ተጠቀሙባቸዉ ኑሯቸው። ❇️9ኙ የቅድስና መንገዶች❇️ ፩👉ሃይማኖት ፪👉ጾም ፫👉ጸሎት ፬👉ስግደት ፭👉ምጽዋት ፮👉ፍቅር ፯👉ትህትና ፰👉ትዕግስት ፱👉የዋህነት ✝ንስሐ የተጣመመውን ያቀናል።በኃጥያት የቆሸሸውን ያነጻል፤ንስሐ ለሚገቡ ሁሉ የመላዕክት ንጹሕ ልብስ ይሰጣችኃል።         (ቅዱስ መቃርስ )   ንስሐ ግቡ።✝ ዝክረቅዱሳን (ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት) " ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::        አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/ 🛑በዩቲብለመከታተል👉https://www.youtube.com/@ZikereKedusan 🛑በቴሌግራም👉https://t.me/zikirekdusn 👉 ግእዝ መማር የምትሹ https://t.me/lisanegeez5
3 56624Loading...
19
Media files
3 14620Loading...
20
#Feasts of #Miyazia_29 ✞✞✞On this day we commemorate the monthly feast of the Nativity of our Lord and Savior Jesus Christ, and the departures of the Saints Erastus the Apostle and Abba Acacius the Righteous✞✞✞ ✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞ ✞✞✞Saint Erastus the Apostle✞✞✞ => was an Apostle who was one of the 72 Disciples that had learned under our Lord for 3 years by spending where He did and dwelling where our Lord dwelt, and who saw His miracles and had heard His teachings. ✞After the Ascension of our Lord, St. Erastus, once he received the Holy Spirit (the gifts of the Holy Spirit) at the Upper Room, went forth to preach the Gospel. He first served as an aid to the main Apostles.  Then, after he was allotted a diocese, he captured many souls. And he converted gentiles from nonbelief to faith. ✞And in those days, he received cruel afflictions. St. Erastus the Apostle, after bringing forth profit from the talents he was given and delighting his Creator, departed on this day. ✞✞✞ Abba Acacius✞✞✞ =>Also on this day, Abba Acacius departed. The Saint frequented a pure life from his childhood, and his ascetic life together with his holiness were attested to as well. Thence, people that saw his scholarship and sanctity ordained him as the Bishop of Jerusalem. ✞And upon his See, he had no rest. Unbelievers used to lash, imprison, and torture him. And the Church for his struggle calls him righteous, meek and pure. ✞✞✞May God grant us from the aid, grace and blessings of the Saints. ✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 29th of Miyazia 1. St. Erastus the Apostle (One of the 72 Disciples) 2. Abba Acacius of Jerusalem (Righteous and Pure) 3. Abba Gemso the Martyr ✞✞✞ Monthly Feasts 1. The Birth of our Lord and God Jesus Christ 2. St. Arsema/Arbsima/Repsima/Hripsime the Virgin 3. St. Peter the Seal of the Martyrs 4. St. Mark of Tormak 5. St. Fikerte Kirstos the Ethiopian 6. St. Zera Kirstos (Righteous and Martyr) ✞✞✞“And the seventy returned again with joy, saying, Lord, even the devils are subject unto us through thy name. And he said unto them, I beheld Satan as lightning fall from heaven. Behold, I give unto you power to tread on serpents and scorpions, and over all the power of the enemy: and nothing shall by any means hurt you. Notwithstanding in this rejoice not, that the spirits are subject unto you; but rather rejoice, because your names are written in heaven.”✞✞✞ Luke 10:17-20 ✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞ (Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe) https://t.me/zikirekdusn
3 0615Loading...
21
Media files
3 12040Loading...
