🎤ቦርፎሪኮን🎸
Ir al canal en Telegram
♦️ #የዚህ_የቴሌግራም_ቻናል_አላማ ♦️ ለራሱ ለቤተሰቡ እና ለሀገሩ የሚጠቅም ፤ በመልካም ስነ ምግባር የታነፀ ፤ ራሱን በፅድቅ እቃ ጦር ያስታጠቀ ፤ በቅድስና የተያዘ ፤ ራሱን የሚገዛ እንዲሁም ፍቅርን የሚኖር ትውልድን ማፍራት ነው። ቦርፎሪኮን ቻናል , ኢትዮጵያ ለአስተያየት, @john11 ይጠቀሙ። We have weekly #maranata program in Sunday at 3:00 pm
Mostrar más1 755
Suscriptores
Sin datos24 horas
-37 días
-2230 días
Archivo de publicaciones
1 755
Repost from አገልጋይ ጆን official page🇪🇹🇪🇷
ወንጌል የምስራች እንጂ ወንጀል አይደለም ።
ነገር ግን አንዳንድ ሰዎች ወንጌልን በመናገራቸው እንደክፉ አድራጊ ይቆጠራሉ !ያም ይህ ወንጌል ይቀጥላል ።
ኮሜንት ላይ ኢየሱስ ያድናል ይጻፉልን ❤❤
1 755
Repost from አገልጋይ ጆን official page🇪🇹🇪🇷
[ ] ማራናታ ጌታ ኢየሱስ ሆይ ቶሎ ና ‼️ማቴ 26:1-13
ቀንቱንና ሰዓቱን አታውቁምና ትጉና
ፀልዩ፣
የሚናየው የሚንሰማው በአለማችን እየሆነ ያለው ነገር የጊዜው መገባደድን ያሳያል ።
ክርስቲያኖች አሁን ነዉ መዘጋጀት ያለንበት፣አንድ ልታገባ ቀን ቀጠሮ የተቆረጠላት ሙሽሪት ራሱዋን አዘጋጅታ እናትና አባቷን በመተው የሚትጀምረው ሌላ ህይወት መኖሩን በማሰብ ከመቸውም ጊዜ በላይ ስህተት ሆነ ስንፍና እንዲያጠቃት በአእምሮ ሆነ በስነልቦና ራሷን ትዘጋለች ።ምክንያቱም 4 አመት 10 አመት በጓደኝነት የመቆየታቸው ጉዳይ በአንድ ቀን እንከን ውሃ ልበለው ይችላል ።
ቤተክርስቲያንም ለአንድ ወንድ እንደ ታጨች ሴት ለኢየሱስ ክርስቲያን የታጨች ናት። ሙሽሪት ሙሽራው እስከ ወሰነላት ቀን በወላጆቿ ቤት ነዉ የሚትከርመው እንጂ የሚፈልገውን በለተሰብ ለምነ ብላ እንቡር አትልም፣ ሙሽራውንም ስላጨኸኝ አሁን ብላ አታስገድድም።
[ ] Like that ቤተክርስቲያን በአለም ውስጥ ናት፣በራሷ ፊቃድ መነጠቅ አትችልም ግን ምን ማድረግ አለባት ስንል መዘጋጀት (ሉቃስ 12:35) ወገባችሁ የታጠቀ መብራታችሁም የበራ ይሁን ይለናል ።
ታዲያ ወንድሞች እህቶቻችን ጌታ በደጅ ነዉ ፣ ሙሽራችን ልንቀበል ነዉ እንዘጋጅ ! እንንቃ ፣እንነቃቃ፣ሰላማችሁ ይብዛ
በፓ/ጆን t.me/yekal_sink
💍💒
1 755
🎯 የትንሣኤን ሕይወት ከክርስቶስ ያልተካፈሉ ትኩረታቸው "በትንሣኤ ወይም የአንድ ቀን በዓል" ላይ ሲሆን ቅዱሳን ግን ለዘላለም ትንሣኤ በሆነላቸው ጌታ ላይ ያተኩራሉ።
t.me/yekal_sink
t.me/borforiconn
join us and invited your friend
1 755
Repost from Holy Tube Ethiopia🇪🇹🇪🇹
🚨ይህን እስካላወቃችሁ ድረስ #በፖርኖግራፊ አለመያዝ #አትችሉም! ህይወታችሁ ላይ አትቀልዱ!! #ተጠንቀቁ!
