636
Suscriptores
+1224 horas
+567 días
+9030 días
Archivo de publicaciones
የ 2017 ዓ.ም የትምህርት መማሪያ ቁሳቁስ ዝርዝር ይመልከቱ ።👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/kgindiana
ስኩል ኦፍ ኢንዲያና
ለተመራቂ ተማሪ ወላጆች
ውድ ወወላጆች የመመረቂያ ጋውን እስከ ሐምሌ19/2016 ዓ.ም ባሉት ቀናት ጀሞ 1 ከለላ ህንጻ 2ኛ ፎቅ መጥታችሁ እንድትመልሱ
ማሳሰቢያ
- ለመያዣነት የተከፈለው ብር400 ተመላሽ የሚሆነው ጋዋኑን በንጽህና ሲመለስ ነው፡፡
- ከሐምሌ 19/2016 ዓ.ም በኋላ በቀን 50 ቅጣት የሚኖር መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
ት/ቤቱ
🧑🎓🧑🎓🧑🎓🧑🎓🧑🎓🧑🎓🧑🎓🧑🎓🧑🎓🧑🎓🧑🎓
🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓
ስኩል ኦፍ ኢንድያና ትምህርት ቤት
ቅድመ መደበኛ
የ2016ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች
እንኳን ደስ አላችሁ።🧑🎓🎓
🎓🎓🎓 ሐምሌ 14 🎓🎓🎓
🎓🎓ከጠዋቱ 2:00 ጀምሮ🎓🎓
🎓በቦስኮ አዳራሽ 🎓
💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥
🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓🎓
የምዝገባችን 60% ተጠናቀቀ
🔔🔔🔔🔔🔔🔔🔔🔔🔔🔔🔔
ውድ የተማሪ ወላጆች በተደጋጋሚ በፅሁፍ መልዕክት እንዳሳወቅነው፣ የ 2017 የትምህርት ዘመን ምዝገባ ከ ባለፈው ሰኞ ማለትም 28/11/16 አንስቶ መጀመሩ ይታወሳል።
ሆኖም ለተከታታይ ሁለት ሳምንታት በተደረገው ምዝገባ የትምህርት ሚኒስተር ያስቀመጠውን የተማሪ ቅበላ ብዛት፣እያጠናቀቅን ነው ።
ስለሆነም ከዚህ ቀደም በትምህርት ቤቱ ስትገለገሉ የነበራችሁ ወላጆች (ነባር ተማሪዎች) ከወዲሁ እንድታስመዘግቡ በድጋሚ ለማስታወስ እንወዳለን።
ማስታወሻው
🖍🖍🖍🖍🖍🖍🖍🖍🖍🖍
ሰኞ ሐምሌ 15/11/2016 ዓ.ም የተማሪዎች። ምዝገባ/ቅበላ/ የመጨረሻ ቀን መሆኑን ለማሳሰብ እንወዳለን ።
ከተቀመጠው ቀን ውጪ የሚመጣ አስመዝጋቢ ለሚያጋጥመው ችግር ት/ቤቱ ሀላፊነት እንደማይወስድ በጥብቅ ለማሳሰብ እንወዳለን ።
🏘🏘ት/ቤቱ
🔊 ብልህ ወላጅ ለልጁ
ቅድሚያ ይሰጣል🔊
እንኳን ደስ ያላችሁ ፤ ደስ ብሎናል
🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺
🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉
የመካከለኛ ጀረጃ ት/ት መልቀቃያ ከተማ አቀፍ ፈተና የወሰዱ ሁለም /100%/ የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች የላቀ ውጤት በማስመዝገብ ወደ 9ኛ ክፍል መዘዎወራቸውን ስንገልፅ በታላቅ ደስታ ነው ። 🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊🎊
ፈተናውን ከወሰዱት አጠቃላይ 44 ተማሪዎች ውስጥ 19 ተማሪዎች ከ90% በላይ ውጤት ሲያስመዘግቡ ቀሪ 25 ተማሪዎች 50-89% ማምጣት ችለዋል።
🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺
ለተመዘገበው ከፍተኛ ውጤት ትምህርት ቤቱ ከልብ የመነጨ ምስጋና ለመምህራን ፣ ለወላጆች ፣ ለተማሪዎች እንዲሁም ለአስተዳደር ሰራተኞች በተጨማሪም አስተዎፆ ላበረከታችሁ የትምህርት ቤታችን ማህበረሰብ በሙሉ ማቅረብ ይወዳል ።
🪅 🎊🪅🎉🎊🪅🎉🎊🪅🎉🎊🪅
🏠ት/ቤቱ
#Welcome to School of indiana Jemo branch
We are glad to inform you that.
