cookie

Utilizamos cookies para mejorar tu experiencia de navegación. Al hacer clic en "Aceptar todo", aceptas el uso de cookies.

avatar

ሽርፍራፊ ድልድዮች

ማንበብ ና ማወቅ ፋሽን እናድርግ!!❤ ከሁሉ በላይ ትልቁ ጥበብ ራስን ማወቅ ነው። ሀሳብ አስተያየት ካሎት 👉👉 @kiyaa124

Mostrar más
Etiopía10 915Amárico7 848La categoría no está especificada
Publicaciones publicitarias
684
Suscriptores
-124 horas
-47 días
-1330 días

Carga de datos en curso...

Tasa de crecimiento de suscriptores

Carga de datos en curso...

First, I started it as a joke, but I don't know if it is a joke anymore 🚶🏾‍♀ It's hard not to say😭😭 💚 @poemmylove
Mostrar todo...
ዝናብ ያዘነበ መንግስት እንዴት የፀሃይዎን brightness መቀነስ ያቅተዎል🙂
Mostrar todo...
🥰 8
ቢወጣልኝ ብዬ ሀዘኔን ባለቅሰው ለካ እንባ ሆኜ እኔው ነኝ ምፈሰው ባንቺ💜 @poemmylove
Mostrar todo...
3
መምህር ኤስድሮስ የተባሉት ሊቅ ያስተማሩትን የመንፈስ ልጃቸውን ሲመክሩ እንዲህ አሉ"ልጄ  'ከመሃይም' አትጣላ..ደጋፊው ብዙ ስለሆነ ያሸንፍሃል"  🙂 ሰላም በምድራችንላይ ይስፈን! @poemmylove
Mostrar todo...
1
የሰው ልጅ አእምሮ ያለው ፍጡር እንደሆነ አስብ ነበረ ነገር ግን አሁን ላይ ከሰውነት ተራም ፣ ከእንስሳትም ወርደን ሰይጣንን በስመአብ የሚያስብል ስራ ላይ ደርሰናል። ድሮ ድሮ ሰይጣን ነበረ ከሰው የሚወጣው አሁን ግን ሰው ሆኗል ከሰይጣን የሚወጣ። ብቻ አቤቱ በምህረትህ ጎብኘን😞.
Mostrar todo...
💔 1
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
የ3 አመቷን ህጻን አስገድዶ በመድፈር #ገድሎ ተሰውሮ የነበረ ተጠርጣሪ በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉ ተነገረ። ቢሊሱማ መሃመድ የተባለችን የ3 አመት ህጻን የእንጀራ ልጁን አስገድዶ በመድፈር ገድሎ ተሰውሮ የነበረ ተጠርጣሪ ግለሰብ በድሬዳዋ ከተማ መልካ ጀብዱ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉን የድሬዳዋ ፖሊስ አስታውቋል፡፡ የሟቿ ህጻን እናት ከባለቤቷ ጋር በትዳር መቀጠል ባለመቻላቸው ምክንያት ከተለያዩ በኃላ ወደ ሀሮማያ ከተማ በመሄድ ሌላ ባል አግብታ ህጻኗም ከእናቷ እና እንጀራ አባቷ ጋር ትኖር ነበር፡፡ ተከሳሹ የእንጀራ አባቷ ግለሰብ ለ15 ቀን በትዳር ከቆየ በኃላ ገና ምንም ነፍስ እንኳን ያላወቀችውን ህጻን አስገድዶ ደፍሮ መግደሉ ተገልጿል። ለ11 ወራት ያህል ተሸሽጎ የቆየው ተጠርጣሪው መጋቢት 10/2016 ዓ.ም ጠዋት ከተሸሸገበት ወጥቶ ሲንቀሳቀስ ከህብረተሰቡ በደረሰ ጥቆማ  በቁጥጥር ስር ውሎ ለሀሮማያ ከተማ ፖሊስ ተላልፎ መሰጠቱ ተጠቁሟል። ግለሰቡ ለምን ይችን ገና ነፍስ እንኳን ያላወቀች፣ ክፉ ደጉን የማትለይ ህፃን አስገድዶ እንደደፈረና እንደገደለ ሲጠየቅ " ሰይጣን አሳስቶኝ ነው " ማለቱን ከፖሊስ የተገኘው መረጃ ያመለክታል። Via @TikvahethMagazine
Mostrar todo...
💔 1
የሰውዬው ልጅ 🍂 እንዲወድቅ  የተገፈተረው  ፥ ለመጀመሪያም  ግዜ  የማይተመን ሳቅ  ስቆ  ከተንገዳገደበት የቆመው ] ብሉኬ🖤
Mostrar todo...
💔 1
Elige un Plan Diferente

Tu plan actual sólo permite el análisis de 5 canales. Para obtener más, elige otro plan.