🚨ሊንኩን በመጫን እውነታውን ከቪዲዬው ስሙ!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://youtu.be/F3Mt2hbWoOw?si=51NWu4tmZinqfreC
1 755
Repost from አገልጋይ ጆን official page🇪🇹🇪🇷
👌እግዚአብሔር በመጀመሪያ ሰማይንና ምድርን ሰራ ቀጥሎም የሚታዩትንና የማይታዩትን ፍጥረታትን ፈጠረ።ከዚያም እግዚአብሔር በዚህ ሁሉ ፍጥረታት ላይ በበላይነት እንዲያስተዳድር የሰውን ልጅ ከምድር አፈር አበጀ ወይም ፈጠረ ፣ እናም እግዚአብሔር የስርዓት አምላክ ስለሆነ ሁሉት ነገሮችን በኤደን ገነት አስቀመጠ፣ይህም ምንም አንዱን እንድበላ አንድኛውን እንዳይበላ በማስጠንቀቅ ትእዛዛት ሰጠ።
✝️ ይሁን እንጂ የሰው ልጅ የተባለውን ትቶ ባልተባለው ላይ ትኩረት አደረገ ይህም ትልቅ ኪሳራን ለምድራችን አመጣ።የመጀመሪያው አዳም ትልቅ ስህተት አመጣብን ፣ የሚገርመው ነገር በዚሁ ሁሉ ግን እግዚአብሔር ከሰው ልጆች ጋር ያለውን ህብረት አላቁረጠም ፣ እድሉንም ለወደቁ መላእክት አልሰጠም እንደገና ለሰው ልጅ ያለውን አላማና እቅድ አሳየን ። ስለዚህም በገዛ ክንዱ ኃይል አደረገ ስሙ ይባረክ። ይህ የገዛ ክንዱ ማነው ግን ? መላእክት፣ ቅዱሳን፣ አባቶች፣ አይደለም ልጁ ነው ። ስለዚህ መጽሐፍ ቅዱስ ስናገር :-
ዮሐንስ 3
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁶ በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።
¹⁷ ዓለም በልጁ እንዲድን ነው እንጂ፥ በዓለም እንዲፈርድ እግዚአብሔር ወደ ዓለም አልላከውምና።
¹⁸ በእርሱ በሚያምን አይፈረድበትም፤ በማያምን ግን በአንዱ በእግዚአብሔር ልጅ ስም ስላላመነ አሁን ተፈርዶበታል።
t.me/yekal_sink
t.me/borforiconn
join us and invited your friend
1 755
Repost from አገልጋይ ጆን official page🇪🇹🇪🇷
አስታውስ‼️
አጋንንት ቢወጣ ደዌው ቢፈወስ ታላላቅ ታአምራት ቢደረጉም ለአማኞች ጥቅም ለሚድኑ ምልክት ነው። ስለዚህም በዚህ
ደስ አይበላችሁ ‼️አጋጣሚውን ተጠቅመንም ቢዝነስ አንስራ ይልቁንም ስማችን በላይ በሰማይ ስለተጻፈ በዚህ
ደስ ይለናል ሐሰትም እናድርግ ።
የማለዳ እንጀራ ✝
በፓስተር ጆን
t.me/yekal_sink
join us and invited your friend
1 755
Repost from አገልጋይ ጆን official page🇪🇹🇪🇷
አስተውሱ! እግዚአብሔር ምንድነው ያላችሁ ?