# School of Indiana is Registering Newly Coming Students for 2024/25!
Here are the school's basic information:
# Name:
school of indiana
# Year of establishment:
2006 E.C,
# The school's standard /level:
level 3
# Annual Coast:
32,000.00 ETB for Grades and
40,000.00 ETB for KG,
# School's age/ grade levels
from Kindergarten to grade 12,
#School Facilities:
School of indiana's Facilities include:
- Modern buildings,
- Classrooms- Space: Adequate size to accommodate students comfortably.
- Lighting and Ventilation: Proper and natural lighting, as well as good ventilation bright.
- Classrooms and offices which are well-furnished and equipped with imported and qualitative educational materials,
- well -organized sports field and playgrounds,
- well-painted classrooms as well as walkways and corridors,
- Standardized Libraries and Science Laboratories!
# Child safty policy:
- It never compromises the safety of each child and has no tolerance over child abuse and maltreatment so far, the school strictly adheres to children's rights.
#Teaching Quality:
Services which we are provided for the community are very useful. Quality is its prime concern of us.
- The quality of education services are peculiar characteristics of the school so, this makes us, the difference.
# Curriculum:
with our distinguished values to be added, we fully apply the New National Curriculum of Education.
# Special Need Services:
we emphasize inclusive education
with available additional professional
support.
# Extracurricular Activities:
we encourage and facilitate learning
from different directions. For this
reason, we established more than 15
clubs for our students.
#Education Technology:
we wisely support the teaching
and learning processes with assorted
educational technologies.
# Leadership/Administration:
The school is led by highly
professional, experienced and.
competent Leaders.
# P.S.T.A:
we believe the power of working
hand to hand with different stakeholders like P.S.T.A and also, we are running with the new manual.
Parents-Students-Teachers
Association/
# Location:
Jemo 3, about 50 meters from the
glass factory or k/k Sub City.
Community Police Department,
beside Mariyam church.
Tel. +251 913 37 59 40
+251 913 97 00 01
https://t.me/jemobrunch
## We are the home of visionaries!
We really thank You
መልካም ዜና...
