es
Feedback
የጥበብ ማዕድ

የጥበብ ማዕድ

Ir al canal en Telegram

ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram የጥበብ ማዕድ

El canal የጥበብ ማዕድ (@yetbebmead_ab) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 16 230 suscriptores, ocupando la posición 5 245 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 081 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 16 230 suscriptores.

Según los últimos datos del 06 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 625, y en las últimas 24 horas de -24, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 2.69%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 2.08% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 437 visualizaciones. En el primer día suele acumular 337 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 11.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 07 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

16 230
Suscriptores
-2424 horas
+2177 días
+62530 días
Archivo de publicaciones
ባየኸው ሁሉ ከተማረክ ባንተ የሚማረክ ለማግኘት አብዝተህ ትቸገራለህ። ዋጋህን ዝቅ ታደርገዋለህና!

መስቀል ማለት ምን ማለት ነው ?

💕ከዘማሪያን የማንን መዝሙር ማዳመጥ ይ ፈ ል ጋ ሉ ? 🔔 💕 [┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ [┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ዘማሪ አቤል መክብብ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕ዘማሪት ሲስተር ህይወት ተፈራ💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕ዘማሪ ዲያቆን ሙሉቀን ከበደ💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ቀሲስ ምንዳዬ ብርሃኑ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ዘማሪት ፋሲካ ድንቁ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ 🌷👥 የሁሉንም ዘማሪያን መዝሙር ለማግኘት 🔔 👇 🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧

መስቀል ማለት ምን ማለት ነው ?

መስቀል ማለት ምን ማለት ነው ?

💁 " ፍልሰታ " ማለት ምን ማለት ነው ❓

ሰዎች ምን ይላሉ ማለትህ አንተም ለማለት ካልሆነ በቀር ማለታቸውን ንቆ በመተው ዋጋ ቢስ ማድረግ ትችላለህ።

አይቶ ያለማያት፡ በስሜት መናጡ ፡ መች ለራስ ሊበጅ፣ የተኮማተረ ፡ እያሟሟቀ ነው፡ ወላፈንም ሲፈጅ። አቡ(አላዛር ቴዎድሮስ)

የሩቅ አበባ ሲቀርቡት እሾህ እንዳዘለ አለማወቃችን አብዝቶ ጎዳን።

#በስድብ_ፈንታ_አመስግኑ ብዙ ጊዜ ስንሳደብ እና መጥፎ ቋንቋ ስንጠቀም “እኔ ይህን አለማድረግ አልችልም ልማዴ ነው" እንላለን፡፡ እናም ሲጎዱን አንድ ነገር መናገር ካለብንም፣ በስድብ ፈንታ ምስጋና መናገርን እራሳችንን እናስተምር። ነገር ግን፣ ሰው እያሰቃየኝ ዝም ማለት አልችልም ትላለህ፡፡ ከመናገርም አልከለክልህም፡፡ ሆኖም ከመሳደብ ይልቅ ምስጋናን ተናገር፡፡ ከመበሳጨት ይልቅ ምስጋናህን ግለጽ፡፡ ለጌታህ መናዘዝ ትችላለህ፡፡ በጸሎትህ ውስጥ ጩኽ፤ እንዲሁ መከራህን ያቀልልሃል፣ ፈታኙም ሰይጣን በምስጋናህ ውስጥ ይሸሻል፣ የእግዚአብሔርም እርዳታ ወዳንተ ይቀርባል። ከተሳደብክ፣ የእግዚአብሔርን ስጦታ ትከለክላለህ፤ እናም ፈታኙ በአንተ ላይ እንዲበረታ ታደርጋለህ፤ በዚያም እራስህን የበለጠ በህመም ውስጥ ታስገባለህ፡፡ ብታመስግን ግን የክፉ መንፈስን ጥቃት ትቃወማለህ፡፡ ነገር ግን ምላስ ብዙውን ጊዜ በልማድ ኃይል አንዳንድ መጥፎ ቃላትን ከመናገር ወደኋላ ማለት አይችልም:: ከዚያም በምትወድቅበት ጊዜ ኹሉ ቃሉ ከመናገርህ በፊት ጥርሶችህን ጠብቀው ይዘጉ፡፡ ምላስህ የደም ጠብታ ብታፈስስ ይሻላታል ፤ ከስድብም በኋላ የማያቋርጥ ቅጣት ከምትቀበል በጊዜው ሥቃይን ብትታገሥ ይሻልሃልና፡፡ (#ቅዱስ_ዮሐንስ_አፈወርቅ - #የነፍስ_ምግብ #በፍሉይ_ዓለም_የተተረጎመ)