አሁን ላይ የሚታልፉበትን አያውቅም ወይ በእርግጥም ያውቃል አንተ አንቺ የሚታልፍበት ከእርሱ እይታ የተሰወረ አይደለም አዎን አይደለም አጋርን በምድር በዳ ያያትና እንባዋን ወደ ሳቅ የቀየርላት እግዚአብሔር ዛሬም በእናንተ በእኔ በአንቺ ጉዳይ ጠልቃ መግባትና ማድርግ አያቅተውም። ታዲያ እርሱ ጠልቃ ስገባ የቃርሚያ ህይወት ያበቃል የሰው ፊት ማየት ሆነ መለመን ያበቃል ። መልእክቴ አንድ ነው ዛሬ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም የቃርሚያ ህይወታቸው ይብቃ እግዚአብሔር ወዳየላቸው ከፍታ መሸጋገር ይሁንላችሁ ቅና ማለት ይሁንላችሁ በኢየሱስ ስም አሜን።
ሩት 3
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁰ ቦዔዝም አላት፦ ልጄ ሆይ፥ በእግዚአብሔር የተባረክሽ ሁኚ፤ ባለጠጋም ድሀም ብለሽ ጐበዛዝትን አልተከተልሽምና ከፊተኛው ይልቅ በመጨረሻው ጊዜ ቸርነት አድርገሻል።
¹¹ አሁንም፥ ልጄ ሆይ፥ አትፍሪ፤ በአገሬ ያሉ ሕዝብ ሁሉ ምግባረ መልካም ሴት እንደ ሆንሽ ያውቃሉና ያልሽውን ነገር ሁሉ አደርግልሻለሁ።
የማለዳ እንጀራ ✝
በፓስተር ጆን
t.me/yekal_sink
join us and invited your friend
1 755
Repost from አገልጋይ ጆን official page🇪🇹🇪🇷
የማለዳ እንጀራ ✝
በፓስተር ጆን
t.me/yekal_s
join us and invited your friend
1 755
#ሕዝቡ ⁉️
1ኛ ሳሙ 15÷15 ሳኦልም፡— #ሕዝቡ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር ይሠዉአቸው ዘንድ መልካሞቹን በጎችና በሬዎች አድነዋቸዋልና ከአማሌቃውያን አምጥተዋቸዋል፤ የቀሩትንም ፈጽመን አጠፋን፡ አለው።
20 ሳኦልም ሳሙኤልን፡— #የእግዚአብሔርን ቃል ሰምቻለሁ፥ እግዚአብሔርም በላከኝ መንገድ ሄጃለሁ፤ የአማሌቅን ንጉሥ አጋግን አምጥቻለሁ፥ አማሌቃውያንንም ፈጽሜ አጥፍቻለሁ።
21 #ሕዝቡ ግን ለአምላክህ ለእግዚአብሔር በጌልገላ ይሠዉ ዘንድ ከእርሙ የተመረጡትን በጎችንና በሬዎችን ከምርኮው ወሰዱ፡ አለው።
22 ሳሙኤልም፡— #በውኑ የእግዚአብሔርን ቃል #በመስማት ደስ እንደሚለው እግዚአብሔር በሚቃጠልና በሚታረድ መሥዋዕት ደስ ይለዋልን? እነሆ፥ መታዘዝ ከመሥዋዕት፥ ማዳመጥም የአውራ በግ ስብ ከማቅረብ ይበልጣል።
የኛ ዘመን ቤተክርስቲያን እግዚአብሔር ያላከበረ አገልግሎት ና አገልጋይ ማሳበቢያ ነው :: "ሕዝቡ!" ሕዝቡ ይሄን አይፈልግም !
ሕዝቡ ይሄን ይፈልጋል :: እያሉ እግዚአብሔር ከማዳመጥ ይልቅ ሕዝቡን እና ፍላጎቱን በማዳመጥ እግዚአብሔርን ከማዳመጥ ከመስማትም የራቅነው ::
✍️ስለዚህም በፕሮራሞቻችን የእግዚአብሔር ፕሮግራም የለበትም :: የቤተክርስቲያን ራስ እሱ ስሌለ በደመ ሕዝብ ስለ ሆነ
አካሄዳችን ፤ የመንፈስ ቅዱስ መገለጥ እርቆናል ::
✍️ከማን አንሼ በሆነው የፕሮግራም ግብዣዎቻችን : ምንጫቸው ሕይወት ፣ አካሄዳቸው በማይታወቁ አገልጋይ ነን ባዮች : የእግዚአብሔር ሃሳብ ሳይሆን ምናልባት የሰይጣን አልያም የስጋን ፕሮግራም በሰዎች ላይ እየጫንን ይሆናል እኛ አገልጋዮች ::
✍️ለምን በቤተክርስቲያን ፈርሃ እግዚአብሔር ታጣ ??
✍️ስለምንስ የመንፈስ ቅዱስ ሥራ እውነተኛ ተአምራቶች ሰዎች በእግዚአብሔር እውነተኛ መነካት ተነክተው ኢየሱስን በሕይወታቸው በኑሮአቸው ማክበር ለምን አቃታቸው?????
✍️"ሕዝቡ ! "ሳይሆን እግዚአብሔር ምን ይላል ? መንፈስ ቅዱስ ዛሬስ ፕሮግራሙ ምንድነው ? የምንልበት ሕይወት አገልግሎት ይብዛልን ‼️