22
✝✝✝ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ ፡፡ አሜን ፡፡ ✝✝✝ ❖ ሚያዝያ ፳፱  ❖ ✞✞ እንኩዋን ለጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወርሐዊ በዓለ ልደትና ለቅዱሳኑ ዓመታዊ በዓለ ዕረፍት በሰላም አደረሳችሁ ✞✞ +"+ ተዝካረ በዓሎሙ ለቅዱሳን ቅዱስ አርስጦስ ሐዋርያ ወአባ አካክዮስ ጻድቅ +"+ =>ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በዚህ ዕለት ከምታስባቸው ቅዱሳን ሐዋርያው ቅዱስ አርስጦስና አባ አካክዮስ ቅድሚያውን ይይዛሉ:: +"+ አርስጦስ ሐዋርያ +"+ =>ቅዱስ አርስጦስ ከ72ቱ አርድእት አንዱ ሲሆን ከጌታችን እግር ለ3 ዓመታት ቁጭ ብሎ የተማረ: ፈጣሪው ከዋለበት ውሎ: ካደረበት አድሮ: የእጁን ተአምራት ያየ: የቃሉንም ትምሕርት ያደመጠ ሐዋርያ ነው:: +ከጌታችን ዕርገት በሁዋላም በጽርሐ ጽዮን መንፈስ ቅዱስን ተቀብሎ ለስብከተ ወንጌል ወደ ዓለም ወጥቷል:: መጀመሪያ ከዋኖቹ ሐዋርያት ጋር በረዳትነት አገልግሏል:: ከቆይታ በሁዋላ ግን ሃገረ ስብከት ተሰጥቶት ብዙ ነፍሳትን ማርኩዋል:: አሕዛብንም ካለማመን ወደ ማመን አምጥቷል:: +በነዚህ ጊዜያት ጭንቅ ጭንቅ መከራዎች ደርሰውበታል:: ቅዱስ አርስጦስ ሐዋርያ በተሰጠው መክሊት አትርፎ ፈጣሪውንም ደስ አሰኝቶ በዚሕች ቀን አርፏል:: +"+ አባ አካክዮስ +"+ =>ዳግመኛ በዚህ ቀን አባ አካክዮስ አርፏል:: ቅዱሱ ከሕጻንነቱ ጀምሮ ንጽሕናን ያዘወተረ: በገዳማዊ የቅድስና ሕይወቱ የተመሠከረለት ነው:: ምሑርነቱንና ቅድስናውን የተመለከቱ ሰዎች በኢየሩሳሌም ላይ ዽዽስናን ሹመውታል:: +በመንበረ ዽዽስናውም ላይ እያለ ዕረፍት አልነበረውም:: ኢ-አማንያን ይገርፉት: ያስሩት: ያረሰቃዩትም ነበር:: ቤተ ክርስቲያን ስለ ተጋድሎው ጻድቅ: የዋሕና ንጹሕ ብላ ትጠራዋለች:: =>እግዚአብሔር ከቅዱሳኑ ረድኤት: ጸጋና በረከት ይክፈለን:: =>ሚያዝያ 29 ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት= 1.ቅዱስ አርስጦስ ሐዋርያ (ከ72ቱ አርድእት) 2.አባ አካክዮስ ዘኢየሩሳሌም (ጻድቅና ንጹሕ) 3.አባ ገምሶ ሰማዕት =>ወርኀዊ በዓላት 1.የፈጣሪያችንና ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት 2.ቅድስት አርሴማ ድንግል 3.ቅዱስ ዼጥሮስ ተፍጻሜተ ሰማዕት 4.ቅዱስ ማርቆስ ዘቶርማቅ 5.ቅድስት ፍቅርተ ክርስቶስ ኢትዮዽያዊት 6.ቅዱስ ዘርዐ ክርስቶስ (ጻድቅና ሰማዕት) =>+"+ ሰብዓውም በደስታ ተመልሰው ጌታ ሆይ! አጋንንት ስንኩዋ በስምህ ተገዝተውልናል አሉት:: እንዲህም አላቸው:- 'ሰይጣንን እንደ መብረቅ ከሰማይ ሲወድቅ አየሁ:: እነሆ እባቡንና ጊንጡን ትረግጡ ዘንድ በጠላትም ኃይል ሁሉ ላይ ሥልጣን ሰጥቻችሁአለሁ:: የሚጐዳችሁም ምንም የለም:: ነገር ግን መናፍስት ስለ ተገዙላችሁ በዚህ ደስ አይበላችሁ:: ስማችሁ ግን በሰማያት ስለ ተጻፈ ደስ ይበላችሁ:: +"+ (ሉቃ.10:17-20) <<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>> https://t.me/zikirekdusn
4 54949Loading...
