cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

Abdulwekil’s official

Plan as your work, work as your plan

Mostrar más
Publicaciones publicitarias
207
Suscriptores
Sin datos24 horas
+27 días
Sin datos30 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

ሞራል መጠበቅ የሚባል ነገር እንወቅ! ~በዲናችንኮ ይሄም ቦታ ተሰጥቶታል።በበድር ጦርነት አቡ ጀህልን  የገደለው ማን ነው ሲባል ሁለቱ ሙዐዞች(ረዲየሏሁ ዓንሁማ)እኔ እኔ አሉ። ሁለቱም ሰይፋቸውን እንድያሳዩ ተደረጉ።ሁለቱም ሰይፍ ላይ ደም አለ። ነብዩ(ሰለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም) ሁለታችሁም ናችሁ የገደላችሁት ብለው አስደሰቷቸው።እውነታው ግን አቡ ጀህልን በደንብ የጎዳውና ገደለው ሊባል የሚችለው አንደኛው ነው።ሌላኛው ብዙም ሚና አልነበረውም።ግን እኔ ነኝ የገደልኩት ብሎ እየተከራከረ አንተማ አይደለህም ብለው ሞራሉን አልጎዱትም።የገደለውን ጀግና ሚናም አላናናቁም። ይልቁኑ አቡጀህል ላይ የተገኙ ማንኛውም አይነት ንብረቶች ሁሉ ለሙዐዝ ቢን ጀሙህ እንድሰጥ ወሰኑ። ስለ ሰው የምትናገረው ሀቅ የሆነን ነገር ቢሆንም ሞራል መጠበቅ የሚባል ባህል ተላበስ። እንደምሳሌ…መልከኛ አለመሆኑን ብታውቅም መልከኛ ነኝ ብሎ የቀረበን ሰው አላህ እንዴት አሳምሮ ፈጥሮሃል ብለህ ጀምርና ከዚያም  ጉዳይህን ቀጥል።ጎበዝ ነኝ ብሎ የሚያምንን ወንድምህን ያንተ ጉብዝናማ የተለዬ ነው ግን ...! ይህም ከ አደብ ነውና ይልመድብን። =t.me/AbuSufiyan_Albenan
Mostrar todo...
📌 አላህ ሱብሀነሁ ወተአላ ስለ ነብዩላህ ዩስፍ ሲናገር እንዲህ ይላል ፦ { وَرَفَعَ أَبَوَيْهِ عَلَى ٱلْعَرْشِ} 【 ወላጆቹን በዙፋኑ ላይ አወጣቸው 】 💥 ወደ ስኬት መሰላል ከፍ ባልክ ቁጥር ከአላህ ቀጥሎ ትልቅ አስተዋፅኦ ያላቸው ወላጆችህ እንደሆኑ አስታውስ 👍 اللهم ارحَم والدِينا واغفِر لهُما كما رَبَّونا صِغارا.        🤲 اللهم آمين يارب العالمين        ┏━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┓       Tolehaahmed ┗━ 🍃 ━━━━ 🍃 ━┛ 
Mostrar todo...
Repost from AASTU Muslims union
☁️🌟🌟🌟☁️                 👉ለአንድ ፈቂህ የጂሀድ ባብ(አህካም)  ከሌሎች አህካም መጨረሻ ለምን ተደረገ ተብለው ተጠየቁ⁉️ 💥 ስለ ጠሀራ ያልተማረ ሰው ስለ        ጂሀድ እንዳያወራ ተብሎ ነው        ብለው መለሱ።      ለገባው ጉድ ያለው መልስ ነው የመለሱት
Mostrar todo...
Show comments
ርብርብ ለጋራ ግብ ~ السلام عليكم ورحمة الله وبركاته በዚህ የብዙ ሴቶች አለባበስ በተበላሸበት ዘመን ጂልባብ እና ኒቃብ መልበስ እየፈለጉ በችግር ምክንያት ያን ማድረግ ካቃታቸው እህቶች ጎን መቆም ድንቅ ስራ ነው። ችግሩን ለመቅረፍ የበኩላችንን እንወጣ ዘንድ ይመለከተኛል የሚልን በሙሉ አካታች የሆነ ሰፊ ሀሳብ ይዘንላችሁ መጥተናል። ይህም የጂልባብ እና የኒቃብ ባንክ መክፈት ነው። ስራዉን በሚሰሩ ወይም በሚመለከታቸዉ እህቶች ስም የባንክ አካውንት የተከፈተ ሲሆን   1. ገንዘብ በማሰባሰብ ኒቃብና ጅልባብ መግዛት፣ 2. ቅያሪ ኒቃብና ጅልባብ ኖሯቸዉ መስጠት ለሚፈልጉ እህቶች ያሉበት ሰፈር ድረስ ሄዶ በመቀበል ለተቸገሩ እህቶቻችን ማድረስ ናቸው። የድርሻችንን እንወጣ። በችግር ምክንያት መልበስ ላልቻሉ እህቶቻችን እንድረስላቸው። የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ ➛ 1000588690486 Hikma and/or Ahlam and/or Muhiba ለየትኛውም ሀሳብ፣ አስተያየት፣ ጥቆማና ጥያቄ እነዚህን አማራጮች መጠቀም ትችላላቹ። እህቶች በዚህ👇 @AhluYeWereilua @nikab_new_wbetea  ወንድሞች በዚህ👇 @FuadBezu @red_one1212 ስልክ 0913666695          0903939033 የቴሌግራም  ቻናላችን👇 t.me/NikabJilbab የቴሌግራም  ግሩፓችን 👇 t.me/nikab_jilbab_group
