Abdulwekil’s official
Plan as your work, work as your plan
Mostrar más207
Suscriptores
Sin datos24 horas
+27 días
Sin datos30 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
Repost from 𝐀𝐛𝐮 𝐒𝐮𝐟𝐲𝐚𝐧~𝐂𝐡𝐚𝐧𝐧𝐞𝐥
ሞራል መጠበቅ የሚባል ነገር እንወቅ!
~በዲናችንኮ ይሄም ቦታ ተሰጥቶታል።በበድር ጦርነት አቡ ጀህልን የገደለው ማን ነው ሲባል ሁለቱ ሙዐዞች(ረዲየሏሁ ዓንሁማ)እኔ እኔ አሉ። ሁለቱም ሰይፋቸውን እንድያሳዩ ተደረጉ።ሁለቱም ሰይፍ ላይ ደም አለ።
ነብዩ(ሰለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም) ሁለታችሁም ናችሁ የገደላችሁት ብለው አስደሰቷቸው።እውነታው ግን አቡ ጀህልን በደንብ የጎዳውና ገደለው ሊባል የሚችለው አንደኛው ነው።ሌላኛው ብዙም ሚና አልነበረውም።ግን እኔ ነኝ የገደልኩት ብሎ እየተከራከረ አንተማ አይደለህም ብለው ሞራሉን አልጎዱትም።የገደለውን ጀግና ሚናም አላናናቁም። ይልቁኑ አቡጀህል ላይ የተገኙ ማንኛውም አይነት ንብረቶች ሁሉ ለሙዐዝ ቢን ጀሙህ እንድሰጥ ወሰኑ።
ስለ ሰው የምትናገረው ሀቅ የሆነን ነገር ቢሆንም ሞራል መጠበቅ የሚባል ባህል ተላበስ።
እንደምሳሌ…መልከኛ አለመሆኑን ብታውቅም መልከኛ ነኝ ብሎ የቀረበን ሰው አላህ እንዴት አሳምሮ ፈጥሮሃል ብለህ ጀምርና ከዚያም ጉዳይህን ቀጥል።ጎበዝ ነኝ ብሎ የሚያምንን ወንድምህን ያንተ ጉብዝናማ የተለዬ ነው ግን ...! ይህም ከ አደብ ነውና ይልመድብን።
=t.me/AbuSufiyan_Albenan
📌 አላህ ሱብሀነሁ ወተአላ ስለ ነብዩላህ ዩስፍ ሲናገር እንዲህ ይላል ፦
{ وَرَفَعَ أَبَوَيْهِ عَلَى ٱلْعَرْشِ}
【 ወላጆቹን በዙፋኑ ላይ አወጣቸው 】
💥 ወደ ስኬት መሰላል ከፍ ባልክ ቁጥር ከአላህ ቀጥሎ ትልቅ አስተዋፅኦ ያላቸው ወላጆችህ እንደሆኑ አስታውስ 👍
اللهم ارحَم والدِينا واغفِر لهُما كما رَبَّونا صِغارا.
