es
Feedback
የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)

Ir al canal en Telegram

ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።

Mostrar más
2 616
Suscriptores
+524 horas
+127 días
+3030 días
Archivo de publicaciones
''ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብፁዕ ነው'' ሐዋ.20፥35 የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት በጎ አድራጎት ክፍል በየዓመቱ በምዕመናን እገዛ ለተቸገሩ ሕጻናት የትምህርት መሣሪያ ድጋፍ ያደርጋል። እርስዎም የቻሉ
''ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብፁዕ ነው'' ሐዋ.20፥35 የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት በጎ አድራጎት ክፍል በየዓመቱ በምዕመናን እገዛ ለተቸገሩ ሕጻናት የትምህርት መሣሪያ ድጋፍ ያደርጋል። እርስዎም የቻሉትን የአቅምዎትን በመለገስ እንዲሳተፉ በትህትና እንጠይቃለን።  ዝርዝራቸውም - 1 ደርዘን ደብተር--------800 - 1 ደርዘን እስክርቢቶ -----300 - 1 ደርዘን እርሳስ ---------150 - 1 ቦርሳ  -------------------900 - 1 ኮምፓስ ----------------120                ጠቅላላ ፓኬጅ ---------2270 ብር                 በተናጠል መለገስ ይቻላል። 100065853292 ተስፋዬ፣ሙሉጌታ እና ሸዋንግዛው ለበለጠ መረጃ:- 09 13 00 60 86                        - 09 12 41 97 72                        - 09 31 14 44 44 ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

ለሰ/ት/ቤታችን ወጣትና ባለትዳር ጉዞ የምትሄዱ አባላት በሙሉ """"""“"""""""""""""""""""""""""'''''''''''''''''''''' እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ ነገ ለምናከናውነ
ለሰ/ት/ቤታችን ወጣትና ባለትዳር  ጉዞ የምትሄዱ አባላት በሙሉ  """"""“"""""""""""""""""""""""""'''''''''''''''''''''' እንደ እግዚአብሔር መልካም ፈቃድ ነገ ለምናከናውነው ዓመታዊ ጉዞ ማሳሰቢያ - ወንዶች ለጉዞ ነጠላ በመልበስ ሴቶችም ሥርዓተ ቤተክርስቲያናዊ አለባበስ እንዳይዘነጋ - 12:30 ጎላ በታችኛው በር ጉሊት ጋር የመኪና መነሻ ቦታ እንድትገኙ - ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያ መያዝ እንዳትረሱ ወደ መኪና የመግቢያ ሰአት 12:30 ነው እዳታረፍዱ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ሐዋርያዊ አገልግሎታቸውን ጨርሰው ወደ መንበረ ክብራቸው በሰላም ተመለሱ። ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአ
+3
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ሐዋርያዊ  አገልግሎታቸውን ጨርሰው  ወደ መንበረ ክብራቸው በሰላም ተመለሱ። ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ሐምሌ 1/2017 ዓ.ም ወደ አሜሪካ ያቀኑ ሲሆን በዛሬው ዕለት ጳጒሜ 01/2017 ዓ.ም ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰዋል። ቅዱስነታቸው ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸውን ተከትሎ ክብረ አበውን አሠረ ሐዋርያትን መሠረት በማድረግ ከቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ጀምሮ በብፁዓን አበው ሊቃነ ጳጳሳት  የእንኳን ደህና መጡ አቀባበል  ተደርጎላቸዋል። የብፁዕ ወቅዱስ አባታችን ቡራኬ አይለየን። ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

    ለፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት አባላት    ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ የበዓለ መስቀል ጥናትን በሚመለከት ዝማሬ የምታጠኑ  አባላት የትራንስፖርት አገልግሎት ስለተጀመረ ከሰኞ ጳጕሜ 3 /2017 ዓ.ም ጀምሮ በጠዋቱ ክ/ጊዜ በጊዜ በሰዓታችሁ በጎላ ጊቢ ውስጥ በመገኘት የመዝሙር ጥናት ቦታ መሔድ የምትችሉ ሲሆን በጊዜ  አለመመቸት ምክንያት መደበኛውን ጥናት መሳተፍ የማትችሉ ነገር ግን በበዓሉ ዕለት ከደብር በሚነሳው በዝማሬ ለማገልገል  የምትፈልጉ አባላት የምዕራብ ዞን የጥናት ቦታ በደብረ ኃይል ቅዱስ ራጉኤል ቤ/ክ ዘወትር ቅዳሜ እና እሑድ ምሽት ከ11:00-2:00 ሰዓት ጥናት ስለተመቻቸ ማጥናትና መሳተፍ ትችላላችሁ በጥናቱ ያልተሳተፈ በአገልግሎቱ እንደማይሳተፍ በማክበር እንገልጻለን።      የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት አባላት ጉዳይ ክፍል     ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