23
Media files
660Loading...
24
Media files
3040Loading...
25
Media files
10Loading...
26
#Feasts of #Miyazia_29 ✞✞✞On this day we commemorate the monthly feast of the Nativity of our Lord and Savior Jesus Christ, and the departures of the Saints Erastus the Apostle and Abba Acacius the Righteous✞✞✞ ✞✞✞In the name of the Father, the Son and the Holy Spirit, one God. Amen!✞✞✞ ✞✞✞Saint Erastus the Apostle✞✞✞ => was an Apostle who was one of the 72 Disciples that had learned under our Lord for 3 years by spending where He did and dwelling where our Lord dwelt, and who saw His miracles and had heard His teachings. ✞After the Ascension of our Lord, St. Erastus, once he received the Holy Spirit (the gifts of the Holy Spirit) at the Upper Room, went forth to preach the Gospel. He first served as an aid to the main Apostles.  Then, after he was allotted a diocese, he captured many souls. And he converted gentiles from nonbelief to faith. ✞And in those days, he received cruel afflictions. St. Erastus the Apostle, after bringing forth profit from the talents he was given and delighting his Creator, departed on this day. ✞✞✞ Abba Acacius✞✞✞ =>Also on this day, Abba Acacius departed. The Saint frequented a pure life from his childhood, and his ascetic life together with his holiness were attested to as well. Thence, people that saw his scholarship and sanctity ordained him as the Bishop of Jerusalem. ✞And upon his See, he had no rest. Unbelievers used to lash, imprison, and torture him. And the Church for his struggle calls him righteous, meek and pure. ✞✞✞May God grant us from the aid, grace and blessings of the Saints. ✞✞✞ Annual feasts celebrated on the 29th of Miyazia 1. St. Erastus the Apostle (One of the 72 Disciples) 2. Abba Acacius of Jerusalem (Righteous and Pure) 3. Abba Gemso the Martyr ✞✞✞ Monthly Feasts 1. The Birth of our Lord and God Jesus Christ 2. St. Arsema/Arbsima/Repsima/Hripsime the Virgin 3. St. Peter the Seal of the Martyrs 4. St. Mark of Tormak 5. St. Fikerte Kirstos the Ethiopian 6. St. Zera Kirstos (Righteous and Martyr) ✞✞✞“And the seventy returned again with joy, saying, Lord, even the devils are subject unto us through thy name. And he said unto them, I beheld Satan as lightning fall from heaven. Behold, I give unto you power to tread on serpents and scorpions, and over all the power of the enemy: and nothing shall by any means hurt you. Notwithstanding in this rejoice not, that the spirits are subject unto you; but rather rejoice, because your names are written in heaven.”✞✞✞ Luke 10:17-20 ✞✞✞ Salutations to God ✞✞✞ (Translated by Mhr. Esuendale Shemeles with the permission of Dn. Yordanos Abebe) https://t.me/zikirekdusn
3280Loading...