እንኳን ለ2017 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ እያልን ት/ቤታችን ከሰኔ 28-ከሐምሌ 15 ቀን / 2016ዓ.ም. ድረስ የነባር ተማሪዎች ምዝገባ የሚያካሄድ መሆኑን ስንገልጽ በደስታ ነው። እባክዎን ቦታዎቹ ከመያዛቸው በፊት ባስቀመጥነው የምዝገባ ሰሌዳ መሰረት ልጅዎን በቶሎ እንዲያስመዘግቡ እናሳስባለን።
ማስታወሻ
#የክረምት ማጠናከሪያ ትምህርት ሐምሌ 10 /2016ዓም የሚጀምር ይሆናል ።
# የ2016ዓ.ም የተማሪዎች ሪፖርት ካርድ ሐምሌ 01 /2016ዓ.ም ይሰጣል ።
የትቤ/ቱ አስተዳደር
የመጨረሻ ማስታወሻ
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ክፍያ በወቅቱ ባለመክፈል የሚፈጠረው መስተጓጎል ትምህርት ቤቱ ኃላፊነት የማይወስድና ምንም አይነት መጉላላት በተማሪዎቻችን ላይ እንዳይከሰት ወላጆች ትብብራችሁን እንጠይቃለን፡፡
💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥
ማሳሰቢያ: ከማክሰኞ ሰኔ 18 ቀን 2016ዓ. ም ጀምሮ ክፍያ ያላጠናቀቀ ተማሪ ክፍል የማይገባ መሆኑን በጥብቅ እናሳሰባለን::
🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀
ከማክበር ሰላምታ ጋር
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
ት/ቤት አስተዳደር
የ2016 ዓ.ም የትምህርት ክፍያን ስለማጠናቀቅ
🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺
የ2016 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን
ያልተከፈለ ሁሉንም የትምህርት ክፍያ እና የሰርቪስ ክፍያ ያላጠናቀቃችሁ ወላጆች በተደጋጋሚ እንድታጠናቅቁ ማስታወሻ መላካችን ይታወቃል፡፡ ነገር ግን የተወሰኑ ወላጆች እስካሁን ክፍያ ያልፈጸማችሁ እንደሆን የፋይናንስ መዝገባችን ያሳያል።
ስለሆነም ይህ የሚመለከታችሁ ውድ ወላጆች ውዝፍ ክፍያችሁን እስከ ሰኔ 15 ቀን 2016 ዓ. ም በማጠናቀቅ ክፍያ የፈጸማችሁበትን የባንክ ሰነድ ፋይናንስ ክፍል(ከለላ ህንፃ) እንድታቀርቡ በአክብሮት እንጠይቃለን፡፡
👇👇👇👇👇👇👇
ማሳሰቢያ:
ከሰኞ ሰኔ 17 ቀን 2016ዓ. ም ጀምሮ ክፍያ ያላጠናቀቀ ተማሪ ክፍል የማይገባ መሆኑን በጥብቅ እናሳሰባለን::
ስኩል ኦፍ ኢንዲያና ጀሞ ቅርንጫፍ የነባር ተማሪዎች ወላጆች በሙሉ፡፡
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ባወጣው ዓመታዊ የትምህርት ካሌንደር መሠረት የ2017 ዓ.ም ትምህርት ዘመን የነባር እና አዲስ ተማሪዎች ምዝገባ ከሰኔ 28 እስከ ሀምሌ 15 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ መሆኑን አውቃችሁ ከወዲሁ ዝግጅት እንድታደርጉ በአክብሮት እናሳስባለን፡፡
ት/ቤቱ
ስኩል ኦፍ ኢንዲያና
🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀
ለወላጆች በሙሉ
🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀
እንደሚታወቀው ስኩል ኦፍ ኢንዲያና በ2016 ዓ.ም ቅድመ መደበኛ እና 1ኛ ደረጃ በተደረገው የውጪ ኢንስፔክሽን በተጨማሪ እውቅና እድሳት በክፍለ ከተማችን ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ የ2016 ዓ.ም መርሀ ግብር ማጠናቀቁን እየገለጽን በ2017 የትምህርት ዘመን ከ9-12ኛ ክፍል ያሉትን ተማሪዎች ቃል በገባነው መሠረት በአዲሱ ህንፃ (ጀሞ 3 ገብርኤል ቤተክርስቲያን) አካባቢ ትምህርት የሚጀምር መሆኑን በታላቅ አክብሮት እና ደስታ ለመግለጽ እንወዳለን፡፡ ለዚህም ትልማችን መሳካት ላበረከታችሁት አስተዋፅኦ ከልብ ማመስገን እንወዳለን፡፡
💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥💥
ማስታወሻ
የምዝገባ ወቅት በሚጀምርበት ጊዜ ከ9-12ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎች በአዲሱ ህንፃ ላይ እንደሚስተናገዱ ለማሳወቅ እንወዳለን፡፡
ት/ቤቱ
ለ2017_የትምህርት_ዘመን_መስፈርቱን_አሟልተው_ምዝገባ_ማከናወን_የተፈቀደላቸው_የአንደኛና_መካከለኛ_ደረጃ.pdf6.07 MB
ለ2017_የትምህርት_ዘመን_መስፈርቱን_አሟልተው_ምዝገባ_ማከናወን_የተፈቀደላቸው_የቅድመ_አንደኛ_ተቋማት.pdf10.78 MB