Mostrar todo...
Photo unavailableShow in Telegram
▪️︎العلم ما كان فيه قال حدثنا ... وما سوى ذاك وسواس الشياطين قال ابن القيم رحمه الله: (ومَن أحالَكَ عَلى غَيْرِ أخْبَرَنا وحَدَّثَنا فَقَدْ أحالَكَ: إمّا عَلى خَيالِ صُوفِيٍّ، أوْ قِياسِ فَلْسَفِيٍّ، أوْ رَأْيِ نَفْسِيٍّ، فَلَيْسَ بَعْدَ القُرْآنِ وأخْبَرَنا وحَدَّثَنا إلّا: شُبَهاتُ المُتَكَلِّمِينَ. وآراءُ المُنْحَرِفِينَ، وخَيالاتُ المُتَصَوِّفِينَ، وقِياسُ المُتَفَلْسِفِينَ، ومَن فارَقَ الدَّلِيلَ، ضَلَّ عَنْ سَواءِ السَّبِيلِ. ولا دَلِيلَ إلى اللَّهِ والجَنَّةِ، سِوى الكِتابِ والسُّنَّةِ. وكُلُّ طَرِيقٍ لَمْ يَصْحَبْها دَلِيلُ القُرْآنِ والسُّنَّةِ فَهِيَ مِن طُرُقِ الجَحِيمِ، والشَّيْطانِ الرَّجِيمِ) #مدارج_السالكين (٣/ ٢٧٩)
Mostrar todo...
1
ከወራቤ ዩንቨርስቲ ሙሊም ተማሪዎች የቴሌግራም ቻናል 👇👇👇 🌹🌹ሙስሊሙ ወንድሜ🌷🌷🌹 🪻🪻🪻🪻🪻🪻🪻🪻🪻🪻        🌨🌨🌨🌨🌨🌨🌨🌨🌨🌨 አንተ የኔ ወንድም በጣም የምወድህ፤ በሂወት መንገድ ላይ ድንገት ያገኝሁህ፤ አንተን ተላምድኩኝ ብዬ ሳላበቃ፤ ቀጠሮው ደረሰ ልለይህ ነው በቃ? """ደረሰ አሉኝ ቀኑ ያ የመለያያው""" ሙስሊሙ ወንድሜ አንተ የሱና አርማ፤ አላህ ወስኖጂ ሲለዩህ አቶድም አውቃለሁ እሱማ፤          ""እናማ ወንድሜ እኔንም ተረዳኝ"" ላንተ ያልነገርኩህ እልፍ ፍቅር አለኝ፣ ቀና ብዬ ሳይህ  ሆዴን ባር ባር አለው፤ አንተን ትቶ መሄድ ለኔም  ዱብዳ ነው፤ የዱንያ ባህረዋ ሆነና ልማዷ፤ ስንቱ ተለያየ ሳይራራልን ሆዷ፤ መለየቱንማ ድሮም አውቀዋለሁ ትተውን ሲሄዱ፤ ምነው አድስ ሆነ ዘንድሮ በኔ ላይ ስሜት የመሄዱ፤!? ብዬ ስጠይቀው እራሴን በድንገት፤ ዛሬ ግልጽ ሆነልኝ የስሜቱ ጥልቀት፤   ከሚያምረው ጀመዓ ከዚህ ውብ አንድነት፤ ከወጣት ስብስብ ከጀመዓው ድምቀት ፤ ማሰብም ይከብዳል እንኳንስ መለየት፤ የአላህ ፍርድ ሆነና አምነን ተቀበልን፤ ልንሄድ ነው መሰለኝ ሳናስብ መሄድን፤ "ግናማ ወንድሜ " ግናማ ወንድሜ ትላንት ሸኚ ከሆንክ ዛሬ ትሸኛለህ፤ እውነታው ይሄነው ወዴት ትሸሻለህ፤ አንተግን ሁልጊዜ ትተህን ልቴድ ነው ለምን ትለኛለህ ፤ ግድ ሆኖብኝጂ ፈልጌ እንዳልሆነ አንተኮ ታውቃለህ ፤ እኔም መልስ አጣሁኝ አፌ ተያይዞ፤ የመለየት ቃታ በኔ ላይ  ተመዞ፤ እንዴት አወ እላለሁ ልቤ ባንተ ፈዞ፤ መልሴን  አትጠብቀኝ እኔ መልስ የለኝም፤ የመለየት ባህር ጠልቆ ቢያሰምጠኝም፤ አወ ልለይህ ነው ብሎ የሚያወጣ አንደበት የለኝም፤ ሙስሊሙ ወንድሜ እኔ አንተን ሳገኝህ፤ አስቤም አላውቅም ከቶ እንደምለይህ፤ አካሌ ቢሄድም ካካልህ ርቆ፤ ልቤ ካንተ ጋ ነው ፍቅርህን ስንቆ፤ እስከምንገናኝ አላህ ባለ ለታ፤ በዱአህ አትርሳኝ  ባለህበት ቦታ፤ ይህን የሰማችሁ መልዕክቴን አድርሱ፤ ብርቅየዋ መስጂድ ወደ ዳሩል ሂጂራ ለሚመላለሱ ። ✍አቡ ሩመይሳ( አል ወለውይ) https://t.me/wru_ms_officialgroup
Mostrar todo...
Werabe university muslim students official group