✝️✝️✝️Resurrection Week - Pascha Week✝️✝️✝️ +*"❇️Resurrection Wednesday – Day of Saint Lazarus/ Lazarus Wednesday❇️ "*+ =>In Resurrection Week, Wednesday is called Lazarus. Because our Lord raised him from the dead, the day has become a day for his commemoration. ✝️St. Lazarus lived in Bethany with his sisters, Mary and Martha. All three served the Lord and were virgins, hence He counted Lazarus among the 72 Disciples and Mary together with Martha with the 36 Holy Women. ✝️It is written in the Gospel that our Lord loved them. This was not because our Lord loves one more than the other. Rather, the Gospel is telling us allegorically that they were found doing deeds that made them to be loved. ✝️As the Holy Bible informs us the Lord used to be served as a guest in the house of Lazarus. And it was in the house of these Saints that on Holy Thursday He gave from His Holy Body and Blood to the Apostles. ✝️At one time, Lazarus became very ill and he died. His holy sisters with great sorrow buried him on the day he passed (John 11). And our Good Lord went [to them] 4 days later to raise him from the dead. ✝️May prostration, glory and lordship be to the invocation of His name, our Creator Jesus Christ, reached Bethany on the fourth day after Lazarus had passed away. Martha then went out first and received Him with tears. ✝️The Creator of Adam that said, “Where art thou Adam?” (Gen. 3) said, “Where have you laid Lazarus?” as well. As His goodness and nature make Him compassionate, He wept with Mary when she cried. ✝️And by His authority (as He is God the Son) He said, “Lazarus, Lazarus” and raised him. And this miracle became awe inspiring among the Jews. And it also made it a reason to crucify/kill the Lord. And the Holy Church basing the Holy Bible teaches us as such. (John 11:1-end of chapter) ✝️St. Lazarus, after he was raised by our Lord and received the [gifts of the] Holy Spirit on the day of Pentecost (as he was one of the 72), preached the Gospel for 40 years and passed away in Cyprus in 74 A.D. =>May the mercy of our Lord and the blessing of Lazarus reach us. +"+Jesus saith unto her, Said I not unto thee, that, if thou wouldest believe, thou shouldest see the glory of God? . . . And when he thus had spoken, he cried with a loud voice, Lazarus, come forth. And he that was dead came forth, bound hand and foot with graveclothes: and his face was bound about with a napkin. Jesus saith unto them, Loose him, and let him go.+"+ (John 11:40-44) <<>>