🤲 اللهم آمين يارب العالمين
┏━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┓
Tolehaahmed
┗━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┛
Repost from AASTU Muslims union
☁️🌟🌟🌟☁️
👉ለአንድ ፈቂህ
የጂሀድ ባብ(አህካም) ከሌሎች አህካም መጨረሻ ለምን ተደረገ ተብለው ተጠየቁ⁉️
💥 ስለ ጠሀራ ያልተማረ ሰው ስለ
ጂሀድ እንዳያወራ ተብሎ ነው
ብለው መለሱ።
ለገባው ጉድ ያለው መልስ ነው የመለሱት
Show comments
Repost from Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
ርብርብ ለጋራ ግብ
~
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
በዚህ የብዙ ሴቶች አለባበስ በተበላሸበት ዘመን ጂልባብ እና ኒቃብ መልበስ እየፈለጉ በችግር ምክንያት ያን ማድረግ ካቃታቸው እህቶች ጎን መቆም ድንቅ ስራ ነው።
ችግሩን ለመቅረፍ የበኩላችንን እንወጣ ዘንድ ይመለከተኛል የሚልን በሙሉ አካታች የሆነ ሰፊ ሀሳብ ይዘንላችሁ መጥተናል። ይህም የጂልባብ እና የኒቃብ ባንክ መክፈት ነው። ስራዉን በሚሰሩ ወይም በሚመለከታቸዉ እህቶች ስም የባንክ አካውንት የተከፈተ ሲሆን
1. ገንዘብ በማሰባሰብ ኒቃብና ጅልባብ መግዛት፣
2. ቅያሪ ኒቃብና ጅልባብ ኖሯቸዉ መስጠት ለሚፈልጉ እህቶች ያሉበት ሰፈር ድረስ ሄዶ በመቀበል ለተቸገሩ እህቶቻችን ማድረስ ናቸው።
የድርሻችንን እንወጣ። በችግር ምክንያት መልበስ ላልቻሉ እህቶቻችን እንድረስላቸው።
የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ➛ 1000588690486
Hikma and/or Ahlam and/or Muhiba
ለየትኛውም ሀሳብ፣ አስተያየት፣ ጥቆማና ጥያቄ እነዚህን አማራጮች መጠቀም ትችላላቹ።
እህቶች በዚህ👇
@AhluYeWereilua
@nikab_new_wbetea
ወንድሞች በዚህ👇
@FuadBezu
@red_one1212
ስልክ 0913666695
0903939033
የቴሌግራም ቻናላችን👇
t.me/NikabJilbab
የቴሌግራም ግሩፓችን 👇
t.me/nikab_jilbab_group
Photo unavailableShow in Telegram
▪️︎العلم ما كان فيه قال حدثنا ... وما سوى ذاك وسواس الشياطين
قال ابن القيم رحمه الله:
(ومَن أحالَكَ عَلى غَيْرِ أخْبَرَنا وحَدَّثَنا فَقَدْ أحالَكَ:
إمّا عَلى خَيالِ صُوفِيٍّ،
أوْ قِياسِ فَلْسَفِيٍّ،
أوْ رَأْيِ نَفْسِيٍّ،
فَلَيْسَ بَعْدَ القُرْآنِ وأخْبَرَنا وحَدَّثَنا إلّا:
شُبَهاتُ المُتَكَلِّمِينَ.
وآراءُ المُنْحَرِفِينَ،
وخَيالاتُ المُتَصَوِّفِينَ،
وقِياسُ المُتَفَلْسِفِينَ،
ومَن فارَقَ الدَّلِيلَ، ضَلَّ عَنْ سَواءِ السَّبِيلِ. ولا دَلِيلَ إلى اللَّهِ والجَنَّةِ، سِوى الكِتابِ والسُّنَّةِ. وكُلُّ طَرِيقٍ لَمْ يَصْحَبْها دَلِيلُ القُرْآنِ والسُّنَّةِ فَهِيَ مِن طُرُقِ الجَحِيمِ، والشَّيْطانِ الرَّجِيمِ)
#مدارج_السالكين (٣/ ٢٧٩)
❤ 1
ከወራቤ ዩንቨርስቲ ሙሊም ተማሪዎች የቴሌግራም ቻናል 👇👇👇
🌹🌹ሙስሊሙ ወንድሜ🌷🌷🌹
🪻🪻🪻🪻🪻🪻🪻🪻🪻🪻
🌨🌨🌨🌨🌨🌨🌨🌨🌨🌨
አንተ የኔ ወንድም በጣም የምወድህ፤
በሂወት መንገድ ላይ ድንገት ያገኝሁህ፤
አንተን ተላምድኩኝ ብዬ ሳላበቃ፤
ቀጠሮው ደረሰ ልለይህ ነው በቃ?
"""ደረሰ አሉኝ ቀኑ ያ የመለያያው"""
ሙስሊሙ ወንድሜ አንተ የሱና አርማ፤
አላህ ወስኖጂ ሲለዩህ አቶድም አውቃለሁ እሱማ፤
""እናማ ወንድሜ እኔንም ተረዳኝ""
ላንተ ያልነገርኩህ እልፍ ፍቅር አለኝ፣
ቀና ብዬ ሳይህ ሆዴን ባር ባር አለው፤
አንተን ትቶ መሄድ ለኔም ዱብዳ ነው፤
የዱንያ ባህረዋ ሆነና ልማዷ፤
ስንቱ ተለያየ ሳይራራልን ሆዷ፤
መለየቱንማ ድሮም አውቀዋለሁ ትተውን ሲሄዱ፤
ምነው አድስ ሆነ ዘንድሮ በኔ ላይ ስሜት የመሄዱ፤!?