ይህ ግሩፕ ትክክለኛው የወራቤ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሲሆን፣ በግሩፑም፦ ➲ ሙስሊም ተማሪዎችን የተመለከቱ መረጃዎች ➲ በዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች መስጂድ ስለሚደረጉ ሀይማኖታዊ እንቅስቃሴዎች ለምሳሌ ➩ የዳዕዋ ፕሮግራም ➪ የቂርአት እንቅስቃሴ ➪ ሌሎችም ዝግጅቶች ሲኖሩ የሚለቀቁ ይሆናል።👇

https://t.me/wru_ms_officialgroup

t.me/WRU_MSJ_Official_channel

👍 1
የሚገርም ግጥም deemaa jadhanii Miillii nii imaltii fifigdii suusuktii ijiis hin adabtuu waa hedduu agartii deemsa deemsa caaluu gaaf sana egallee biyye teegna dhiifne waraabeetii galee jirra kan hinjadhiin jiraachusaa ilaalee dhuugaa islaamuumaaf shaahiida nitaane Arsi shewaa borana gojaam gondar waloo walqiixee asoosaa jimmaa danbidoolo hawaasaa finfiinee zuwaay shaashaamne Kiba lixaa bahaa haarargeeraas dhufnee Dachee silxee irratii harka tokko taane Saba afaan jiismiin yoom addaan wal baanee Obooleesoo❕ afaan koo sibaree Tan akka kee ta'u haanga yoona hinbarree Garuu duniyaa dhaa yoom guttee nii beektii fiiraaf hiriyuummaa adaan gargar baastii Jaalala agarsiistee tookoo nu taasistee Hammo gargarummaan nu qooruu kajeeltee Obolesoo ❕osoo naa argiittee akka nat ulfaatee Nagaa ta'i jachuuf garaan koo haamaatee garuu maalan godhaa yoon jadhamee adeem Dhirqamuumaaf mallee an yooman barbaadeem bagga nagaan geessan naa ulfaadhaa hooraa Rabii jannata kees nuu haataasiisuu walbiiraa Source:-https://t.me/WRU_MSJ_Official_channel           
Mostrar todo...
Werabe university muslim students jemeà center