የምክር ቃል ከቅዱስ ኤፍሬም ሶርያዊ ቅዱስ፣ ጥንቁቅ፣ ግልጽና ብልህ ሁን፡፡ እርጋታን የተላበሰ ሰብእና ይኑርህ፡፡ ደስተኛ ሁን፤ ሰላምታህ በፈገግታ የታጀበ ንጹህ ይሁን፡፡ ንግግርህ የታረመ አጭርና በጨው እንደተቀመመ ጣፋጭ ይሁን፡፡ ቃላቶችህ የተመጠኑ እና ጤናሞች ሁሉም የሚረዳቸው ይሁኑ፡፡ የጓደኛህን ምስጢር አትግለጥ፤ ለሚወዱህ ሁሉ የታመንክ ሁን፡፡ ወደ ጭቅጭቅ እና ንትርክ ከመግባት ራህን ጠብቅ፡፡ የሚሰሙህ ሁሉ እንዳይጠሉህ ወደ ጠብ አትግባ፡፡ ከሰይጣን በቀር ምንም ጠላት አይኑርህ፡፡ የሰዎችን ስህተት አትመራመር፤ የባልንጀራህ ኃጢአት አትግለጥ፡፡ የባልጀራህ ውድቀት ደጋግመህ አታውራ፡፡ በራስህ ኃጢአት ላይ ፍረድ እንጂ በሌሎች ላይ አትፍረድ ገዢያቸው አይደለህምና፡፡ ኃጢአትን በፈጸመ ሰው ላይ ወቀሳ አታብዛ አንተም ትበድላለህና፡፡ ነገር ግን ከኃጢአቱ ይመለስ ዘንድ ረዳትና መካሪ ሁነው፡፡ ከወደቀበትም የስህተት ሥራ እንዲወጣ አበርታው፡፡ ተስፋውን በእግዚአብሔር ላይ ቢያደርግ ኃጢአቱን ልክ በእሳት ፊት እንደወደቀ ገለባ ፈጥኖ እንደሚወገድለት ንገረው፡፡ ተፈጥሮ እንደ መጽሐፍ ፍጥረታት እንደ ጽላት ይሁኑህ፡፡ ከእነሱ ሕግጋትን ተማር፤ በተመስጦ ሆነህ በመጽሐፍ ያልሰፈሩትን ምስጢራት ተረዳ፡፡ እግዚአብሔርን ከሚፈራ በቀር ባለጸጋ የሆነ ሰው ማነው?  የእውነት እውቀት ከጎደለው ሰው በላይ ፍጹም ደሃ  የሆነ ማን ነው? ሁል ጊዜም እውነተኛ ፍቅራችን ጸንቶ ይቀጥል ዘንድ ወደ እግዚአብሔር ጸልይ፡፡ እርሱን ለምነው፡፡ ስለ ቸርነቱ ምስጋና አቅርብ፤ ምክሬን ፈጽሞ ቸል አትበል፡፡

