es
Feedback
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

Ir al canal en Telegram

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።

Mostrar más
2 631
Suscriptores
+624 horas
+267 días
+4830 días
Archivo de publicaciones
የማይቀርበት ልዩ ጉባኤ ከመጡ ያተርፋሉ ብዙ ስለ ማላንካራ ቤተክርስቲያን እና ክርስቲያኖች ጽናት በጉልህ ይረዳሉ እሑድ ነሐሴ 26/2016 ዓ.ም 10:00 ሰዓት ላይ ቀጠሮን ጎላ ሚካኤል ያድርጉ በብዙ
የማይቀርበት ልዩ ጉባኤ ከመጡ ያተርፋሉ ብዙ ስለ ማላንካራ ቤተክርስቲያን እና ክርስቲያኖች ጽናት በጉልህ ይረዳሉ እሑድ ነሐሴ 26/2016 ዓ.ም 10:00 ሰዓት ላይ ቀጠሮን ጎላ ሚካኤል ያድርጉ በብዙ ያተርፋሉ። የቴሌግራም ቻናላችን https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

'' ኦርቶዶክሳዊ የሥነ አዕምሮ ስልጠና '' የስልጠናው ጊዜ ከነሐሴ 18 እስከ ጥቅምት 23/2017ዓ.ም ዘወትር ቅዳሜ ከምሽቱ 11:30-1:00 በስልጠናው የሚሰጡ ትምህርቶች 1.ኦርቶዶክሳዊ የንባብ
'' ኦርቶዶክሳዊ የሥነ አዕምሮ ስልጠና '' የስልጠናው ጊዜ ከነሐሴ 18 እስከ ጥቅምት 23/2017ዓ.ም ዘወትር ቅዳሜ ከምሽቱ 11:30-1:00 በስልጠናው የሚሰጡ ትምህርቶች 1.ኦርቶዶክሳዊ የንባብ ሕይወት 2.ኦርቶዶክሳዊ እቅድና ስኬት 3.ዘመናዊነትና አገልግሎት 4.ኦርቶዶክሳዊ ራስን መግዛት 5.ኦርቶዶክሳዊ አገልግሎት ለቤ/ክ 6.ኦርቶዶክሳዊ ፍርሐትና ጭንቀት 7.ኦርቶዶክሳዊት ሂስ/ትችት/ በስልጠናው በአገልግሎት ቆይታችን እራሳችንን የምንመለከትበት አመለካከታችንን የምናጎላበት የነገዋን ቤ/ክ በአዕምሮአችን ስለን በአገልግሎት እንድንጠነክር የሚያደርግ ስልጠና በመሆኑ የቅዳሜ ምሽትን ከ11:30 ጀምሮ በጎላ ቅዱስ ሚካኤል ቤ/ክ ስብከተ ወንጌል አዳራሽ አይቀርም። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

"ቅጥርን የሚጠግንን፥ ምድሪቱንም እንዳላጠፋት በፈረሰበት በኩል በፊቴ የሚቆምላትን ሰው በመካከላቸው ፈለግሁ፥..." ት.ሕዝ 22፥30 የተወደዳችሁ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት፤ እንኳን ለዓመታዊ የአን
"ቅጥርን የሚጠግንን፥ ምድሪቱንም እንዳላጠፋት በፈረሰበት በኩል በፊቴ የሚቆምላትን ሰው በመካከላቸው ፈለግሁ፥..." ት.ሕዝ 22፥30 የተወደዳችሁ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት፤ እንኳን ለዓመታዊ የአንድነት የጉዞ ቀናችን በሰላም አደረሳችሁ። ብዙዎች በናፍቆት የሚጠብቁት፣ በስራ፣ በኑሮ፣ በልዩ ልዩ ምክንያቶች የተራራቁ አባላት የሚገናኙበት ዓመታዊው ጉዟችን እነሆ ደረሰ። ጳጉሜ 3/2016 ዓ.ም ሰማይ በሚከፈትበት፣ ጸሎት በሚሰማበት ቀን የፍኖተ ብርሃን አባላት በአንድ ላይ በአንድ ቦታ በአገልግሎታቸው ቁመው እና ደምቀው በጋራ በየረር በዓታ ገዳም ይታደማሉ። መቅረት ያስቆጫል፤ በዚህ ዕለት በፈረሰው በኩል ቅጥራችንን እንድንጠግን  የፍኖተ ብርሃን ልጆች እንሰበሰባለን። በድጋሚ እንኳን ለፍኖተ ብርሃን ዓመታዊ ጉዞ አደረሰን አደረሳችሁ በጳጉሜን 3/2016 ዓ.ም አይቀርም። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

