es
Feedback
የጥበብ ማዕድ

የጥበብ ማዕድ

Ir al canal en Telegram

ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram የጥበብ ማዕድ

El canal የጥበብ ማዕድ (@yetbebmead_ab) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 16 198 suscriptores, ocupando la posición 5 264 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 092 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 16 198 suscriptores.

Según los últimos datos del 12 julio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 601, y en las últimas 24 horas de -5, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 2.49%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 2.04% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 404 visualizaciones. En el primer día suele acumular 331 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 13.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 13 julio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

16 198
Suscriptores
-524 horas
-447 días
+60130 días
Archivo de publicaciones
አንድ ሰው መጥፎ አድርጎ ስለ_ሌላ ሰው አብዝቶ ካወራ በራሱ ተስፋ ቆርጧል ማለት ነው።

፡ ባንታጭም ለ"አብሮ" ‎ ባንሆንም አንድ ላይ ‎መፈፀሙ ላይቀር ‎ የተፃፈው ከላይ ‎ ‎ኑሮ መንገዳችን ‎ ቢሆንም ለየቅል ‎ ..... ለዛሬዋ ቀንህ ...... ‎"መልካም ልደት" የሚል ‎ አለኝ የምኞት ቃል ‎  ፡

፡ ታውቀዋለህና      ዘውትር ከቤትህ           እግሬ እንደ'ሚመጣ ጸሎት እስኪኖረኝ        ልቤ እስኪ'ገራ                አምላክ ሆይ አትምጣ።

ወረት ራሱ ወረተኛ ነው ሰው ይመርጣል።

፡ ልዕለ መልካምነትሽ ‎እፁብነትን ከትቦ ‎                ምሉዕ መልክሽን ያወዛ ‎እንደ ፅጌ አበባዋ ‎     የሆንሽ የእንቡጧን ጠረን ‎                    የማትጠገብ መአዛ ‎ ‎እኔ ከጎንሽ ያለሁ ‎የውስጤን አውነት አምቄ ‎                  ሳታይኝ ሰርቄ የማይሽ ‎በወንድምነት ሽፋን ‎ከራሴው ሰርቀሽ ያኖርሽኝ ‎                ችዬ እንኳ የማልለይሽ     ‎    ‎የልቤን መንገር ያቃተኝ ‎ብታውቂው የማጣት ስጋት    ‎             ዝም ብል የጭንቄ በደል ‎ብትይዢኝ ለራሴ የምተርፍ          ‎               ከተውሺኝ ዙሪያዬ ገደል ‎ ‎ብትፈቅጂ እሺ ብትይኝ ‎አድርጎኝ ብገኝ ዘብ ቋሚ ‎              ለፍቅርሽ ዘለአለም ታጋይ ‎ንግስቴ ሆነሽ ብትከብሪ ‎ፅድቅ ነው ለኔ በረከት ‎                ብኖር ሆኜልሽ አገልጋይ ‎ ‎ለደስታሽ ችቦ ለኩሼ ‎ከሀዘንሽ ድባብ ሸሽጌ ከልዬ ልክ እንደ ጋሻ ‎ሁሉንም ብሆንልሽ ስል ‎አፌ ግን ፈራ መናገር   የፍቅሩን ማረፊያ ሲሻ ‎፡

እውነትን የመግለጥ ሀይል ያለው ሰው ሳይሆን ጊዜ ነው

የጊዜ ጉዳይ እንጂ ጊዜው ጊዜ ይይዘዋል።

፡ ‎አለኝ ያልኩት ጭላጭ ተስፋ ‎                 አይዞህ ብሎ ያፅናናኛል ‎ይለፍ ያልኩት ይህ ጊዜ አልፎ ‎              ነገን ማየት ያጓጓኛል ‎ ‎የናፈቀኝ ቀና መንገድ ‎ ሌላ መልኬን ሌላ ገፄን ‎የነበረኝ ያን ፈገግታ ‎ የልጅነት ያፍላ ሳቄን ‎ ‎ጊዜ ደርሶ ያጎደለውን ‎ ቀን መልሶ እስኪክሰው ‎ያጓጓኛል ነገን ማየት ‎ እንዳሰብኩት አድርጎኝ ሰው ፡

