es
Feedback
የጥበብ ማዕድ

የጥበብ ማዕድ

Ir al canal en Telegram

ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Mostrar más

📈 Análisis del canal de Telegram የጥበብ ማዕድ

El canal የጥበብ ማዕድ (@yetbebmead_ab) en el segmento lingüístico de Amárico es un actor destacado. Actualmente la comunidad reúne a 15 890 suscriptores, ocupando la posición 5 407 en la categoría Religión y espiritualidad y el puesto 2 116 en la región Etiopía.

📊 Métricas de audiencia y dinámica

Desde su creación el невідомо, el proyecto ha mostrado un crecimiento acelerado, reuniendo a 15 890 suscriptores.

Según los últimos datos del 24 junio, 2026, el canal mantiene una actividad estable. En los últimos 30 días la variación de miembros fue de 628, y en las últimas 24 horas de 31, conservando un alto alcance.

  • Estado de verificación: No verificado
  • Tasa de interacción (ER): El promedio de interacción de la audiencia es 2.61%. Durante las primeras 24 horas tras publicar, el contenido suele obtener 2.09% de reacciones respecto al total de suscriptores.
  • Alcance de las publicaciones: Cada publicación recibe en promedio 415 visualizaciones. En el primer día suele acumular 332 visualizaciones.
  • Reacciones e interacción: La audiencia responde de forma activa: el promedio de reacciones por publicación es 9.

📝 Descripción y política de contenido

El autor describe el recurso como un espacio para expresar opiniones subjetivas:
ዝም ብለህ ተቀላቀል!

Gracias a la alta frecuencia de actualizaciones (últimos datos recibidos el 25 junio, 2026), el canal mantiene la vigencia y un amplio alcance. La analítica demuestra que la audiencia interactúa activamente con el contenido, lo que lo convierte en un punto de referencia dentro de la categoría Religión y espiritualidad.

15 890
Suscriptores
+3124 horas
+1507 días
+62830 días
Archivo de publicaciones
Repost from N/a
⌛️ ከ10 ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል ⌛️ 💸 የ250 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ! 🩵በግዕዝ "መምህር"ካለ በዕብራይስጥ ይባላል???🤔🤔🤔

👉ሲያስተምር እንባ ከአይኖቹ ይቀድሙታል ተስፋ የቆረጠውን ወጣት ተስፋ ይሰጠዋል በእግዚአብሔር ቃል ተስፋውን ያለመልማል የመምህር እዮብ ይመኑ ቻናል ይቀላቀሉ 👇👇👇 የመምህር እዮብ ይመኑ ትምህር
👉ሲያስተምር እንባ ከአይኖቹ ይቀድሙታል ተስፋ የቆረጠውን ወጣት ተስፋ ይሰጠዋል በእግዚአብሔር ቃል ተስፋውን ያለመልማል የመምህር እዮብ ይመኑ ቻናል ይቀላቀሉ 👇👇👇 የመምህር እዮብ ይመኑ ትምህርት የመምህር እዮብ ይመኑ ትምህርት የመምህር እዮብ ይመኑ ትምህርት

Repost from N/a
🪀የ100 ብር ካርድ ሊለቀቅ ነው 9 ደቂቃ ብቻ ነው የቀራው። ቶሎ ከስር JOIN ሚለውን ነክታቹ JOIN REQUEST ላኩ 🏃‍♀️🏃‍♂️

Repost from N/a
⌛️ ከ10 ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል ⌛️ 💸 የ250 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ! 🩵በግዕዝ "መምህር"ካለ በዕብራይስጥ ይባላል???🤔🤔🤔

Repost from N/a
በ30 ሰከንድ ውስጥ ስለሚጠፍ ምርጥ ቻናል ነው ይቀላቀሉ 👇 https://t.me/addlist/gpX29GzfGs43MWE0
በ30 ሰከንድ ውስጥ ስለሚጠፍ ምርጥ ቻናል ነው ይቀላቀሉ 👇 https://t.me/addlist/gpX29GzfGs43MWE0

የ125 ብር ካርድ ሊለቀቅ ነው 9 ደቂቃ ብቻ ነው የቀራው።  ቶሎ ከስር JOIN ሚለውን ነክታቹ JOIN REQUEST ላኩ 🏃‍♀️🏃‍♂️

እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ያበሰራት ቅዱስ መላዕክ ማን ይባላል?