መጥምቁ ቅዱስ ዮሐንስ ጳጒሜን አንድ ቀን በዚህች ዕለት ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ ወደ እሥር ቤት ገብቷል። ይሕስ እንደ ምን ነው ቢሉ፦ ንጉሡ ሔሮድስ የወንድሙን የፊልጶስን ሚስት ሔሮድያዳን በማግባቱና በ
መጥምቁ ቅዱስ ዮሐንስ ጳጒሜን አንድ ቀን በዚህች ዕለት ቅዱስ ዮሐንስ መጥምቅ ወደ እሥር ቤት ገብቷል። ይሕስ እንደ ምን ነው ቢሉ፦ ንጉሡ ሔሮድስ የወንድሙን የፊልጶስን ሚስት ሔሮድያዳን በማግባቱና በመሰል ክፋቶቹ ቅዱስ ዮሐንስ ይገስጸው ነበር። ቅዱስ ዮሐንስ "መምሕር ወመገስጽ ዘኢያደሉ ለገጽ" "ፊት አይቶ የማያዳላ" ነውና ገሰጸው። ሔሮድስ ቅዱሱን ይፈራው ያከብረውም ነበር። በኋላ ግን ፈቃደ ሥጋው ስላየለበት በተለይ ደግሞ ከሰባት ቀናት በኋላ ልደቱን ሲያከብር እንዳይረብሸው በመስጋት በዚህች ቀን በወታደሮቹ አስይዞ እሥር ቤት ውስጥ ጥሎታል። ለሰባት ቀናት በጨለማ ውስጥ አሥሮ መስከረም 2 ቀን አስቆርጦታል።    የቅዱስ ዮሐንስ ረድኤት በረከቱ አይለየን

ቅዱስነታቸው ቅዳሜ ጳጕሜን 1 2017 ዓ.ም ወደ መንበረ ክብራቸው ኢትዮጵያ ይገባሉ!!! ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኲሱም ወእጨጌ ዘ
ቅዱስነታቸው ቅዳሜ ጳጕሜን 1 2017 ዓ.ም ወደ መንበረ ክብራቸው ኢትዮጵያ ይገባሉ!!! ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኲሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ከሁለት ወራት የሰሜን አሜሪካ ቆይታ በኋላ ቅዳሜ ጳጕሜን 1 ቀን 2017 ዓ.ም ወደ መንበረ ክብራቸው ኢትዮጵያ ይገባሉ :: የቅዱስነታቸውን በሰላም ወደ ቅድስት ሀገር ኢትዮጵያ መንበረ ክብራቸው መምጣታቸውን አስመልክቶ ደማቅ አቀባበል ይደረጋል! ቅዱስነታቸው  ቅዳሜ ጳጕሜን 1 ቀን 2017 ዓ.ም ማለዳ ጠዋት ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ  ብፁዓን ሊቃነጳጳሳት ፣ልብሰ ተክህኖ የለበሱ ሊቃውንት፣ካህናት ና የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች በታላቅ መንፈሳዊ ሥርዓት ይቀበሏቸዋል ። © የሕዝብ ግንኙነት መምሪያ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

በአባላት ጥያቄ መሰረት እስከ ነገ ነሐሴ 30 የጉዞ ትኬት መቁረጫ ቀን ተራዘመ --------------------------------------------------------- የጉዞ ቀን:- ጷግሜ 2/20
በአባላት ጥያቄ መሰረት እስከ ነገ ነሐሴ 30 የጉዞ ትኬት መቁረጫ  ቀን ተራዘመ --------------------------------------------------------- የጉዞ ቀን:-  ጷግሜ 2/2017 ዓ.ም የጉዞ ቦታ፡- አዲስ አለም ማርያም ዋጋ:- ለወጣት አባላት  550 ብር ለባለትዳር አባላት:- 1000 ብር(ከነባለቤትዎ) 100 ብር ቅናሽ => ቦታ ለማስያዝ በ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000644993934 ገቢ እያደረጋችሁ  በ 0903005951 ስልክቁጥር ያስገባችሁበትን ስሊፕ በቴሌግራም መላክ ትችላላችሁ።                    የጉዞ ኮሚቴ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የጉዞ ትኬት መቁረጫ ቀን ሊጠናቀቅ 1ቀን ብቻ ቀረው --------------------------------------------------------- የጉዞ ቀን:- ጷግሜ 2/2017 ዓ.ም የጉዞ ቦታ፡- አ
የጉዞ ትኬት መቁረጫ ቀን ሊጠናቀቅ 1ቀን ብቻ ቀረው --------------------------------------------------------- የጉዞ ቀን:-  ጷግሜ 2/2017 ዓ.ም የጉዞ ቦታ፡- አዲስ አለም ማርያም ዋጋ:- ለወጣት አባላት  550 ብር ለባለትዳር አባላት:- 1000 ብር(ከነባለቤትዎ) 100 ብር ቅናሽ => ቦታ ለማስያዝ በ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000644993934 ገቢ እያደረጋችሁ  በ 0903005951 ስልክቁጥር ያስገባችሁበትን ስሊፕ በቴሌግራም መላክ ትችላላችሁ።                    የጉዞ ኮሚቴ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com

የጉዞ ትኬት መቁረጫ ሊጠናቀቅ 2 ቀን ብቻ ቀረው --------------------------------------------------------- የጉዞ ቀን:- ጷግሜ 2/2017 ዓ.ም የጉዞ ቦታ፡- አዲስ
የጉዞ ትኬት መቁረጫ ሊጠናቀቅ 2 ቀን ብቻ ቀረው --------------------------------------------------------- የጉዞ ቀን:-  ጷግሜ 2/2017 ዓ.ም የጉዞ ቦታ፡- አዲስ አለም ማርያም ዋጋ:- ለወጣት አባላት  550 ብር ለባለትዳር አባላት:- 1000 ብር(ከነባለቤትዎ) 100 ብር ቅናሽ => ቦታ ለማስያዝ በ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000644993934 ገቢ እያደረጋችሁ  በ 0903005951 ስልክቁጥር ያስገባችሁበትን ስሊፕ በቴሌግራም መላክ ትችላላችሁ።                    የጉዞ ኮሚቴ ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው። https://t.me/finotebirhan12 የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12 የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1 የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com