School of indiana /Mariyam/KG1-3
Mostrar más
539
Suscriptores
-124 horas
Sin datos7 días
Sin datos30 días
- Suscriptores
- Cobertura postal
- ER - ratio de compromiso
Carga de datos en curso...
Tasa de crecimiento de suscriptores
Carga de datos en curso...
ውድ ወላጆች እንደምን አላችሁ ።
👆👆👆👆👆👆👆👆👆
በተጠየቀው መሠረት ከተማሪዎች የተሰበሰበውን ገንዘብ (63600 ብር) በተባለው ሰዓትና ጊዜ ለሚመለከተው አካል ገቢ አድርገናል ።
🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀🎀
የዚህ በጎ ተግባር ተሳታፊ ለሆናችሁ ወላጆች በሙሉ የከበረ ምስጋናችንን በድጋሚ ለማቅረብ እንወዳለን ።
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
ት/ቤቱ
Repost from School of Indiana /Mariyam/ 1-4
Photo unavailableShow in Telegram
Repost from School of Indiana /Mariyam/ 1-4
Photo unavailableShow in Telegram
ወላጅና የጤና ባለሙያ ወ/ሮ እየሩሳሌም ማርቆስ ለተማሪዎች ስለ ድንገተኛ አደጋ ፣ተላላፊ በሽታ እንዲሁም በመልካም ስነምግባር ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ በመስጠት ተማሪዎችን አነቃቅተዋል ።በእጅጉ ልናመሰግን እንወዳለን ።
Photo unavailableShow in Telegram
የክርስትና እምነት ተከታዬች ለሆናችሁ ወላጆችና ተማሪዎቻችን እንዲሁም ለመላዉ ህዝበ ክርስቲያን እንኳን ለትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
በዓሉ የሰላም የደስታና የመተሳሰብ እንዲሆንላችሁ እንመኛለን ፡፡
መልካም በዓል!
ት/ቤቱ
Photo unavailableShow in Telegram
# ለውድ የስኩል ኦፍ ኢንዲያና ወላጆች/ህጋዊ አሳዳጊዎች በሙሉ-
👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ትምህርት ቤታችን የተማሪዎችን የትምህርት አገልገሎት ክፍያ በባንክ እያስከፈለ መሆኑ እሙን ነው ። ነገር ግን የአከፋፈል ስርዓቱ በጣም ቀልጣፋና ጊዜ ቆጣቢ ባለመሆኑ በተጨማሪም ከእናንተ ከውድ ወላጆች በሰበሰብነው አስተያየት መሠረት የማሻሻል ስራዎች ተሰርተዋል ስለሆነም ያለብዎትን ቀሪ ሂሳብ እና ክፍያ ቀጥሎ በሚያገኙት ኮድ መሠረት በብርሃን ባንክ ብቻ የሚከፍሉ ይሆናል ።
# ማስታውሻ
የአከፋፈል ስርዓት
👉የግንቦት ወር. 👉 ከግንቦት 1 እስከ 10
👉 የሚያዚያ ወር. 👉 ከሚያዚያ 15 እስከ 25 ድረስ መሆኑን አውቃችሁ በወቅቱ እንድትከፍሉ እያሳሰብን በወቅቱ ያልከፈለ ወላጅ
# የባንኩ ሲስተም በእየቀኑ የሚታሰብ 10 ብር ቅጣት እንደሚቀጣ ለማሳወቅ እንወዳለን
ት/ቤቱ
ለውድ የእስኩል ኦፍ ኢንዲያና ወላጆች በሙሉ
ከዚህ በኃላ ያለውን ክፍያ ቀጥሎ በሚደርሳችሁ ኮድ በብርሃን ባንክ ብቻ የምትከፍሉ ሲሆን ክፍያውም የግንቦት ወር ከግንቦት 1 እስከ10 እና የአራተኛ ሩብ አመት ክፍያ ከሚያዚያ 15 እስከ 25 ድረስ መሆኑን አውቃችሁ ክፍያውን በወቅቱ እንድትከፍሉ እያሳሰብን በወቅቱ ያልከፈለ ወላጅ በቀን 10 ብር ቅጣት ሲስተሙ እንደሚያስብበት ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳለን ።
ት/ቤቱ