ነሐሴ 24   ጻድቁ አቡነ ተክለሃይማኖት ነሐሴ ሃያ አራት በዚህችም ቀን ታላቅ የከበረ ሐዲስ ሐዋርያ የትሩፋትም መምህር የሆነ አባታችን ተክለሃይማኖት አረፈ። የዚህም ቅዱስ የአባቱ ስም ጸጋ ዘአብ የእናቱ ስም እግዚእ ኀረያ ነው እሊህም ቅዱሳን ለኢትዮጵያ የሃይማኖት ብርሃንን ላበሩ ካህናት ከወገኖቻቸው የሆኑ ናቸው። እግዚእ ኀረያም መካን ስለሆነች ልጅን ይሰጣቸው ዘንድ ወደ እግዚአብሔር እያዘኑ ሲጸልዩ ኖሩ። በዚህም ነገር እያሉ የዳሞት ገዥ ሞተለሚን ሰይጣን አነሣሣው የሸዋን አውራጃዎች እስከ ጅማ እስከ ገዛ ድረስ። የሀገር መኳንንቶችም በየተራቸው ሚስቶቻቸውን ይሰጡታል። ከማረከውም ደምግባት ያላቸውን ሴቶች ያገኘ እንደሆነ ቁባቶች ያደርጋቸዋል። በዚያም ወራት ወደ ጽላልሽ ደርሶ ብዙ ክርስቲያኖችን ገደለ ከእርሳቸውም የሚበዙትን ማረከ ጸጋ ዘአብም ከግድያ ፍርሃት የተነሳ ሸሸ አንድ ወታደርም ተከተለው እርሱም ወደ ባሕር ተወርውሮ ገባ በእግዚአብሔርም ፈቃድ በባሕሩ ውስጥ ተሸሸገ። ሚስቱን እግዚእ ኀረያንም ወታደሮቹ ማረኳት ወደ ሞተለሚም አደረሷት ባያትም ጊዜ ውበቷንና ላህይዋን አደነቀ በልቡም እጅግ ደስ ብሎት ብዙ ሽልማትን ጌጥን ሰጥቷት በሽልማትና በጌጥ ሁሉ ሸለማት አስጌጣትም የጋብቻ ሥርዓትንም ማዘጋጀት ጀመረ ለሠርጉም እንዲሰበሰቡ ወደመኳንንቶቹ ሁሉ ላከ። እግዚእ ኀረያም ይህን በሰማች ጊዜ ከአረማዊ ጋር አንድ ከመሆን ያድናት ዘንድ በብዙ ልቅሶ ወደ እግዚአብሔር ጸሎትን አደረገች። ያን ጊዜም የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል በብርሃናዊ ክንፉ ተሸክሞ ከዳሞት አገር ወደ ምድረ ዞራሬ አድርሶ ወዲያውኑ ወደ ቤተ መቅደስ አስገብቶ በሴቶች መቆሚያ አቆማት። ባሏ ጸጋ ዘአብም ከማዕጠንት ጋራ በወጣ ጊዜ እንደተሸለመች ቁማ አያት አድንቆ በልቡ ይቺ ሴት ምንድን ናት ወደዚህስ ማን አመጣት አለ። የማዕጠንቱንም ሥራ ጨርሶ ወጣ በጠየቃትና በመረመራት ጊዜ እርሷ ሚስቱ እግዙእ ኀረያ እንደሆነች አገኛት እርሷም ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው እግዚአብሔር ያደረገላትን ነገረችው። ከዚህም በኋላ የእግዚአብሔር መልአክ በአንዲት ሌሊት ተገለጠላቸው የዜናው መሰማት በዓለሙ ሁሉ የሚደርስ የተባረከ ልጅ ይወልዱ ዘንድ እንዳላቸው ነገራቸው አበሠራቸው። ከጥቂት ቀኖችም በኋላ ይህ ቅዱሱ ተፀንሶ በታኀሣሦ ወር በሃያ አራት ተወለደ በጸጋ ዘአብና በእግዚእ ኀረያ ቤታቸው ታላቅ ደስታ ሆነ ከዘመዶቻቸውና ከጐረቤቶቻቸው ጋራ ደስ አላቸው። ለክርስትና ጥምቀትም በአስገቡት ጊዜ ፍሥሓ ጽዮን ብለው ሰየሙት። ሕፃኑም አደገ ድንቅ ተአምራትንም እያደረገ ዕውቀትንና ኃይልንም ተመልቶ በመነፈስ ቅዱስ ጸና። ከዚህም በሗላ ዲቁና ይሾመው ዘንድ አባ ጌርሎስ ወደ ተባለ ጳጳስ ወሰዱት በዚያንም ዘመን በዛጔ መንግሥት የእስክንድርያ ሊቀ ጳጳሳት አባ ብንያሚን ነበር። ወደ ጳጳሱም በአደረሱት ጊዜ ይህ ልጅ የተመረጠ ዕቃ ይሆናል ብሎ ትንቢት ተናገረለት። የዲቁና ሹመትንም ተቀብሎ ወደ ሀገሩ ተመለሰ። ጐልማሳ በሆነ ጊዜ አራዊትን ሊያድን ወደ ዱር ሔደ። ቀትር ሲሆንም የክብር ባለቤት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መልኩ የሚያምር ጐልማሳ አምሳል በቅዱስ ሚካኤል ክነፍ ላይ ተገለጠለትና እንዲህ አለው ወዳጄ አትፍራ እንግዲህ የኃጢአተኞችን ነፍስ ወደ ሕይወት የምታጠምድ ትሆናለህ እንጂ አራዊትን የምታድን አትሆንም ስምህም ተክለ ሃይማኖት ይሁን እንደ ኤርምያስና እንደ አጥማቂው ዮሐንስ እኔ ከእናትህ ማኀፀን መርጬ አከብሬሃለሁና እነሆ በሽተኞችን ትፈውስ ዘንድ ሙታንንም ታሥነሣ ዘንድ ሥልጣንን ሰጠሁህ ርኩሳን አጋንንትንም ከሁሉ ቦታ ታሳድዳቸዋለህ። ወደ ቤቱም በተመለሰ ጊዜ ገንዘብን ሁሉ ለድኆችና ለምስኪኖች በተነ ዓለሙን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጠፋ ለሰው ምን ይጠቅመዋል እያለ ቤቱን እንደ ተከፈተ ትቶ ምርኩዙን ይዞ በሌሊት ወጣ። ከዚህም በኋላ ወደ ጳጳስ ሔዶ የቅስና ሹመት ተቀብሎ ለሸዋ አገር ሁሉ ወንጌልን መስበክ ጀመረ። ዐሥራ ሁለት ሽህ ሦስት መቶ ነፍስ ያህል አጠመቀ ለጣፆት የሚሠውበትን ሁሉ ሻረ በውስጡ የሚኖሩ አጋንንት እስከሸሹ ድረስ ዐፀዶቻቸውን ሁሉ ቆረጠ። ወደ ዳሞት ምድር ሔዶ ብዙ ሟርተኞችንና አስማተኞችን ጠንቋዮችን አሳመነ ከሀዲ ሞተለሚም ብዙ ወራት ተቃወመው በጉማሬ ማጥመጃ ውስጥ በመጨመር ብዙ ጊዜ ወደ ገደል ወረወረው እርሱ ግን በደኀና ተመለሰ ከዚህም በኋላ በክብር ባለቤት ጌታችን ስም ያደረገውን ድንቅ ተአምራቱን አይተው የአገር ሰዎች ሁሉም ከንጉሣቸው ጋራ አመኑ የክርስትና ጥምቀትንም አጠመቃቸው ቤተ ክርስቲያንም ሠርቶላቸው የቤተ ክርስቲያንን ሥርዓት አስተማራቸው በቀናች ሃይማኖትም አጸናቸው ከዚህም ሁሉ ጋራ በጾም በጸሎት በስግደት ሁልጊዜ ያለ ማቋረጥ ተጠምዶ ይጋደል ነበር። ሐይቅ በሚባል ቦታ ወደሚኖር ወደ ኢየሱስ ሞዓ የእግዚአብሔር  ሔዶ ከእርሱም የምንኲስና ልብስ ቀሚስና ቅናትን ተቀበለ። ከዚያም ወደ ደብረ ዳሞ ሔዶ ለአቡነ አረጋዊ አራተኛ ከሆነ ከአባ ዮሐኒ ዘንድ ቆብንና አስኬማን ተቀበለ። ሁለተኛም ወደ ኢየሩሳሌም ሒዶ ከከበሩ ቦታዎችና ከሊቀ ጳጳሳቱ ቡራኬን ተቀበለ። በዚህም በኋላ መጠጊያ ሠርቶ በፊቱ በሗላው በቀኙ በግራው የተሳሉ ፍላጻዎችን ተከለ ይህንም ማድረጉ በመደገፍና በመተኛት እንዳያርፍ ነው በዚያም እግሩ ከቅልጥሙ እስቲሰበር ሰባት ዓመት ቆመ። በዚያም ወራት ምንም የዕንጨት ፍሬ ወይም ቅጠል ሳይቀምስ ውኃም ሳይጠጣ ኖረ። ከዚህም በኋላ የክብር ባለቤት ጌታችን ኢየሱስ ክርቶስ ወደርሱ መጣ ከእርሱም ጋራ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ደግሞ የከበሩ ነቢያትና ሐዋርያት ሁሉም ሰማዕታትና ጻድቃን የጳጳሳት አለቆች የመላእክት አለቆችም ከሠራዊቶቻቸው ጋራ አሉ። እነሆ የዚህ ዓለም ድካምህ ተፈጸመልህ በእኔ ዘንድም የምቀበለው ሆነ ከእንግዲህስ መንግሥተ ሰማያትን ትወርስ ዘንድ ና። እነሆ ስምህን ለሚጠራ መታሰቢያህን ለሚያደርግ ገድልህን ለሚጽፍ ለሚያነበውና ለሚሰማውም ቤተ ክርስቲያንህን ለሚሠራ በስምህ መባ ለሚሠጥ ለድኆችም በስምህ ለሚመጸውት በመታሰቢያህም ቀን ለሚቆርብ ስለ አንተ በጎ ሥራ ለሚሠራ ሁሉ እኔ እስከ ዐሥር ትውልድ እምርልሃለሁ። አባታችንም እጅግ ደስ አለው ለጌታችንም ሰገደ ጌታችንም ከእርሱ ዘንድ በታላቅ ክብር ወደ ሰማያት ዐረገ። ከዚህም በኋላ አባታችን  ዘጠና ዘጠኝ ዓመት ሆኖት በለመለመ ዕርጅና አረፈ። በመዘመርና በማመስገን አክብረው ገንዘው በዋሻው ውስጥ ቀበሩት። የጻድቁ አቡነ ተክለሃይማኖት በረከት በሁላችንም ላይ ይደር። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባል የሆንሽው እህታችን ወ/ሮ ቀለሟ ባደግ እንኳን ደስ አለሽ የፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል
የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባል የሆንሽው እህታችን ወ/ሮ ቀለሟ ባደግ እንኳን ደስ አለሽ     የፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የሰንበት ት/ት ቤታችን የሕጻናት እና የማዕከላውያን ዓመታዊ ጉዞ ደረሰ ወደ መንበረ መንግስት መናገሻ ማርቆስ የጉዞ ቀን እሑድ ነሐሴ 26/2016 ዓ.ም የጉዞ መነሻ ሰዓት ጠዋት 12:00 መመለሻ ሰዓ
የሰንበት ት/ት ቤታችን የሕጻናት እና የማዕከላውያን ዓመታዊ ጉዞ ደረሰ ወደ መንበረ መንግስት መናገሻ ማርቆስ የጉዞ ቀን እሑድ ነሐሴ 26/2016 ዓ.ም        የጉዞ መነሻ ሰዓት ጠዋት 12:00                   መመለሻ ሰዓት    11:00 የጉዞ ዋጋ- 250 ብር የማስገቢያ አካውንት 1000644993934    አብርሃም አስራት እና ሸዋንግዛው ሐብቴ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የሰንበት ት/ት ቤታችን የሕጻናት እና የማዕከላውያን ዓመታዊ ጉዞ ደረሰ ወደ መንበረ መንግስት መናገሻ ማርቆስ የጉዞ ቀን እሑድ ነሐሴ 26/2016 ዓ.ም        የጉዞ መነሻ ሰዓት ጠዋት 12:00                   መመለሻ ሰዓት    11:00 የጉዞ ዋጋ- 250 ብር የማስገቢያ አካውንት 1000644993934    አብርሃም አስራት እና ሸዋንግዛው ሐብቴ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

"... ሕፃናትን ወደ እኔ ይመጡ ዘንድ ተዉ አትከልክሉአቸው፤ የእግዚአብሔር መንግሥት እንደነዚህ ላሉት ናትና።" ማር 10፥14 የሰንበት ት/ት ቤታችን ሕጻናት ክፍል ለ6 ወራት ሲያስተምራቸው የቆዩ አ
+4
"... ሕፃናትን ወደ እኔ ይመጡ ዘንድ ተዉ አትከልክሉአቸው፤ የእግዚአብሔር መንግሥት እንደነዚህ ላሉት ናትና።" ማር 10፥14 የሰንበት ት/ት ቤታችን ሕጻናት ክፍል ለ6 ወራት ሲያስተምራቸው የቆዩ አዲስ የሰንበት ት/ት ቤት  ተማሪዎችን ወላጆች በተገኙበት በማስመረቅ ወደ ቃሌ ተራራ አቡነ ሐብተማርያም ገዳም  ነሐሴ 19/2016 ዓ.ም መንፈሳዊ ጉዞ አከናወነ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የሰንበት ትምህርት ቤታችን ማዕከላውያን ክፍል ለ6 ወራት ሲያስተምራቸው የነበሩትን አዳዲስ የሰ/ት/ቤት አባላት በማስመረቅ ወደ ቃሌ ተራራ አቡነ ሐብተማርያም ገዳም ነሐሴ 19/2016 ዓ.ም መንፈሳዊ
+9