Mostrar todo...
✝✝✝ እንኳን አደረሳችሁ ✝✝✝ +*" ቅዱስ አልዓዛር "*+ =>ከትንሳኤው ሳምንት ይህች ዕለተ ረቡዕ "አልዓዛር" ትባላለች:: ጌታችን ከሙታን ስላስነሳው ዕለቷ የሐዋርያው መታሰቢያ ሆናለች:: +ቅዱስ አልዓዛር በሃገረ ቢታንያ ከእህቶቹ ማርያና ማርታ ጋር ይኖር ነበር:: ሦስቱም ድንግልናቸውን ጠብቅው ጌታችንን ያገለግሉት ነበርና አልዓዛርን ከ72ቱ አርድእት ማርያና ማርታን ደግሞ ከ36ቱ ቅዱሳት አንስት ቆጥሯቸዋል:: +በወንጌል ጌታችን ይወዳቸው እንደነበር ተገልጧል:: ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሲወድ የሚያበላልጥ ሆኖ አይደለም:: ይልቁኑ በምሥጢር እነርሱ ተወዳጅ የሚያደርጋቸውን ሥራ ይሠሩ እንደነበር ሲነግረን ነው እንጂ:: +ቅዱስ መጽሐፍ እንደ ነገረን ጌታችን በነ አልዓዛር ቤት በእንግድነት ይስተናገድ ነበር:: በመጨረሻዋ ምሴተ ሐሙስም ቅዱስ ሥጋውንና ክቡር ደሙን ለሐዋርያቱ ያቀበላቸው በእነዚህ ቅዱሳን ቤት ውስጥ ነው:: +ቅዱስ አልዓዛር በጽኑዕ ታሞ አርፏል:: ቅዱሳት እህቶቹ ማርያና ማርታ ከታላቅ ለቅሶ ጋር ዕለቱኑ ቀብረውታል:: (ዮሐ. 11) ቸር ጌታችን ክርስቶስ ከ4 ቀናት በሁዋላ ሊያስነሳው ይመጣል:: +ለስም አጠራሩ ስግደት: ክብር: ጌትነት ይድረሰውና አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ አልዓዛር ባረፈ በአራተኛው ቀን ወደ ቢታንያ ደረሰ:: ማርታ ቀድማ ወጥታ ከእንባ ጋር ተቀበለችው:: +"አዳም ወዴት ነህ" ያለ (ዘፍ. 3) የአዳም ፈጣሪ "አልዓዛርን ወዴት ቀበራችሁት" አለ:: ቸርነቱ: ባሕርዩ ያራራዋልና ማርያም ስታለቅስ ባያት ጊዜ አብሮ አለቀሰ:: +ከዚያም በባሕርይ ስልጣኑ "አልዓዛር! አልዓዛር!" ብሎ አልዓዛርን አስነሳው:: ይሕች ተአምርም በአይሁድ ዘንድ ግርምት ሆነች:: ለጌታም የሞት ምክንያት አደረጉዋት:: ቅድስት ቤተ ክርስቲያን መጽሐፍ ቅዱስን መሠረት አድርጋ እንዲህ ታስተምራለች:: (ዮሐ. 11:1-ፍጻሜው) +ቅዱስ አልዓዛር ጌታችን ካስነሳው በሁዋላ በበዓለ ሃምሳ መንፈስ ቅዱስን ተቀብሎ (ቁጥሩ ከ72ቱ አርድእት ነውና) : ለ40 ዓመታት ወንጌልን አስተምሮ : በ74 ዓ/ም አካባቢ ቆዽሮስ ውስጥ አርፏል:: =>የጌታችን ቸርነቱ : የአልዓዛር በረከቱ ይድረሰን:: =>+"+ ጌታ ኢየሱስም 'ብታምኚስ የእግዚአብሔርን ክብር እንድታዪ አልነገርሁሽምን?' አላት . . . ይሕንም ብሎ በታላቅ ድምጽ 'አልዓዛር ሆይ ወደ ውጭ ና' ብሎ ጮኸ:: የሞተውም እጆቹና እግሮቹ በመግነዝ እንደ ተገነዙ ወጣ:: ፊቱም በጨርቅ እንደ ተጠመጠመ ነበረ:: ጌታ ኢየሱስም 'ፍቱትና ይሂድ ተውት' አላቸው:: +"+ (ዮሐ. 11:40-44) <<< ወስብሐት ለእግዚአብሔር >>> https://t.me/zikirekdusn
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
💠"መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ::"💠    /(ማቴ ፫:፫/) ✝እንኳን አደረሰን! 🛑 ዝክረ ቅዱሳንን ላልደረሳቸው  እናድርስ እናስፋ ስለ ሀገራችን እንጸልይ ንስሐ እንግባ!!🛑 ✝ 5 ነገሮችን በደንብ ያዙ።     1, 🛑አላማ     2 ,🛑እምነት     3,🛑ጥረት     4 🛑ጥንቃቄ      5🛑ጽናት =>እነዚህን ያዟቸው ተጠቀሙባቸዉ ኑሯቸው። ❇️9ኙ የቅድስና መንገዶች❇️ ፩👉ሃይማኖት ፪👉ጾም ፫👉ጸሎት ፬👉ስግደት ፭👉ምጽዋት ፮👉ፍቅር ፯👉ትህትና ፰👉ትዕግስት ፱👉የዋህነት ✝ንስሐ የተጣመመውን ያቀናል።በኃጥያት የቆሸሸውን ያነጻል፤ንስሐ ለሚገቡ ሁሉ የመላዕክት ንጹሕ ልብስ ይሰጣችኃል።         (ቅዱስ መቃርስ )   ንስሐ ግቡ።✝ ዝክረቅዱሳን (ማኅበረ ቅዱስ ዳዊት) " ፍቅር ያጌብረኒ ከመ እንግር ዜናሆሙ ለቅዱሳን"::/የቅዱሳንን ዜና(ታሪክ) እንድመሰክር ፍቅር ያስገድደኛል::        አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ /መጽሐፈ ምሥጢር/ 🛑በዩቲብለመከታተል👉https://www.youtube.com/@ZikereKedusan 🛑በቴሌግራም👉https://t.me/zikirekdusn 👉 ግእዝ መማር የምትሹ https://t.me/lisanegeez5
Mostrar todo...