SCHOOL OF INDIANA (JEMO BRANCH)
Ir al canal en Telegram
What We Do School Matters empowers schools and districts to build capacity and reach desired results through evidence-based practices, collaboration, and continuous improvement. We provide customized support in five key areas that advance learning:
Mostrar más1 495
Suscriptores
+324 horas
+57 días
+1730 días
Archivo de publicaciones
ለወላጆች እና አሳዳጊዎች በሙሉ፤
ቀን፦ 24/11/2018ዓ.ም
የ2019 የትምህርት ዘመን የነባር ተማሪዎች ምዝገባ የመጨረሻ ቀን ዛሬ ሐምሌ 24 ቀን 2018 ዓ.ም. መሆኑ ይታወቃል። ይሁን እንጅ በተፈጠረው ከፍተኛ የተገልጋዮች ቁጥር እና መጨናነቅ ምክንያት፣ በተገቢው ሁኔታ ማስተናገድ ስላልተቻለ የተፈጠረውን እንግልት ለመቅረፍ የምዝገባው ቀን እስከ ሰኞ ሐምሌ 27 ቀን 2018 ዓ.ም. የተራዘመ መሆኑን እንገልፃለን።
ማሳሰቢያ፦እስካሁን በተለያዩ ምክንያቶች ማስመዝገብ ያልቻላችሁ ወላጆች፣ ቅዳሜ(እስከ 7:00) ጨምሮ እስከ ሰኞ ሐምሌ 27/218ዓ.ም ምዝገባችሁን እንድታጠናቅቁ እናሳስባለን።
ት/ቤቱ!
Congratulations!
100% Promoted!!
We proudly congratulate all Grade 6 students for successfully passing the Exam. Your hard work, dedication, and perseverance have brought this wonderful success.
Our heartfelt appreciation goes to parents for their continuous support, to our committed teachers for their tireless efforts, and to our administrative staff for their valuable contribution behind the scenes.
This achievement is a result of teamwork, commitment, and shared dedication.
Together, we celebrate this proud milestone!
Congratulations to all!
Check your results through this link
https://aa.ministry.et/#/result
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ ይሆናል፡፡
(ሰኔ 28/2018 ዓ.ም) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ነገ ጠዋት ይፋ ይደረጋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የ2018 የትምህርት ዘመንን የ6ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና በአጭር ጊዜ አርሞ ይፋ ማድረጉ ተማሪዎች ለቀጣዩ የትምህርት አመት ከወዲሁ በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ የሚያስችል ነው፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ከሰኔ 8 -10 /2018 ዓ.ም ድረስ በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 199 የመፈተኛ ጣቢያዎች ለተከታታይ ሶስት ቀናት መሰጠቱ ይታወሳል፡፡
ለተጨማሪ የመረጃ አማራጮች ማሰፈንጠሪያውን ይጫኑ!
https://linktr.ee/aacaebc