የሰንበት ትምህርት ቤታችን  ማዕከላውያን ክፍል ለ6 ወራት ሲያስተምራቸው የነበሩትን አዳዲስ የሰ/ት/ቤት አባላት በማስመረቅ ወደ ቃሌ ተራራ አቡነ ሐብተማርያም ገዳም  ነሐሴ 19/2016 ዓ.ም መንፈሳዊ ጉዞ አከናወነ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባል የሆንከው ወንድማችን ብርሃኑ ዘሪሁን እንኳን ደስ አለህ የፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነ
የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባል የሆንከው ወንድማችን ብርሃኑ ዘሪሁን እንኳን ደስ አለህ     የፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የሰንበት ትምህርት ቤታችን ፍኖተ ብርሃን ዓመታዊ ጉዞ - ወደ የረር በዓታ ጳጉሜ 3 /2016 ዓ.ም የጉዞ ዋጋ ለተማሪዎች 400 ብር ለሠራተኞች 450 ብር በንግድ ባንክ አካውንት 100064499393
የሰንበት ትምህርት ቤታችን ፍኖተ ብርሃን ዓመታዊ ጉዞ -  ወደ የረር በዓታ ጳጉሜ 3 /2016 ዓ.ም የጉዞ ዋጋ ለተማሪዎች 400 ብር                 ለሠራተኞች 450 ብር በንግድ ባንክ አካውንት 1000644993934 አብርሃም አስራት እና ሸዋንግዛው ሀብቴ በማስገባት ይመዝገቡ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የሰንበት ትምህርት ቤታችን ፍኖተ ብርሃን ዓመታዊ ጉዞ -  ወደ የረር በዓታ ጳጉሜ 3 /2016 ዓ.ም የጉዞ ዋጋ ለተማሪዎች 400 ብር                 ለሠራተኞች 450 ብር በንግድ ባንክ አካውንት 1000644993934 አብርሃም አስራት እና ሸዋንግዛው ሀብቴ በማስገባት ይመዝገቡ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የተልዕኮ ተማሪዎች የጉዞ ማስታወሻ ፎቶ ነሐሴ 19/2016 ዓ.ም መናገሻ ማርያምና ጋራው መድኃኔዓለም
+9
የተልዕኮ ተማሪዎች የጉዞ ማስታወሻ ፎቶ ነሐሴ 19/2016 ዓ.ም መናገሻ ማርያምና ጋራው መድኃኔዓለም

በሰንበት ትምህርት ቤታችን ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት ክፍል ከሚሰጠው አገልግሎቶች አንዱ የተልዕኮ ት/ት ማስተባበሪያ ክፍል ለሚያስተምራቸው ተማሪዎችና ለቤተሰቦቻቸው የተዘጋጀው ወደ መናገሻ አምባ
+9
በሰንበት ትምህርት ቤታችን ትምህርትና ሐዋርያዊ አገልግሎት ክፍል ከሚሰጠው አገልግሎቶች አንዱ የተልዕኮ  ት/ት ማስተባበሪያ ክፍል ለሚያስተምራቸው ተማሪዎችና ለቤተሰቦቻቸው የተዘጋጀው  ወደ መናገሻ አምባ ማርያምና ጋራው መድኃኔዓለም ገዳም  በትላንትናው ዕለት ነሐሴ 19/2016 ዓ.ም መንፈሳዊ ጉዞ ተከናወነ። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን  https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባል የሆንሽው እህታችን ቤዛ ታደሰ እንኳን ደስ አለሽ የፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። h
የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባል የሆንሽው እህታችን ቤዛ ታደሰ እንኳን ደስ አለሽ     የፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com