SCHOOL OF INDIANA (JEMO BRANCH)
Ir al canal en Telegram
What We Do School Matters empowers schools and districts to build capacity and reach desired results through evidence-based practices, collaboration, and continuous improvement. We provide customized support in five key areas that advance learning:
Mostrar más1 658
Suscriptores
Sin datos24 horas
+1117 días
+16730 días
Archivo de publicaciones
Dear parents and teachers,
As we complete the first week of the academic year, I would like to sincerely appreciate your commitment, cooperation, and hard work. Your efforts have contributed to a smooth and successful beginning.
Let us maintain this positive spirit, teamwork, and dedication as we move forward. Wishing you all a productive and refreshing weekend.
Thank you for your continued commitment.
ውድ የትምህርት ቤታችን ወላጆችና ተማሪዎች!
እንኳን ለ2019 የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ እያልን ለአዲሱ የትምህርት ዘመን የትምህርት ዝግጅታችንን አጠናቀን የተማሪዎችንን መምጣት በጉጉት እየተጠባበቅን ሲሆን፣ የ2019 የትምህርት ዘመን የተማሪዎች የክፍል ምደባ (Class Placement) ተጠናቆ ይፋ ሆኗል።
በመሆኑም የተማሪዎችን የክፍል ምደባ ከዚህ በታች በተያያዘው ፋይል ገብታችሁ ማየት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን።
መልካም የትምህርት ዘመን ይሁንልን!
ትምህርት ቤቱ!
ለወላጆች በሙሉ፣
እንኳን ለ 2019 የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ እያልን ለ 2019 ዓ.ም የሚያስፈልጉ የስፖርት ትጥቅ እና በሳምንቱ አጋማሽ ረቡዕ ቀን የሚለበስ ቅያሪ ዩኒፎርም እንድናዘጋጅ ከወላጆች የቀረበልንን ተደጋጋሚ ጥያቄ ምክንያት በማድረግ ሙሉ ቱታ ቲሸርት እና ቁምጣ የሚያመርቱ ድርጅቶችን ስናወዳድር ቆይተናል፡፡ በዚሁ መሠረት አልባሳቱን በጥራት እና በተመጣጣኝ ዋጋ ከሚያቀርብ ድርጅት ያገኘን ሲሆን ሲሆን ድርጅቱ የወላጅን አቅም ግምት ውስጥ ባስገባ መልኩ ለተማሪዎቻችን ዩኒፎርሙን ለማቅረብ ተስማምል፡፡ በመሆኑም ከታች የተገለፀዉን የክፍል ደረጃ እና ዋጋ ዝርዝር በማስተዋል በልጆቻችሁ የክፍል ደረጃ አንጻር የተቀመጠውን ክፍያ በተገለጸው አካውንት ገቢ እንድታደርጉና የተከፈለበትን የባንክ ደረሰኝ ለትምህርት ቤቱ ፋይናንስ ክፍል እንድታስመዘግቡ እናሳስባለን።
የክፍል ደረጃ ዋጋ (ብር)
ከኬጂ1 - ኬጂ 3 2300
ከ1ኛ - 4ኛ 2400
ከ5ኛ - 8ኛ 2500
ማሳሰቢያ:- ወላጆች ገንዘቡን ገቢ ስታደርጉ የልጃችሁን ስም እና የክፍል ደረጃ reason ላይ ፅፍችሁ እንድተስገቡ እናሳስባለን::
አልባሳቱ እንደደረሱ በዚሁ ገፅ የምናሳውቃችሁ ይሆናል።
ገቢ የሚደረግበት አካውንት -
አዋሽ ባንክ፡ 013470199940800 (ሙሉነሽ ተስፉ እና ሕይወት ተስፋዬ)
የድርጅቱ ስልክ ቁጥር 0934191927/ 0911084973
መልካም የት/ርት ዘመን
ት/ቤቱ::
ለወላጆች እና አሳዳጊዎች በሙሉ፤
ቀን፦ 24/11/2018ዓ.ም
የ2019 የትምህርት ዘመን የነባር ተማሪዎች ምዝገባ የመጨረሻ ቀን ዛሬ ሐምሌ 24 ቀን 2018 ዓ.ም. መሆኑ ይታወቃል። ይሁን እንጅ በተፈጠረው ከፍተኛ የተገልጋዮች ቁጥር እና መጨናነቅ ምክንያት፣ በተገቢው ሁኔታ ማስተናገድ ስላልተቻለ የተፈጠረውን እንግልት ለመቅረፍ የምዝገባው ቀን እስከ ሰኞ ሐምሌ 27 ቀን 2018 ዓ.ም. የተራዘመ መሆኑን እንገልፃለን።
ማሳሰቢያ፦እስካሁን በተለያዩ ምክንያቶች ማስመዝገብ ያልቻላችሁ ወላጆች፣ ቅዳሜ(እስከ 7:00) ጨምሮ እስከ ሰኞ ሐምሌ 27/218ዓ.ም ምዝገባችሁን እንድታጠናቅቁ እናሳስባለን።
ት/ቤቱ!