🏆 ለ ኦርቶዶክሳዊያን ብቻ የተከፈቱ በኢትዮጵያ የመጀመርያዎቹ ኦርቶዶክሳዊ ቻናሎች ❤️❤️❤️
🏆 ለ ኦርቶዶክሳዊያን ብቻ የተከፈቱ በኢትዮጵያ የመጀመርያዎቹ ኦርቶዶክሳዊ ቻናሎች ❤️❤️❤️

ከሞት ማንም ባይቀርም ያለጥፋት የንጹሐንን ሞትን አላመዳችሁን ፤ ደምን እንደ ውሃ ስጋን እንደመሬት አቀለላችሁት…!!!            #አርሲ

ሰላም እንዴት ናችሁ ሰዎች ተከታታይ ድርሰት post ልናደርግ አስበናል እና እስቲ በreact አንበሽብሹን 🫠🫠 50like yposetal

፡ ቀረንባቸው ብለውን የቀረንባቸው ብዙ ናቸው፡፡

''የመጀመሪያ ፍቅር አይሞትም ፤ እውነተኛ ፍቅር ግን... የመጀመሪያ ፍቅርን በ ህይወት ይቀብረዋል።😒''

ህመም መዳንን ያሳስብሃል ስትድን ግን ከሕመምህ በላይ መታመም ሳታደርጋቸው ስላስቀረህ ነገሮች ለማድረግ ታስባለህ።

ዱብ !  ዱብ ! ዱብ ! አንሶላዬን እላዬ ላይ ገንዠ በእንቅልፍ ሰመመን ጎረቤት የሚወቀጥ ቡና እሰማለሁ ። " አማረች ቡና እየደረሰ ነው ሩቅ እንዳትሄጂ " ትላለች ጎረቤታችን እማማ ታገሱ ቡና እየወቀጠች በመኃል የእናቴን ሱቅ መሄድ አይታ " አድርሺ ቅርብ ነኝ "  ትላለች እናቴ ከአልጋ መውረድ እንደ Maths ክላስ እየደበረኝ እነሳለሁ ፣ ልብሴን ለባብሸ ፊቴን በትንሿ  አረንጓዴ የፕላስቲክ መቅጃ ውሃ ቀድቸ በረንደ ላይ አጎንብሸ እታጠባለሁ ። ንጋት ገና ከሰማይ ጫፍ ሳይፈነጥቅ አዲስ አበባ በቀስታ ትነቃለች። በጭጋግ የተሸፈነው መንገድ ላይ የመጀመሪያው የእንጀራ ሽታ ከቤቶች መስኮት ይወጣል፤ ቡና የሚፈላበት ድምፅ እንደ ቀኑ መክፈቻ ይሰማል። እናቶች በነጭ ነጠላ ተሸፍነው ውሃ ይረጫሉ፤ “እግዚአብሔር ይመስገን” የሚለው የጠዋት ሰላምታ በየግቢው ይንጠራራል። በዚህ ከተማ ሰው በድህነት ሊኖር ይችላል፤ ግን በሰላምታ አይደኽይም። ጎዳናዎቹ በስራ ፍለጋ በሚሄዱ ሰዎች ይሞላሉ። አንዱ ለቀን ጉልበት ይሮጣል፤ ሌላው ለዩኒቨርሲቲ ህልሙን ተሸክሞ ባስ ይጠብቃል። በታክሲ ውስጥ የሚቀመጡ እንግዶች ሳይተዋወቁ ስለ ፖለቲካ፣ ስለ ኑሮ ውድነት፣ ስለ እግር ኳስ ይከራከራሉ። የኢትዮጵያዊ ሕይወት እንደዚህ ነው፤ ችግር መካከል እንኳ ወሬ አይጠፋም። በሰፈር ውስጥ ደግሞ ሌላ ዓለም አለ። አንዲት እናት የጎረቤቷን ልጅ እንደ ራሷ ትጮህበታለች፤ ከዚያም ምሳ ትሰጠዋለች። ሰዎች የእርስ በርስ ሕይወት ውስጥ በጣም የገቡ ናቸው፤ ሀዘን ቢኖር ሰፈሩ ሙሉ ያለቅሳል፤ ደስታ ቢኖር ሰፈሩ ሙሉ ይጨፍራል። አንድ ሰው ብቻውን መኖር አይችልም፤ ምክንያቱም ጎረቤት ከበሩ በፊት ልቡን ያንኳኳል። እናም ምሽት ሲወርድ ከተማዋ በድካም ትተኛለች፤ ግን ተስፋዋ አይተኛም። ኢትዮጵያዊው ሰው ብዙ ጊዜ በችግር ይኖራል፤ ነገር ግን በነገ ያምናል። ምናልባት ይህ ነው የዚህ ሕዝብ ምስጢር — በድካም ውስጥ ፈገግታን ማቆየት፣ በጨለማ ውስጥ ቡና አፍልቶ እንግዳን “እንኳን ደህና መጣህ” ማለት።    ✍ Henok

አትርሺ    የቀደመን በደል            ታግሎ ላገገመ ከነፍሱ ተሟግቶ በነደሉት ታንኳ          መቅዘፈ አይወስንም                ከስምጥ ውስጥ ገብቶ……!!!         #አቡ

አንዳንድ ሰው የጥያቄውን መልስ እያወቀ ይጠይቅሃል! ቢያንስ እንደ መምህር ማታቀውን ሊያሳውቅህ ቢሆን መልካም ነበር።       #ድከሙ_ያለን

. ኣሉ ደግሞ ኣንዳንዶች ነገ ላይ ላይኖሩ ዛሬን የሚያጫርሱን.... .