ብዬ ስጠይቀው እራሴን በድንገት፤
ዛሬ ግልጽ ሆነልኝ የስሜቱ ጥልቀት፤
ከሚያምረው ጀመዓ ከዚህ ውብ አንድነት፤
ከወጣት ስብስብ ከጀመዓው ድምቀት ፤
ማሰብም ይከብዳል እንኳንስ መለየት፤
የአላህ ፍርድ ሆነና አምነን ተቀበልን፤
ልንሄድ ነው መሰለኝ ሳናስብ መሄድን፤
"ግናማ ወንድሜ "
ግናማ ወንድሜ ትላንት ሸኚ ከሆንክ ዛሬ ትሸኛለህ፤
እውነታው ይሄነው ወዴት ትሸሻለህ፤
አንተግን ሁልጊዜ ትተህን ልቴድ ነው ለምን ትለኛለህ ፤
ግድ ሆኖብኝጂ ፈልጌ እንዳልሆነ አንተኮ ታውቃለህ ፤
እኔም መልስ አጣሁኝ አፌ ተያይዞ፤
የመለየት ቃታ በኔ ላይ ተመዞ፤
እንዴት አወ እላለሁ ልቤ ባንተ ፈዞ፤
መልሴን አትጠብቀኝ እኔ መልስ የለኝም፤
የመለየት ባህር ጠልቆ ቢያሰምጠኝም፤
አወ ልለይህ ነው ብሎ የሚያወጣ አንደበት የለኝም፤
ሙስሊሙ ወንድሜ እኔ አንተን ሳገኝህ፤
አስቤም አላውቅም ከቶ እንደምለይህ፤
አካሌ ቢሄድም ካካልህ ርቆ፤
ልቤ ካንተ ጋ ነው ፍቅርህን ስንቆ፤
እስከምንገናኝ አላህ ባለ ለታ፤
በዱአህ አትርሳኝ ባለህበት ቦታ፤
ይህን የሰማችሁ መልዕክቴን አድርሱ፤
ብርቅየዋ መስጂድ ወደ ዳሩል ሂጂራ ለሚመላለሱ ።
✍አቡ ሩመይሳ( አል ወለውይ)
https://t.me/wru_ms_officialgroup
Werabe university muslim students official group
ይህ ግሩፕ ትክክለኛው የወራቤ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሲሆን፣ በግሩፑም፦ ➲ ሙስሊም ተማሪዎችን የተመለከቱ መረጃዎች ➲ በዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች መስጂድ ስለሚደረጉ ሀይማኖታዊ እንቅስቃሴዎች ለምሳሌ ➩ የዳዕዋ ፕሮግራም ➪ የቂርአት እንቅስቃሴ ➪ ሌሎችም ዝግጅቶች ሲኖሩ የሚለቀቁ ይሆናል።👇
https://t.me/wru_ms_officialgroupt.me/WRU_MSJ_Official_channel
👍 1
የሚገርም ግጥም
deemaa jadhanii
Miillii nii imaltii fifigdii suusuktii
ijiis hin adabtuu waa hedduu agartii
deemsa deemsa caaluu gaaf sana egallee
biyye teegna dhiifne waraabeetii galee
jirra kan hinjadhiin jiraachusaa ilaalee
dhuugaa islaamuumaaf shaahiida nitaane
Arsi shewaa borana gojaam gondar waloo
walqiixee asoosaa jimmaa danbidoolo
hawaasaa finfiinee zuwaay shaashaamne
Kiba lixaa bahaa haarargeeraas dhufnee
Dachee silxee irratii harka tokko taane
Saba afaan jiismiin yoom addaan wal baanee
Obooleesoo❕ afaan koo sibaree
Tan akka kee ta'u haanga yoona hinbarree
Garuu duniyaa dhaa yoom guttee nii beektii
fiiraaf hiriyuummaa adaan gargar baastii
Jaalala agarsiistee tookoo nu taasistee
Hammo gargarummaan nu qooruu kajeeltee
Obolesoo ❕osoo naa argiittee akka nat ulfaatee
Nagaa ta'i jachuuf garaan koo haamaatee
garuu maalan godhaa yoon jadhamee adeem
Dhirqamuumaaf mallee an yooman barbaadeem
bagga nagaan geessan naa ulfaadhaa hooraa
Rabii jannata kees nuu haataasiisuu walbiiraa
Source:-https://t.me/WRU_MSJ_Official_channel
Werabe university muslim students jemeà center
ይህ ግሩፕ ትክክለኛው የወራቤ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሲሆን፣ በግሩፑም፦ ➲ ሙስሊም ተማሪዎችን የተመለከቱ መረጃዎች ➲ በዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች መስጂድ ስለሚደረጉ የዳዕዋ እንቅስቃሴዎች የሚለቀቁ ይሆናል። ኢንሻ አሏህ 👇
https://t.me/WRU_MSJ_Official_channelማንኛውም comment ካላቹ በዚ link ያስቀምጡልንን!! @WRU_MSTUDENT
Photo unavailableShow in Telegram
According to a study conducted by a university in the United States on mobile phone addiction, out of 1.5 billion people who use smartphones in the world:
◽️ An average person opens their phone 110 times a day.