ጠርቶ አበረታህ! ፨፨፨፨//////፨፨፨ ፈተና ከበዛበት አለም፣ ጭንቀት ከሰፈነበት ምድር፣ ከእረፍት አልባው ኑሮ ያለምንም ቅድመሁኔታ በበረከቱ ሊቃኝህ፣ በመግቦቱ ሊደግፍህ፣ ካንተ በላይ ሆኖ ሊረዳህ፣ በፍላጎትህ ልክ ሊቃኝህ እንደ ሁልጊዜው በጥበቃው የማይለይህ፣ በመግቦቱ የማይርቅህ ዘወትር አብሮህ የሚቆመው ደጋፊና አበርታቹ አምላካዊ ሃይል አብሮህ አለ። ቀዳማዊ አባትህን አዳምን ከአፈር አበጅቶ ካለመኖር ወደመኖር ያመጣው ድንቅ ፈጣሪ ያንተን ህይወት በእስትንፋስ አምሳያ፣ በነፍሱ ርቀት ልክ በተስፋ ሊሞላህ፣ ሊያረጋጋህ፣ ሊያንፅህ፣ ወደ እራሱ ሊጠራህ፣ ዘወትር ሊደግፍህና ሊያግዝህ የተዘጋጀ አምላክ አለህ። ፍጥረቱን የሚዘነጋ፣ የእጆቹን ስራ የሚረሳ፣ አምሳያውን ችላ የሚል ፈጣሪ የለንም። ከበባው በሙሉ እኛን በማሰቡ፣ ጥበቃው በሙሉ እኛን ለመደገፍና ለማበርታት ነው። አዎ! ጀግናዬ..! ጠርቶ አበረታህ! መርጦ ባረከህ፣ ቀርቦ ገሰፀህ፣ አከበረህ፣ በችግሮችህ ምክንያት ተዓምራትን ሰራብህ። እንባህን ለብሶትህ ማውጫ፣ ለህመምህ ማስታገሻ አደለህ፤ ፈተናን አንደ ብረቱ እሳት ያጠነክርና ለመሞረድ፣ ለማስተካከል ያግዝ ዘንድ ሰጠህ። ለበጎ ነው፣ ለመልካም ነው ብሎ ማሰብን የመሰለ ፈተናንን መሻገሪያ፣ ችግርን ማስታገሻ አፅናኝ ቃል የለም። ማንኛውም ሰው ምንም ቢደርስበት፣ ለምንም ቢጋለጥ፣ ምንም ቢገጥመው ዋናው ጉዳይ የሚሰጠው ትርጉም እንጂ የገጠመኙ ምንነት አይደለም። ምን ሲሆን ምን እንደሚያስከትል፣ እንዴትስ አትራፊና ጠቃሚ እንዲሆን የሚያውቀው የችግሩ ገፈት ቀማሽ ነው። የአምላክን መኖር እስክትጠራጠር፣ በእምነትህ እስክትፈተን፣ ተስፋህ እስኪዋዥቅ የሚያደርሱ እጅግ የገዘፉ ውስጣዊና ውጫዊ ፈተናዎች ሊገጥሙህ ይችላሉ። ብዙ ነገር ቢያስረሱህም የአምላክን አብሮነት እንዲያስረሱህ፣ ጠብቆቱን እንዲያስክዱህ፣ አምነትህን እንዲያጎድሉ ግን አትፍቀድ። አዎ! አምላክን ማመን፣ በእርሱ መታመን የፀና ሃይል ነው። እርሱን መጠበቅ፣ በእርሱ መመካት የትልቅነት ሚስጥር ነወ። ቸር ነኝ ብሎ ቸርነቱን አይፈፅምም፤ ደግ ነኝ ብሎ ደጋግ ተግባር አይከውንም። መናገር ሳይኖርበት የሆነው፣ ሳያሳውቅ መገለጫው ያደረገው አምላካዊ ባህሪ አለው። እርሱን መቀበል፣ በእርሱም መገዛት ምርጫ ቢሆንም አሳራፊው ግን እርሱ ነው። መቀመጥ የሚወዱና መጓዝ የሚያስደስታቸው ሰዎች እያንዳንዳቸው በሚወዱትና በሚያስደስታቸው ተግባር ውስጥ ጉዳት ቢኖርም እይታቸው ግን ጥቅሙና ፍላጎታቸው ነው። አምልክህ አብሮህ እንዳለ፣ መንፈሱ በውስጥህ እንደሚመላለስ፣ በፍቃድህ፣ በፍላጎትህ ልክ ተዓምራትን ሊሰራ እንደሚችል አምኖ እድሉን መስጠት፣ በፅናት መጠበቅ ያንተ ምርጫና ውሳኔ ነው። አምላክን መጠበቅ፣ እርሱን ማመን፣ በእርሱ መታመን እንደ ሰዋዊው እምነትና ጥበቃ ህፀፅ ያለው፣ ጉድለት የማይጠፋው አይደለምና ጥሪውን አክብር፤ በመመረጥህ ደስ ይበልህ፤ በእምነትህ ፅና፤ ድንቅ በስራዎቹም እየታደስክ ኑር። ውብ ምሽት ይሁንልን! 😊 💪

አንዳንድ ሰዎች የእነርሱም እንድትሆን አይፈልጉም የሌላም ስትሆን ማየት አይፈልጉም! በዙሪያህ እነዚህን ሰዎች ካየህ በቶሎ ማራቁ ሕይወትህ እንዲቀጥል ያደርገዋል! ካልሆነ ባለበህት ለዘመናት እንደቆምክ የመቅረት እድልህ ሰፊ ነው።

ተሽከርካሪ ሳይገጭህ ከገጨኽ ተጎጂ ነህ! ሳይገጭህ ግን ከነቃህ ለመትረፍ እድሎችን ትሞክራለህ። ሐሳብ ነው በፊት የሚገድል!

💕ከዘማሪያን የማንን መዝሙር ማዳመጥ ይ ፈ ል ጋ ሉ ? 🔔 💕 [┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ሊቀ መዘምራን ቴዎድሮስ ዮሴፍ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ [┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ሊቀ መዘምራን ይልማ ኃይሉ💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ሊቀ መዘምራን ኪነጥበብ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ዘማሪ አቤል መክብብ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕ዘማሪት ሲስተር ህይወት ተፈራ💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕ዘማሪ ዲያቆን ሙሉቀን ከበደ💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ቀሲስ ምንዳዬ ብርሃኑ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ ┏•••••••••••••••••••••••••••••••┓ 💕 ዘማሪት ፋሲካ ድንቁ 💕 ┗•••••••••••••••••••••••••••••••┛ 🌷👥 የሁሉንም ዘማሪያን መዝሙር ለማግኘት 🔔 👇 🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧🫧

መስቀል ማለት ምን ማለት ነው ?

💁 " ፍልሰታ " ማለት ምን ማለት ነው ❓

መስቀል ማለት ምን ማለት ነው ?