ይህ ግሩፕ ትክክለኛው የወራቤ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሲሆን፣ በግሩፑም፦ ➲ ሙስሊም ተማሪዎችን የተመለከቱ መረጃዎች ➲ በዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች መስጂድ ስለሚደረጉ የዳዕዋ እንቅስቃሴዎች የሚለቀቁ ይሆናል። ኢንሻ አሏህ 👇

https://t.me/WRU_MSJ_Official_channel

ማንኛውም comment ካላቹ በዚ link ያስቀምጡልንን!! @WRU_MSTUDENT

Photo unavailableShow in Telegram
According to a study conducted by a university in the United States on mobile phone addiction, out of 1.5 billion people who use smartphones in the world: ◽️ An average person opens their phone 110 times a day. ◽️ 40% of mobile users use their phones in the bathroom. ◽️ 50% of mobile users wake up at night and check their phone for no reason. ◽️ 65% of mobile users fiddle with their phones while eating. ◽️ 55% of mobile users watch TV while using their phone. ◽️ 30% of mobile users use their phones during work hours and meetings. ◽️ 38% of people are touching their phone while traveling on the road. ◽️ 7% say they lost a job because of spending too much time on their phones. ◽️ Finally, 60% of smartphone users admit that they are truly addicted to their phones. | 🔺 What about you among those mentioned? You are addicted, check yourself! Via AbuSufiyan_Albenan
Mostrar todo...
~በአሜሪካ ሀገር በሚገኝ አንድ ዩኒቨርስቲ በሞባይል ሱሰኝነት ዙሪያ ያደረገው ጥናት እንደሚያሳየው በአለም ስማርት ስልክን ከሚጠቀሙ 1.5 ቢሊዮን ሰዎች፦ ◽️ አንድ ሰው በየቀኑ በአማካይ 110 ጊዜ ስልኩን ይከፍታል። ◽️ 40% የሞባይል ተጠቃሚዎች ሽንት ቤት ውስጥ ስልካቸውን ይጠቀማሉ። ◽️ 50% የሞባይል ተጠቃሚዎች በሌሊት ከእንቅልፋቸው ሲነቁ ስልካቸውን ያለ ምንም ምክንያት Check ያረጋሉ። ◽️ 65% የሚሆኑት የሞባይል ተጠቃሚዎች እየበሉ ስልካቸውን ይጎሮጉራሉ። ◽️ 55% የሚሆኑት የሞባይል ተጠቃሚዎች ስልካቸውን እየተጠቀሙ በተመሳሳይ ሰዓት ቴሌቪዥን ይመለከታሉ። ◽️ 30% የሞባይል ተጠቃሚዎች በስራ ሰአት እና በስብሰባ ወቅት ስልካቸውን ይጎረጉራሉ። ◽️ 38% የሚሆኑት መንገድ ላይ ሲጓዙ ስልካቸውን እየነካኩ ነው። ◽️ 7% የሚሆኑት በስልክዎቻቸው ላይ ብዙ ጊዜ በማሳለፋቸው ምክንያት ሥራ እንዳጡ ይናገራሉ። ◽️ በመጨረሻም 60% የሚሆኑት የስማርት ስልክ ተጠቃሚዎች በእውነት የስልካቸው ሱሰኛ እንደሆኑ አምነዋል። | 🔺እናንተስ ከተጠቀሱት መሀል በምን ሱስ ነው የተያዛችሁት ራሳቹን ፈትሹ‼ Via AbuSufiyan_Albenan
Mostrar todo...
Abdulwekil’s official

Plan as your work, work as your plan

Karaa lamatu jira. Wal maddii-wal bira. Achi siqee...fagaatee, Wal irraa gora Damee danuu hora! Imalaan daandiif bahu Lama filachuun hin ta'u! Gaafa deemsa eegalu Dhuma dagachuun hin malu! Sababni... Daandiin Jaldeessaa Dhumni qilee geessa Copied
Mostrar todo...
Abdulwekil’s official

Plan as your work, work as your plan