◽️ 40% of mobile users use their phones in the bathroom.
◽️ 50% of mobile users wake up at night and check their phone for no reason.
◽️ 65% of mobile users fiddle with their phones while eating.
◽️ 55% of mobile users watch TV while using their phone.
◽️ 30% of mobile users use their phones during work hours and meetings.
◽️ 38% of people are touching their phone while traveling on the road.
◽️ 7% say they lost a job because of spending too much time on their phones.
◽️ Finally, 60% of smartphone users admit that they are truly addicted to their phones.
|
🔺 What about you among those mentioned?
You are addicted, check yourself!
Via AbuSufiyan_Albenan
~በአሜሪካ ሀገር በሚገኝ አንድ ዩኒቨርስቲ በሞባይል ሱሰኝነት ዙሪያ ያደረገው ጥናት እንደሚያሳየው በአለም ስማርት ስልክን ከሚጠቀሙ 1.5 ቢሊዮን ሰዎች፦
◽️ አንድ ሰው በየቀኑ በአማካይ 110 ጊዜ ስልኩን ይከፍታል።
◽️ 40% የሞባይል ተጠቃሚዎች ሽንት ቤት ውስጥ ስልካቸውን ይጠቀማሉ።
◽️ 50% የሞባይል ተጠቃሚዎች በሌሊት ከእንቅልፋቸው ሲነቁ ስልካቸውን ያለ ምንም ምክንያት Check ያረጋሉ።
◽️ 65% የሚሆኑት የሞባይል ተጠቃሚዎች እየበሉ ስልካቸውን ይጎሮጉራሉ።
◽️ 55% የሚሆኑት የሞባይል ተጠቃሚዎች ስልካቸውን እየተጠቀሙ በተመሳሳይ ሰዓት ቴሌቪዥን ይመለከታሉ።
◽️ 30% የሞባይል ተጠቃሚዎች በስራ ሰአት እና በስብሰባ ወቅት ስልካቸውን ይጎረጉራሉ።
◽️ 38% የሚሆኑት መንገድ ላይ ሲጓዙ ስልካቸውን እየነካኩ ነው።
◽️ 7% የሚሆኑት በስልክዎቻቸው ላይ ብዙ ጊዜ በማሳለፋቸው ምክንያት ሥራ እንዳጡ ይናገራሉ።
◽️ በመጨረሻም 60% የሚሆኑት የስማርት ስልክ ተጠቃሚዎች በእውነት የስልካቸው ሱሰኛ እንደሆኑ አምነዋል።
|
🔺እናንተስ ከተጠቀሱት መሀል በምን
ሱስ ነው የተያዛችሁት ራሳቹን ፈትሹ‼
Via AbuSufiyan_Albenan
Abdulwekil’s official
Plan as your work, work as your plan
Karaa lamatu jira.
Wal maddii-wal bira.
Achi siqee...fagaatee,
Wal irraa gora
Damee danuu hora!
Imalaan daandiif bahu
Lama filachuun hin ta'u!
Gaafa deemsa eegalu
Dhuma dagachuun hin malu!
Sababni...
Daandiin Jaldeessaa
Dhumni qilee geessa
Copied
Abdulwekil’s official
Plan as your work, work as your plan