፡ ወትሮም ብንጣለ    የመረረ ቁርሾ            በልባችን አኒዝ፣ ገመናችን ግልጥ        ልብሳችን የጋራ               ቲሸርትና ሸሚዝ፤ ታዲያ ፡ ዛሬ ፡ ዛሬ      ያልተኖረ ህይወት ከ'ምን ተፀነሰ? ይቅርታችን ቀሎ          ከመገላመጡ እንደምን አነሰ???        አቡ

አለማየሁ ገላጋይ - ኩርቢት.PDF3.56 MB

photo content

፡ ያቺ እናት ጉብለ ወጣት ‎ከታቀፈችው ልጇ ጋር ‎ ፀባይ ከመልኳ ተዳምሮ ‎በቅፅፈት ልቤን ስትገዛው ‎በመውደድ ዜማ ስንሳፈፍ ‎ በእሷነት ዋጋ ቀኔ አምሮ ‎ ‎እግሬ ወደእሷ እያመራ ‎ቀድሞኑ ባየኋት ቦታ ‎ ቀርቤ ባያት ደግሜ ‎ጨለማው ልቤ ነግቶለት ‎ቀስ በቀስ መስመሩን ያዘ የፈራረሰው አለሜ ‎ ‎የተስፋ ልቧን አጉድፎ ‎ቢተዋት የልጇ አባት ‎ ባይልም እንኳን ከዚህ አለሁ ‎አለማግባቷን እያሰብኩ ‎እሷኑ እስከነልጇ እጅጉን አፍቅሬአታለሁ ‎፡

Tigist_Bekele_Langano_ትግስት_በቀለ_ላንጋኖ_የዘጠናዎቹ256k.mp35.06 MB

Neway_Debebe_ንዋይ_ደበበ_Hageren_Alresam_ሀገሬን_አልረሳም_Ethiopian_Music.mp35.77 MB

Madingo_Afework_እባክሽ_ታረቂኝ_Ebakesh_Tarekign_New_Ethiopian_music_2015256k.mp35.04 MB

አስቴር_እንዳለ_ወይና_ደጋ_ነው_Aster_endale_weyna_dega_new256k.mp34.94 MB

Fikeraddis_Nekatibeb_ኧረ_ባባጃሌው_Old_Amharic_music256k.mp35.12 MB

ቤተሰቦች ዛሬ ቅዳሜ ነው በቻናላችን የማንን ሙዚቃ እናጫውትላችሁ መረጥ መረጥ አድርጉ?!

፡ ያቺ እናት ጉብለ ወጣት ‎ከታቀፈችው ልጇ ጋር ‎ ፀባይ ከመልኳ ተዳምሮ ‎በቅፅፈት ልቤን ስትገዛው ‎በመውደድ ዜማ ስንሳፈፍ ‎ በእሷነት ዋጋ ቀኔ አምሮ ‎ ‎እግሬ ወደእሷ እያመራ ‎ቀድሞኑ ባየኋት ቦታ ‎ ቀርቤ ባያት ደግሜ ‎ጨለማው ልቤ ነግቶለት ‎ቀስ በቀስ መስመሩን ያዘ የፈራረሰው አለሜ ‎ ‎የተስፋ ልቧን አጉድፎ ‎ቢተዋት የልጇ አባት ‎ ባይልም እንኳን ከዚህ አለሁ ‎አለማግባቷን እያሰብኩ ‎እሷኑ እስከነልጇ እጅጉን አፍቅሬአታለሁ ‎፡

አንዱን ለማግኘት አንዱን ማጣት ካለብህ ማግኘቱን ምረጥ ምክንያቱም እጅህ ላይ ያለው በቂ ቢሆን ሌላ ባልፈለክ ነበር።